ETHIOPIAN HUMAN RIGHTS COUNCIL : የኢትዮጵያ ሰበዓዊ መብቶች ጉባኤ
前往频道在 Telegram
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ - ኢሰመጉ መስከረም 29 ቀን 1984 ዓ.ም በአባላት የተመሰረተ የመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ ኢትዮጵያዊ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቋም ነው፡፡ ኢሰመጉ በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራ አዋጅ ቁ. 621/2001 መሰረት “ኢትዮጵያዊ የበጎ አድራጎት ማህበር” ሆኖ በምዝገባ ቁጥር 1146 ዳግም ተመዝግቦ በሕጋዊነት በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው፡፡ ኢሰመጉ
显示更多5 357
订阅者
-124 小时
-87 天
-2430 天
数据加载中...
吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+6
在0个频道中
五月 '26
+47
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+19
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+24
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+42
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+17
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+20
在1个频道中
Get PRO
十一月 '25
+18
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+36
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+24
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+29
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+25
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+20
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+26
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+13
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+61
在2个频道中
Get PRO
二月 '25
+15
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+36
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+68
在5个频道中
Get PRO
十一月 '24
+80
在3个频道中
Get PRO
十月 '24
+78
在4个频道中
Get PRO
九月 '24
+125
在1个频道中
Get PRO
八月 '24
+203
在1个频道中
Get PRO
七月 '24
+162
在1个频道中
Get PRO
六月 '24
+199
在4个频道中
Get PRO
五月 '24
+265
在5个频道中
Get PRO
四月 '24
+89
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+169
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+196
在1个频道中
Get PRO
一月 '24
+218
在4个频道中
Get PRO
十二月 '23
+373
在4个频道中
Get PRO
十一月 '23
+133
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+62
在1个频道中
Get PRO
九月 '23
+363
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+194
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+153
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+426
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+223
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+155
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+163
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+260
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+101
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+401
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+185
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+155
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+124
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+154
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+363
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+434
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+455
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+389
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+110
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+145
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+285
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+39
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+25
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+15
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+19
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+9
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+24
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+64
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+29
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+41
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+37
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+76
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+107
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+504
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 05 六月 | +1 | |||
| 04 六月 | +1 | |||
| 03 六月 | +3 | |||
| 02 六月 | +1 | |||
| 01 六月 | 0 |
频道帖子
ኢሰመጉ በ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም በተካሄደው 7ኛ አገር አቀፍ ምርጫ ላይ በታዛቢነት መሳተፉን ተከትሎ ያዘጋጀውን የምርጫ ትዝብት ቅድመ መግለጫ እንደሚከተለው አቅርቧል። ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ/ም
| 2 | Every vote is a voice. Every voice shapes the future. As Ethiopia prepares for its 7th National election, participation in a peaceful, informed, and responsible manner strengthens democracy and promotes human rights. Your vote matters. Ethiopian Human Rights Council (EHRCO)
እያንዳንዱ ድምፅ አንድ መልዕክት ነው። እያንዳንዱ መልዕክት ደግሞ የወደፊቱን ይወስናል። ኢትዮጵያ በ 7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ በምታደርገው ዝግጅት ወቅት፣ ሰላማዊ፣ በመረጃ ላይ የተመሠረተና ኃላፊነት የተሞላበት ተሳትፎ ማድረግ ዲሞክራሲን ያጠናክራል፣ ሰብአዊ መብቶችንም ያጎለብታል። የእርስዎ ድምፅ ዋጋ አለው። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) | 1 131 |
| 3 | 没有文字... | 926 |
