fa
Feedback
EB-ACADEMY GU. 1-8 EDUCATION CHANNEL🇪🇹🇪🇹🇪🇹!!

EB-ACADEMY GU. 1-8 EDUCATION CHANNEL🇪🇹🇪🇹🇪🇹!!

رفتن به کانال در Telegram

"Education is the passport to the future, for tomorrow belongs to those who prepare for it today ". Malcolm X...

نمایش بیشتر
1 941
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-27 روز
-1930 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+16
در 0 کانال‌ها
مه '26
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+28
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+33
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+28
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+55
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+71
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+47
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+89
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+57
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+63
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+38
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+69
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+2 187
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
17 ژوئن+1
16 ژوئن0
15 ژوئن0
14 ژوئن+1
13 ژوئن+1
12 ژوئن+1
11 ژوئن+3
10 ژوئن+3
09 ژوئن0
08 ژوئن0
07 ژوئن+4
06 ژوئن+1
05 ژوئن+1
04 ژوئن0
03 ژوئن0
02 ژوئن0
01 ژوئن0
پست‌های کانال
2
🇪🇹በኢቢ አካዳሚ 1ኛ-8ኛ አንደኛ ደረጃ የስድስተኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች። ከሰኞ 08/10/2018 ዓ.ም እስከ ረቡዕ10/10/2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና ይዘው የሚመጡት:- 👉 እርሳስ 👉ላጲስ እና 👉መቅረጫ እንዲሁም ምሳቸውንና የመጠጥ ውኃ ብቻ እንደሆነ እያሳወቅን ቁርሳቸውን በደንብ እንዲመገቡ በማድረግ ጠዋት 1:30 ትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኙ ምሳ እቃቸውን ት/ቤታቸው በማስቀመጥ ሚፈተኑበት ት/ቤት 1:50 መገኘት ስላለባቸው በተባለው ሰዓት እንዲደርሱ ያድርጉልን ዘንድ ለውድ ወላጆች መልክት እያስተላለፍን ። ከተባለው ሰዓት አርፍደው ለሚገኙ ተማሪዎች ሀላፊነቱን ት/ቤቱ እንደማይወስድ እናሳውቃለን።          🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ          7/10/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
424
3
