ar
Feedback
ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ

ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ

الذهاب إلى القناة على Telegram

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ - ኢሰመጉ መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም በአባላት የተመሰረተ የመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ነው፡፡ ኢሰመጉ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራ አዋጅ ቁ. 621/2001 መሰረት “ኢትዮጵያዊ የበጎ አድራጎት ማህበር” ሆኖ በምዝገባ ቁጥር 1146 ዳግም ተመዝግቦ በሕጋዊነት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው፡፡ ኢሰመጉ

إظهار المزيد
5 357
المشتركون
-124 ساعات
-87 أيام
-2430 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+6
في 0 قنوات
مايو '26
+47
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+19
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+24
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+42
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+17
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+20
في 1 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+18
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+36
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+24
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+29
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+25
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+20
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '25
+26
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+13
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+61
في 2 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+15
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+36
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+68
في 5 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+80
في 3 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+78
في 4 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+125
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+203
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+162
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+199
في 4 قنوات
Get PRO
مايو '24
+265
في 5 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+89
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+169
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+196
في 1 قنوات
Get PRO
يناير '24
+218
في 4 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+373
في 4 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+133
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+62
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+363
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+194
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+153
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+426
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+223
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+155
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+163
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+260
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+101
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+401
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+185
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+155
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+124
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+154
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+363
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+434
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+455
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+389
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+110
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+145
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+285
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+39
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+25
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+15
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+19
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+9
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+24
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+64
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+29
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+41
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+37
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '21
+76
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '21
+107
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '20
+504
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
05 يونيو+1
04 يونيو+1
03 يونيو+3
02 يونيو+1
01 يونيو0
منشورات القناة
ኢሰመጉ በ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም በተካሄደው 7ኛ አገር አቀፍ ምርጫ ላይ በታዛቢነት መሳተፉን ተከትሎ ያዘጋጀውን የምርጫ ትዝብት ቅድመ መግለጫ እንደሚከተለው አቅርቧል። ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ/ም