| 4 | የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በታዛቢነት ለመሳተፍ የሚያስችለውን ፍቃድ ከምርጫ ቦርድ ማግኘቱን ተከትሎ በታዛቢነት የሚያሰማራቸውን ታዛቢዎች በምርጫ ቦርድ ህግ እና መመሪያ መሰረት በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች በርካታ ታዛቢዎችን መመዝገብ ችሏል። በዚህም መሰረት በትክክል መስፈርቱን ያሟሉትንና መረጃቸው ወደ ምርጫ ቦርድ የገባውን ታዛቢዎች ከመጋቢት 30/2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት 20/2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ በጅማ ፣ ነቀምት፣ ባህርዳር ፣ ጎንደር፣ ሀዋሳ ፣ወንዶገነት፣ አርባምንጭ ፣ ኮንሶ፣ ጂጅጋ፣ ሀረር፣ ድሬድዋ እና አዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ የምርጫ ታዛቢዎች ስልጠና ሰጥቶል። እነዚህ ስልጠና የወሰዱ ታዛቢዎችም በምርጫው እለት በተመደቡባቸው በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ለማሰማርት ኢሰመጉ የሚያስፈልጉ ዝግጅቶችን አጠናቋል። | 792 |
| 5 | 没有文字... | 427 |
| 6 | 没有文字... | 583 |
| 7 | የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) ከ UNDP ባገኘው ድጋፍ መራጮች መብታቸውን ተጠቅመው ይበጀኛል የሚሉትን የምርጫ ተወዳዳሪ መምረጥ እንዲችሉ ቅስቀሳ የሚያደርጉ ወጣቶችን በማሰልጠን በባህርዳር እና ጎንደር ያሰማራ ሲሆን ይህም ቅስቀሳ ዛሬ ግንቦት 22/2018 ዓ/ም የሚጠናቀቅ ይሆናል። | 593 |
| 8 | "መንግስት በህይወት የመኖር፣ የአካል ደህንነት እና የመዘዋወር መብቶችን በተገቢው ሁኔታ ሊያከብር ይገባል" በሚል ርዕስ በኢሰመጉ የተዘጋጀ አስቸኳይ መግለጫ ግንቦት 10/2018 ዓ/ም | 1 322 |
| 9 | የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሚያዚያ 22/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሀገራዊ ምክክር አጀንዳ የማሰባሰብ ሂደት ላይ በነበረው አካታችነት ዙሪያ በሀገራዊ የምክክር መድረኩ አጀንዳ ልየታ ላይ ሊሳተፉ ከሚገባቸው ህዳጣን፣ አካል ጉዳተኞች፣ ኤች አይ ቪ ቫይረስ በደማቸው ከሚገኝባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የአንድ ቀን የውይይት መድረክ አካሂዷል። አላማውም በአጀንዳ ልየታው መሳተፋቸውን እና ሂደቱ ምን ያህል አካታች እንደነበር ማረጋገጥና አጠቃላይ ጽንሰሃሳቡ ላይ መወያየት ሲሆን፤ ከውይይቱም ጠቃሚ መረጃዎችንና ተመክሮዎችን ማግኘት ተችሏል።
The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) held a one-day consultation forum in Hawassa town on April 30/2026 with minority groups, persons with disabilities, and people living with HIV, all of whom should be participants in the identification of agendas for the National Dialogue. The forum focused on inclusivity of the national dialogue agenda-gathering process. The objective was to ensure their participation in the agenda identification process, verify the extent of the process's inclusivity, and discuss the general concept. Valuable information and experiences were gained from the consultative workshop. | 1 540 |
| 10 | Regarding the inclusivity of the national dialogue agenda-gathering process, a one-day consultation forum was held with minority groups, persons with disabilities, and people living with HIV, all of whom should be participants in the identification of agendas for the National Dialogue.
The objective of the forum was to ensure their participation in the agenda identification process, verify the extent of the process's inclusivity, and discuss the general concept. Valuable information and experiences were gained from the discussion. | 0 |
| 11 | ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት ። https://t.me/ehrcow | 0 |
| 12 | ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት ። https://t.me/ehrcow | 0 |
| 13 | 没有文字... | 0 |
| 14 | 没有文字... | 0 |
| 15 | The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO), in collaboration with the European Centre for Electoral Support (ECES), trained local youth who then conducted a five-day awareness campaign in Wondo Genet, Boricha, Shabadino, Malga, and Gorche.
The youth reached out to everyone, including women, the elderly, and other young people, using brochures prepared in Sidamma Afoo and Amharic. This inclusive and appealing approach helped many people understand the process, and as a result, many citizens took their election cards.
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ(ኢሰመጉ) ከአውሮፓ የምርጫ ድጋፍ ማዕከል (ECES) ጋር በመተባበር ለወጣቶች ስልጠና በመስጠት በወንዶ ገነት፣ ቦርቻ፣ ሸበዲኖ፣ መልጋ እና ጎርቼ ለ5 ቀናት የሚቆይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ አከናውኗል።
ወጣቶቹ በሲዳምኛ ቋንቋ እና በአማርኛ የተዘጋጁ ብሮሸሮችን በመጠቀም ሴቶችን፣ አረጋውያንን እና ወጣቶችን ጨምሮ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች አግኝተዋል። ይህ ሳቢ (appealing) እና አካታች ስራ ማህበረሰቡ ስለ ምርጫው በቂ ግንዛቤ እንዲያገኝ የረዳ ሲሆን፤ በዚህም ምክንያት ብዙ ሰዎች የምርጫ ካርዳቸውን ወስደዋል። | 0 |
| 16 | 没有文字... | 0 |
| 17 | የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ከኢውሮፒያን ሲንተር ፎር ኢሌክሽን ሳፖርት (ECES) ጋር በመተባበር ሚያዚያ 7/2018 እና ሚያዚያ 8/2018 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ በሰሜን ሲዳማ ዞን ከሚገኙ ወንዶ ገነት፣ ቦርቻ፣ ሸበዲኖ፣ መልጋ እና ጎርቼ ወረዳዎች ከሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች ለመጡ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የአካል ጉዳተኞች፣ አርጋውያን እና ሴቶች የሁለት ቀን ለ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የመራጮች ስልጠና እንዲሁም ሚያዚያ 9/2018 ዓ/ም ከዚሁ አካባቢ ለመጡ በየአካባቢያቸው እየተዛወሩ ለመራጮች ስልጠና ለሚሰጡልን፣ ቅስቀሳ ለሚያደርጉ እና በራሪ ወረቀቶችን ለሚበትኑልን ወጣቶች የአንድ ቀን ስልጠና ሰጥቶል። በዚህም በድምሩ 180 ሰልጣኞችን ተደራሽ አድርጓል። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት ። https://t.me/ehrcow | 0 |
| 18 | የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም በጅጅጋ ከተማ በ7ኛ ሀገራዊ ምርጫ በምርጫ ታዛቢነት ለሚያሰማራቸው የምርጫ ታዛቢዎች የምርጫ ቦርድ ተወካይ በተገኙበት በምርጫ ታዛቢዎች የስነ-ምግባር መመሪያ ዙሪያ የአንድ ቀን ስልጠና ሰጥቷል። ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት ። https://t.me/ehrcow | 0 |
| 19 | +1 ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን እና አካባቢው የደረሰውን አስደንጋጭ አደጋ በተመለከተ የተላለፈ አስቸኳይ መግለጫ አማርኛ እና እንግሊዝኛ ቅጂ ። መጋቢት 14/2018 ዓ/ም ቻናላችንን ለመቀላቀል ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት https://t.me/ehrcow | 0 |
| 20 | 没有文字... | 0 |
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