🇪🇹 የተፈታኞች መብትና ግዴታ 📚 ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ደንብና ሥርዓት  አከባበር እንዲሁም የመልስ ወረቀት አጠቋቆርና   ተዛማጅ ሁኔታዎችን አስመልክቶ በሚሰጡ ገለፃዎች ላይ የመሣተፍ ግዴታ አለበት። 📚 ተፈታኙ በገለፃው ላይ ባለመሳተፉ ምክንያት በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥመው ችግር ኃላፊነቱን ይወስዳል። 📚 ተፈታኙ/ኟ የሰራበትን የመልስ ወረቀት ለፈታኙ በመስጠት  የጥያቄ ወረቀቱን ይዞ መውጣት ይችላል 📚 ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ጥያቄዎቹን መስራት ከመጀመሩ በፊት በፈተና የመልስ መስጫ ወረቀት ላይ የግል መለያ መረጃዎችን በሙሉ ግልፅ በሆነ ሁኔታ በቅደም ተከተል ጽፎ ማጥቆር ይኖርበታል (በተለይ የመለያ ቁጥር እና የትምህርት አይነት ኮድ)። 📚 ማንኛውም ተፈታኝ የራሱን ችሎታና ዕውቀት ተጠቅሞ መስራት ይጠበቅበታል፡፡ 📚 የሚሠራባቸው የጥያቄና የመልስ መስጫ ወረቀቶች ለሌሎች ተፈታኞች ዕይታ የተጋለጡ እንዳይሆኑ ሸፍኖ መስራት ይኖርበታል 📚 ማንኛውም ተፈታኝ ሞባይል፣ ካልኩሌተርና የመሳሰሉ ማንኛውንም ዓይነት  የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው ። 📚 እያንዳንዱ ተፈታኝ ይህንን አውቆ በቅድሚያ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ አለበት ። 📚 ይህንን ባለማድረጉ ምክንያት በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥመው ችግር ተፈታኙ  ራሱ ኃላፊነቱን ይወስዳል። 📚 ማንኛውም ተፈታኝ በመፈተን ላይ እያለ ፈተናውን እንዳይሠራ የሚያውኩ ሁኔታዎች ቢያጋጥመው በፈታኙ ሲፈቀደለት ችግሩን በመግለጽ አስፈላጊውን እርዳታ ማግኘት ይችላል ይሁንና በማንኛውም ምክንያት ለባከነ ጊዜ ተጨማሪ ሰዓት አይፈቀድም 📚 ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከሚጀመርበት ጊዜ ተኩል ሰዓት /30 ደቂቃ/ ቀደም ብለው ከመፈታኛው ቦታ በመገኘት መቀመጫቸውን መያዝ አለባቸው። 📚 ፈተናው ከተጀመረ ከ15 ደቂቃ በኋላ የሚመጣ ተፈታኝ ወደ ፈተናው አዳራሽ መግባት አይፈቀድለትም። 📚 ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ተጀምሮ 45 ደቂቃ ሳይሞላ ፈተናውን ሠርቶ ቢያጠናቅቅም እንዲወጣ አይፈቀድለትም። 📚 ይሁን እንጂ ፈተናው ከተጀመረ ከ45 ደቂቃ በኋላ ከፈተና አዳራሹ ለመውጣት   እንዲፈቀድለት ሲጠይቅ የመልስ ወረቀቱን ለፈታኙ አስረክቦ በጸጥታ እንዲወጣ ይፈቀድለታል። 📚 ፈተናው ሊጠናቀቅ ከ10 ደቂቃ ያነሰ ጊዜ ሲቀረው የሚጨርስ ተፈታኝ የሁሉም ተፈታኞች የመልስ ወረቀቶች እስኪሰበሰቡና ለፈተናው የተፈቀደው የጊዜ ገደብ አብቅቶ እስኪደወል ድረስ በቦታው ተቀምጦ እንዲቆይ ይደረጋል። 📚 ፈተናው በሚሰጥበት ጊዜ ማንኛውም ተፈታኝ ትክክለኛ ያልሆነ የተቀደደ ወይም የተበላሸ የፈተና ጥያቄ ጥራዝ ከገጠመው ወይም የተሰጠው የመልስ ወረቀት የተበላሸ ከሆነ ወይም በራሱ እጅ ቢበላሽበት እጁን አንስቶ በመጠየቅ ሲፈቀድለት ሊያስቀይር ይችላል። 🇪🇹ለተፈታኞች የተፈቀዱ ✅ እርሳስ ✅ የተማሪዎች የደንብ ልብስ (UNIFORM) ✅ ADMISSION CARD ✅ ላጲስ፣ መቅረጫና ማስመሪያ 🇪🇹ለተፈታኞች የተከለከሉ ❌ ስልክ ይዞ መግባት አይቻልም ❌ ካልኩሌተር ❌ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ❌ ሰዓት ❌ በሀኪም ከታዘዘ ውጪ የሆኑ መነጽሮች ❌ የሚነበቡ ጽሁፎች በሙሉ  🇪🇹ኢቢ አካዳሚ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
519
4
በኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ወላጆች/አሳዳጊዎች ነገ ቅዳሜ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ብቻ በትምህርት ቤታቸው የመዝናኛ ፕሮግራም ስላላቸው ዝግጅቱ ይሚቆየው ጠዋት ከ2:30-6:30 ስለሆነ ከዚህ ሰዓት በኋላ ሁሉም ተማሪዎች ወደየቤታቸው ስለምሄዱ ወላጆች ልጆቻችሁ ቤት መግባታቸውን ክትትል እንድታረጉ እናሳስባለን። 🇪🇹ኢቢ አ/ጉ/ቅ/ የት/ት አስተዳደር 05/10/2018 ዓ.ም🇪🇹
527
5
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ 05/10/2018 ዓ.ም🇪🇹
530
6
+1
بدون متن...
