fa
Feedback
ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ

ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ

رفتن به کانال در Telegram

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ - ኢሰመጉ መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም በአባላት የተመሰረተ የመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ነው፡፡ ኢሰመጉ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራ አዋጅ ቁ. 621/2001 መሰረት “ኢትዮጵያዊ የበጎ አድራጎት ማህበር” ሆኖ በምዝገባ ቁጥር 1146 ዳግም ተመዝግቦ በሕጋዊነት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው፡፡ ኢሰመጉ

نمایش بیشتر
5 357
مشترکین
-124 ساعت
-87 روز
-2430 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+6
در 0 کانال‌ها
مه '26
+47
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+20
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+36
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+24
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+29
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+25
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+20
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+61
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+15
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+68
در 5 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+80
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+78
در 4 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+125
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+203
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+162
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+199
در 4 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+265
در 5 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+89
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+169
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+196
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+218
در 4 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+373
در 4 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+133
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+62
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+363
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+194
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+153
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+426
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+223
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+155
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+163
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+101
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+401
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+185
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+155
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+124
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+154
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+363
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+434
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+455
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+389
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+110
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+145
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+285
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+39
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+15
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+9
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+64
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+29
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+37
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+76
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+107
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+504
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
05 ژوئن+1
04 ژوئن+1
03 ژوئن+3
02 ژوئن+1
01 ژوئن0
پست‌های کانال
ኢሰመጉ በ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም በተካሄደው 7ኛ አገር አቀፍ ምርጫ ላይ በታዛቢነት መሳተፉን ተከትሎ ያዘጋጀውን የምርጫ ትዝብት ቅድመ መግለጫ እንደሚከተለው አቅርቧል። ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ/ም