2
Every vote is a voice. Every voice shapes the future. As Ethiopia prepares for its 7th National election, participation in a+1
Every vote is a voice. Every voice shapes the future. As Ethiopia prepares for its 7th National election, participation in a peaceful, informed, and responsible manner strengthens democracy and promotes human rights. Your vote matters. Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) እያንዳንዱ ድምፅ አንድ መልዕክት ነው። እያንዳንዱ መልዕክት ደግሞ የወደፊቱን ይወስናል። ኢትዮጵያ በ 7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ በምታደርገው ዝግጅት ወቅት፣ ሰላማዊ፣ በመረጃ ላይ የተመሠረተና ኃላፊነት የተሞላበት ተሳትፎ ማድረግ ዲሞክራሲን ያጠናክራል፣ ሰብአዊ መብቶችንም ያጎለብታል። የእርስዎ ድምፅ ዋጋ አለው። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ)
1 131
3
+4
لا يوجد نص...
926
4
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በታዛቢነት ለመሳተፍ የሚያስችለውን ፍቃድ ከምርጫ ቦርድ ማግኘቱን ተከትሎ በታዛቢነት የሚያሰማራቸውን ታዛቢዎች በምርጫ ቦርድ ህግ እና+9
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በታዛቢነት ለመሳተፍ የሚያስችለውን ፍቃድ ከምርጫ ቦርድ ማግኘቱን ተከትሎ በታዛቢነት የሚያሰማራቸውን ታዛቢዎች በምርጫ ቦርድ ህግ እና መመሪያ መሰረት በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች በርካታ ታዛቢዎችን መመዝገብ ችሏል። በዚህም መሰረት በትክክል መስፈርቱን ያሟሉትንና መረጃቸው ወደ ምርጫ ቦርድ የገባውን ታዛቢዎች ከመጋቢት 30/2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት 20/2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ በጅማ ፣ ነቀምት፣ ባህርዳር ፣ ጎንደር፣ ሀዋሳ ፣ወንዶገነት፣ አርባምንጭ ፣ ኮንሶ፣ ጂጅጋ፣ ሀረር፣ ድሬድዋ እና አዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ የምርጫ ታዛቢዎች ስልጠና ሰጥቶል። እነዚህ ስልጠና የወሰዱ ታዛቢዎችም በምርጫው እለት በተመደቡባቸው በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ለማሰማርት ኢሰመጉ የሚያስፈልጉ ዝግጅቶችን አጠናቋል።
792
5
+5
لا يوجد نص...
427
6
+9
لا يوجد نص...
583
7
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ከ UNDP ባገኘው ድጋፍ መራጮች መብታቸውን ተጠቅመው ይበጀኛል የሚሉትን የምርጫ ተወዳዳሪ መምረጥ እንዲችሉ ቅስቀሳ የሚያደርጉ ወጣቶችን በማሰልጠን በባህር+9
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ከ UNDP ባገኘው ድጋፍ መራጮች መብታቸውን ተጠቅመው ይበጀኛል የሚሉትን የምርጫ ተወዳዳሪ መምረጥ እንዲችሉ ቅስቀሳ የሚያደርጉ ወጣቶችን በማሰልጠን በባህርዳር እና ጎንደር ያሰማራ ሲሆን ይህም ቅስቀሳ ዛሬ ግንቦት 22/2018 ዓ/ም የሚጠናቀቅ ይሆናል።
593
8
"መንግስት በህይወት የመኖር፣ የአካል ደህንነት እና የመዘዋወር መብቶችን በተገቢው ሁኔታ ሊያከብር ይገባል" በሚል ርዕስ በኢሰመጉ የተዘጋጀ አስቸኳይ መግለጫ ግንቦት 10/2018 ዓ/ም
1 322
9
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሚያዚያ 22/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሀገራዊ ምክክር አጀንዳ የማሰባሰብ ሂደት ላይ በነበረው አካታችነት ዙሪያ በሀገራዊ የምክክር መድረኩ አጀንዳ ልየ+2
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሚያዚያ 22/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሀገራዊ ምክክር አጀንዳ የማሰባሰብ ሂደት ላይ በነበረው አካታችነት ዙሪያ በሀገራዊ የምክክር መድረኩ አጀንዳ ልየታ ላይ ሊሳተፉ ከሚገባቸው ህዳጣን፣ አካል ጉዳተኞች፣ ኤች አይ ቪ ቫይረስ በደማቸው ከሚገኝባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የአንድ ቀን የውይይት መድረክ አካሂዷል። አላማውም በአጀንዳ ልየታው መሳተፋቸውን እና ሂደቱ ምን ያህል አካታች እንደነበር ማረጋገጥና አጠቃላይ ጽንሰሃሳቡ ላይ መወያየት ሲሆን፤ ከውይይቱም ጠቃሚ መረጃዎችንና ተመክሮዎችን ማግኘት ተችሏል። The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) held a one-day consultation forum in Hawassa town on April 30/2026 with minority groups, persons with disabilities, and people living with HIV, all of whom should be participants in the identification of agendas for the National Dialogue. The forum focused on inclusivity of the national dialogue agenda-gathering process. The objective was to ensure their participation in the agenda identification process, verify the extent of the process's inclusivity, and discuss the general concept. Valuable information and experiences were gained from the consultative workshop.
1 540
10
Regarding the inclusivity of the national dialogue agenda-gathering process, a one-day consultation forum was held with minor+2