541
7
በኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ወላጆች/አሳዳጊዎች የ6ኛ ክፍል  ከተማ አቀፍ አንደኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከ8-10/18 ዓ.ም እንደሚሰጥ የሚታወቅ ሲሆን እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ከ11-12/18 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ይሆናል በዚሁ መሰረት:- 👉የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ወደፈተና ጣቢያ ገብተው የጠዋት ፈተና ከጨረሱ በኋላ ምሳቸውን ለመመገብ ወደራሳቸው ት/ቤት በመምጣት ስለሚመገቡ ወላጆች ለልጆቻችሁ እንደተለመደው ምሳቸውን የመጠጥ ውኃ አሲይዛቹ 1:30 ላይ ት/ቤት ቅጥር ግቢ እንዲገኙ እያሳሰብን በተጨማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች ተማሪዎች የዕለቱን ፈተና ከጨረሱ በኋላ ወደጊቢ ስለሚመለሱ 9:30 ላይ ልጆቻችሁን በሰዓቱ እንድትወስዱ። 👉የ8ኛ ክፍል የፈተናው ቀን ከ11-12/18 ዓ.ም መሆኑን በድጋሚ እያሳወቅን በዕለቱ ተማሪዎች ከመፈተኛ ጣቢያ የጠዋቱን ፈተና ከተፈተኑ በኋላ ለምሳ ወት/ቤት ስለሚመለሱ ማሳቸውንና የመጠጥ ውኃ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል እንዲሁም ፈተና በሚጀምሩበት ዕለት ጠዋት 1:30 ሁሉም ተመሪ ት/ቤት ቅጥር ግቢ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን። 🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ        5/10/2018 ዓ.ም🇪🇹
526
8
ለኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ ከ1ኛ-8ኛ   የ6ኛና 8ኛ ክፍል ወላጆች/አሳዳጊዎች  የ6ኛና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በት/ቤት እንዲሁም ሚኒስትሪ በሚፈተኑበት ት/ቤት ኦረንቴሽን ነገ በ5/10/18 ዓ.ም በህዳሴ ትምህርት ቤት ከጠዋቱ 2:30-5:30 ሰዓት ለ6ኛና ለ8ኛ ክፍሎች ይሰጣል በዚህ መሰረት ሁሉም የ6ኛና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ጠዋት 2ሰዓት በሚማሩበት ት/ቤት ማንም ተማሪ ሳይቀር እንዲገኙ በጥብቅ እያሳሰብን ከኦረንቴሽን በኋላ ወደትምህርት ቤት ተመልሰው በመውጫ ሰዓት ወደ ቤት ይመለሳሉ። 👉ማሳሰቢያ፦ለ6ኛና ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የት/ቤት ውዝፍ ወርሃዊ ክፍያ የግንቦትና የሰኔ ያለባቹ እንድትከፍሉ በጥብቅ እናሳድባለን። 🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ              4/10/2018 ዓ.ም🇪🇹
618
9
6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ  ሊያውቋቸው የሚገቡ  ጉዳዮች ✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ✅ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡ ✅ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ✅ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ✅በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ✅ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ✅መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ ✅ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ ✅ ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት ፖሊሲ ም። ✅ በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን።      ኢቢ አካዳሚ አንደኛ ደረጃ👏👏🇪🇹🇪🇹🇪🇹
1 088
10
+3
بدون متن...
915
11
ለኢቢ አካዳሚ ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ እንደሚታወቀው ሰኞ በ24/09/2018 ዓ.ም ሀገራዊ ምርጫ የሚካሄድበት ቀን ስለሆነ በዚህ መሰረት ት/ቤት ከሰኞ-ረቡዕ ለተማሪዎች ዝግ እንደሆነ እያሳወቅን ሀሙስ በ27/09/2018 ዓ.ም መደበኛ ትምህርት የሚኖር ሲሆን ተማሪዎች እንደተለመደው ዩኒፎርም ፣የትምህርት መርጃ መሳሪያ ፣ምግባችሁና የመጠጥ ውኃ ይዛቹ የትምህርት ገበታቹ ላይ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ👉 የትምህርት ቤት ውዝፍ ወርሃዊ ክፍያ ያለባቹ ተማሪዎች ከወዲሁ ክፍያችሁን ወደ ብርሃን ባንክ በመሄድ እድታጠናቅቁ እናሳስባለን ። 🇪🇹የኢቢ አካዳሚ የስራ አመራር ኮሚቴ             21/09/2018 ዓ.ም🇪🇹
1 563
12
بدون متن...