2
Every vote is a voice. Every voice shapes the future. As Ethiopia prepares for its 7th National election, participation in a+1
Every vote is a voice. Every voice shapes the future. As Ethiopia prepares for its 7th National election, participation in a peaceful, informed, and responsible manner strengthens democracy and promotes human rights. Your vote matters. Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) እያንዳንዱ ድምፅ አንድ መልዕክት ነው። እያንዳንዱ መልዕክት ደግሞ የወደፊቱን ይወስናል። ኢትዮጵያ በ 7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ በምታደርገው ዝግጅት ወቅት፣ ሰላማዊ፣ በመረጃ ላይ የተመሠረተና ኃላፊነት የተሞላበት ተሳትፎ ማድረግ ዲሞክራሲን ያጠናክራል፣ ሰብአዊ መብቶችንም ያጎለብታል። የእርስዎ ድምፅ ዋጋ አለው። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ)
1 131
3
+4
بدون متن...
926
4
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በታዛቢነት ለመሳተፍ የሚያስችለውን ፍቃድ ከምርጫ ቦርድ ማግኘቱን ተከትሎ በታዛቢነት የሚያሰማራቸውን ታዛቢዎች በምርጫ ቦርድ ህግ እና+9
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በታዛቢነት ለመሳተፍ የሚያስችለውን ፍቃድ ከምርጫ ቦርድ ማግኘቱን ተከትሎ በታዛቢነት የሚያሰማራቸውን ታዛቢዎች በምርጫ ቦርድ ህግ እና መመሪያ መሰረት በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች በርካታ ታዛቢዎችን መመዝገብ ችሏል። በዚህም መሰረት በትክክል መስፈርቱን ያሟሉትንና መረጃቸው ወደ ምርጫ ቦርድ የገባውን ታዛቢዎች ከመጋቢት 30/2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት 20/2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ በጅማ ፣ ነቀምት፣ ባህርዳር ፣ ጎንደር፣ ሀዋሳ ፣ወንዶገነት፣ አርባምንጭ ፣ ኮንሶ፣ ጂጅጋ፣ ሀረር፣ ድሬድዋ እና አዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ የምርጫ ታዛቢዎች ስልጠና ሰጥቶል። እነዚህ ስልጠና የወሰዱ ታዛቢዎችም በምርጫው እለት በተመደቡባቸው በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ለማሰማርት ኢሰመጉ የሚያስፈልጉ ዝግጅቶችን አጠናቋል።
792
5
+5
بدون متن...
427
6
+9
بدون متن...
583
7
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ከ UNDP ባገኘው ድጋፍ መራጮች መብታቸውን ተጠቅመው ይበጀኛል የሚሉትን የምርጫ ተወዳዳሪ መምረጥ እንዲችሉ ቅስቀሳ የሚያደርጉ ወጣቶችን በማሰልጠን በባህር+9
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ከ UNDP ባገኘው ድጋፍ መራጮች መብታቸውን ተጠቅመው ይበጀኛል የሚሉትን የምርጫ ተወዳዳሪ መምረጥ እንዲችሉ ቅስቀሳ የሚያደርጉ ወጣቶችን በማሰልጠን በባህርዳር እና ጎንደር ያሰማራ ሲሆን ይህም ቅስቀሳ ዛሬ ግንቦት 22/2018 ዓ/ም የሚጠናቀቅ ይሆናል።
593
8
"መንግስት በህይወት የመኖር፣ የአካል ደህንነት እና የመዘዋወር መብቶችን በተገቢው ሁኔታ ሊያከብር ይገባል" በሚል ርዕስ በኢሰመጉ የተዘጋጀ አስቸኳይ መግለጫ ግንቦት 10/2018 ዓ/ም
1 322
9
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሚያዚያ 22/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሀገራዊ ምክክር አጀንዳ የማሰባሰብ ሂደት ላይ በነበረው አካታችነት ዙሪያ በሀገራዊ የምክክር መድረኩ አጀንዳ ልየ+2
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሚያዚያ 22/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሀገራዊ ምክክር አጀንዳ የማሰባሰብ ሂደት ላይ በነበረው አካታችነት ዙሪያ በሀገራዊ የምክክር መድረኩ አጀንዳ ልየታ ላይ ሊሳተፉ ከሚገባቸው ህዳጣን፣ አካል ጉዳተኞች፣ ኤች አይ ቪ ቫይረስ በደማቸው ከሚገኝባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የአንድ ቀን የውይይት መድረክ አካሂዷል። አላማውም በአጀንዳ ልየታው መሳተፋቸውን እና ሂደቱ ምን ያህል አካታች እንደነበር ማረጋገጥና አጠቃላይ ጽንሰሃሳቡ ላይ መወያየት ሲሆን፤ ከውይይቱም ጠቃሚ መረጃዎችንና ተመክሮዎችን ማግኘት ተችሏል። The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) held a one-day consultation forum in Hawassa town on April 30/2026 with minority groups, persons with disabilities, and people living with HIV, all of whom should be participants in the identification of agendas for the National Dialogue. The forum focused on inclusivity of the national dialogue agenda-gathering process. The objective was to ensure their participation in the agenda identification process, verify the extent of the process's inclusivity, and discuss the general concept. Valuable information and experiences were gained from the consultative workshop.
1 540
10
Regarding the inclusivity of the national dialogue agenda-gathering process, a one-day consultation forum was held with minor+2
Regarding the inclusivity of the national dialogue agenda-gathering process, a one-day consultation forum was held with minority groups, persons with disabilities, and people living with HIV, all of whom should be participants in the identification of agendas for the National Dialogue. The objective of the forum was to ensure their participation in the agenda identification process, verify the extent of the process's inclusivity, and discuss the general concept. Valuable information and experiences were gained from the discussion.
0
11
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት ። https://t.me/ehrcow
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት  ። https://t.me/ehrcow
0
12
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት  ። https://t.me/ehrcow
0
13
+5
بدون متن...
0
14
+9
بدون متن...
0
15
The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO), in collaboration with the European Centre for Electoral Support (ECES), trained l+9
The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO), in collaboration with the European Centre for Electoral Support (ECES), trained local youth who then conducted a five-day awareness campaign in Wondo Genet, Boricha, Shabadino, Malga, and Gorche. The youth reached out to everyone, including women, the elderly, and other young people, using brochures prepared in Sidamma Afoo and Amharic. This inclusive and appealing approach helped many people understand the process, and as a result, many citizens took their election cards. የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ(ኢሰመጉ) ከአውሮፓ የምርጫ ድጋፍ ማዕከል (ECES) ጋር በመተባበር ለወጣቶች ስልጠና በመስጠት በወንዶ ገነት፣ ቦርቻ፣ ሸበዲኖ፣ መልጋ እና ጎርቼ ለ5 ቀናት የሚቆይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ አከናውኗል። ወጣቶቹ በሲዳምኛ ቋንቋ እና በአማርኛ የተዘጋጁ ብሮሸሮችን በመጠቀም ሴቶችን፣ አረጋውያንን እና ወጣቶችን ጨምሮ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች አግኝተዋል። ይህ ሳቢ (appealing) እና አካታች ስራ ማህበረሰቡ ስለ ምርጫው በቂ ግንዛቤ እንዲያገኝ የረዳ ሲሆን፤ በዚህም ምክንያት ብዙ ሰዎች የምርጫ ካርዳቸውን ወስደዋል።
0
16
+4
بدون متن...
0
17
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከኢውሮፒያን ሲንተር ፎር ኢሌክሽን ሳፖርት (ECES) ጋር በመተባበር ሚያዚያ 7/2018 እና ሚያዚያ 8/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሰሜን ሲዳማ ዞን ከ+9
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከኢውሮፒያን ሲንተር ፎር ኢሌክሽን ሳፖርት (ECES) ጋር በመተባበር ሚያዚያ 7/2018 እና ሚያዚያ 8/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሰሜን ሲዳማ ዞን ከሚገኙ ወንዶ ገነት፣ ቦርቻ፣ ሸበዲኖ፣ መልጋ እና ጎርቼ ወረዳዎች ከሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች ለመጡ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የአካል ጉዳተኞች፣ አርጋውያን እና ሴቶች የሁለት ቀን ለ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የመራጮች ስልጠና እንዲሁም ሚያዚያ 9/2018 ዓ/ም ከዚሁ አካባቢ ለመጡ በየአካባቢያቸው እየተዛወሩ ለመራጮች ስልጠና ለሚሰጡልን፣ ቅስቀሳ ለሚያደርጉ እና በራሪ ወረቀቶችን ለሚበትኑልን ወጣቶች የአንድ ቀን ስልጠና ሰጥቶል። በዚህም በድምሩ 180 ሰልጣኞችን ተደራሽ አድርጓል። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት  ። https://t.me/ehrcow
0
18
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም በጅጅጋ ከተማ በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በምርጫ ታዛቢነት ለሚያሰማራቸው የምርጫ ታዛቢዎች የምርጫ ቦርድ ተወካይ በተገኙበት በምርጫ ታ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም በጅጅጋ ከተማ በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በምርጫ ታዛቢነት ለሚያሰማራቸው የምርጫ ታዛቢዎች የምርጫ ቦርድ ተወካይ በተገኙበት በምርጫ ታዛቢዎች የስነ-ምግባር መመሪያ ዙሪያ የአንድ ቀን ስልጠና  ሰጥቷል። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት  ። https://t.me/ehrcow
0
19
+1
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን እና አካባቢው የደረሰውን አስደንጋጭ አደጋ በተመለከተ የተላለፈ አስቸኳይ መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ ። መጋቢት 14/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
0
20
بدون متن...
0