Regarding the inclusivity of the national dialogue agenda-gathering process, a one-day consultation forum was held with minority groups, persons with disabilities, and people living with HIV, all of whom should be participants in the identification of agendas for the National Dialogue. The objective of the forum was to ensure their participation in the agenda identification process, verify the extent of the process's inclusivity, and discuss the general concept. Valuable information and experiences were gained from the discussion.
0
11
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት ። https://t.me/ehrcow
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት  ። https://t.me/ehrcow
0
12
ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት  ። https://t.me/ehrcow
0
13
+5
لا يوجد نص...
0
14
+9
لا يوجد نص...
0
15
The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO), in collaboration with the European Centre for Electoral Support (ECES), trained l+9
The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO), in collaboration with the European Centre for Electoral Support (ECES), trained local youth who then conducted a five-day awareness campaign in Wondo Genet, Boricha, Shabadino, Malga, and Gorche. The youth reached out to everyone, including women, the elderly, and other young people, using brochures prepared in Sidamma Afoo and Amharic. This inclusive and appealing approach helped many people understand the process, and as a result, many citizens took their election cards. የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ(ኢሰመጉ) ከአውሮፓ የምርጫ ድጋፍ ማዕከል (ECES) ጋር በመተባበር ለወጣቶች ስልጠና በመስጠት በወንዶ ገነት፣ ቦርቻ፣ ሸበዲኖ፣ መልጋ እና ጎርቼ ለ5 ቀናት የሚቆይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ አከናውኗል። ወጣቶቹ በሲዳምኛ ቋንቋ እና በአማርኛ የተዘጋጁ ብሮሸሮችን በመጠቀም ሴቶችን፣ አረጋውያንን እና ወጣቶችን ጨምሮ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች አግኝተዋል። ይህ ሳቢ (appealing) እና አካታች ስራ ማህበረሰቡ ስለ ምርጫው በቂ ግንዛቤ እንዲያገኝ የረዳ ሲሆን፤ በዚህም ምክንያት ብዙ ሰዎች የምርጫ ካርዳቸውን ወስደዋል።
0
16
+4
لا يوجد نص...
0
17
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከኢውሮፒያን ሲንተር ፎር ኢሌክሽን ሳፖርት (ECES) ጋር በመተባበር ሚያዚያ 7/2018 እና ሚያዚያ 8/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሰሜን ሲዳማ ዞን ከ+9
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከኢውሮፒያን ሲንተር ፎር ኢሌክሽን ሳፖርት (ECES) ጋር በመተባበር ሚያዚያ 7/2018 እና ሚያዚያ 8/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሰሜን ሲዳማ ዞን ከሚገኙ ወንዶ ገነት፣ ቦርቻ፣ ሸበዲኖ፣ መልጋ እና ጎርቼ ወረዳዎች ከሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች ለመጡ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የአካል ጉዳተኞች፣ አርጋውያን እና ሴቶች የሁለት ቀን ለ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የመራጮች ስልጠና እንዲሁም ሚያዚያ 9/2018 ዓ/ም ከዚሁ አካባቢ ለመጡ በየአካባቢያቸው እየተዛወሩ ለመራጮች ስልጠና ለሚሰጡልን፣ ቅስቀሳ ለሚያደርጉ እና በራሪ ወረቀቶችን ለሚበትኑልን ወጣቶች የአንድ ቀን ስልጠና ሰጥቶል። በዚህም በድምሩ 180 ሰልጣኞችን ተደራሽ አድርጓል። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት  ። https://t.me/ehrcow
0
18
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም በጅጅጋ ከተማ በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በምርጫ ታዛቢነት ለሚያሰማራቸው የምርጫ ታዛቢዎች የምርጫ ቦርድ ተወካይ በተገኙበት በምርጫ ታ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም በጅጅጋ ከተማ በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በምርጫ ታዛቢነት ለሚያሰማራቸው የምርጫ ታዛቢዎች የምርጫ ቦርድ ተወካይ በተገኙበት በምርጫ ታዛቢዎች የስነ-ምግባር መመሪያ ዙሪያ የአንድ ቀን ስልጠና  ሰጥቷል። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት  ። https://t.me/ehrcow
0
19
+1
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን እና አካባቢው የደረሰውን አስደንጋጭ አደጋ በተመለከተ የተላለፈ አስቸኳይ መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ ። መጋቢት 14/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow
0
20
لا يوجد نص...
0