1 471
13
+1
بدون متن...
1 924
14
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡     (ግንቦት 13/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና እና የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና  የሚሰጥበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡   በዚህ መሰረትም ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም እንዲሁም የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና  ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡     ከሰኔ 8 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በሚሰጠው በዚህ ከተማ አቀፍ ፈተና በ6ኛ ከፍል 84,882 ተማሪዎች 199  የመፈተኛ ጣቢያዎች  እንዲሁም በ8ኛ ከፍል 86,808 ተማሪዎች 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች  ፈተናዉን ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡    
1 665
15
بدون متن...
1 145
16
✔️ሞዴል ፈተና መፈተን የሚያስገኛቸው ጥቅሞች:- ✅1. ያላችሁን እውቀት መመዘን እና ድክመታችሁን መለየት፡ ሞዴል ፈተናዎች በእጃችሁ ያለውን እውቀት ምን ያህል እንደሆነ ለመገምገምና የትኞቹ አካባቢዎች ላይ የበለጠ ትኩረት ማድረግ እንዳለባችሁ እንድታውቁ ያግዛሉ። ✅ ለምሳሌ፣ አንድን ሞዴል ፈተና ከሰራችሁ በኋላ በተወሰኑ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ደጋግማችሁ እንደተሳሳታችሁ ከተመለከታችሁ፣ በእነዚያ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ተጨማሪ ጥናት ማድረግ ትችላላችሁ። ✅2.ከፈተና ጥያቄዎች እና የፈተና ሁኔታ ጋር መለማመድ፡ ሞዴል ፈተናዎችን መለማመድ የፈተና ጥያቄዎችን ቅርፅና አቀራረብ እንድታውቁ ይረዳችኋል። በተጨማሪም፣ በፈተና ጊዜ ሊያጋጥሟችሁ የሚችሉትን ጭንቀቶች ለመቀነስና ከፈተናው ሁኔታ ጋር እንድትላመዱ ያደርጋል። ✅3. የፈተና ጊዜ አጠቃቀም ክህሎትን ማሳደግ፡ ሞዴል ፈተናዎችን ስትሰሩ፣ ለእያንዳንዱ ጥያቄ ምን ያህል ጊዜ መመደብ እንዳለባችሁ ትማራላችሁ። ይህም በፈተናው ወቅት ጊዜያችሁን በአግባቡ እንድትጠቀሙበት ይረዳችኋል። ⭐️ ለምሳሌ፣ በአንድ ጥያቄ ላይ ብዙ ጊዜ እንደምታጠፉ ከተመለከታችሁ፣ በቀጣይ ፈተናዎች ላይ ጊዜያችሁን በአግባቡ ለመጠቀም ስልት መንደፍ ትችላላችሁ። ✅4. በራስ መተማመንን መጨመር እና የፈተና ላይ ጭንቀትን መቀነስ፡ በተደጋጋሚ ሞዴል ፈተናዎችን መስራት በራስ መተማመናችሁን ይጨምራል እንዲሁም በፈተና ጊዜ የሚሰማችሁን ጭንቀት ይቀንሳል። ✅በሞዴል ፈተናዎች ላይ ጥሩ ውጤት ስታገኙ፣ ለዋናው ፈተና የበለጠ በራስ መተማመን ይኖራችኋል። ✅5. የተማራችሁትን የማስታወስ እና የማስተዋል አቅምን መጨመር፡ ሞዴል ፈተናዎች የተማራችሁትን ነገር እንድታስታውሱና እንድትረዱ ያግዛሉ። ጥያቄዎችን ለመመለስ ስትሞክሩ፣ ቀደም ሲል ያጠኗችሁትን ርዕሰ ጉዳዮች በድጋሚ ታስታውሳላችሁ፣ ይህም ትምህርቱን በደንብ እንድትረዱት ያደርጋል። ✅6. የፈተና ጥያቄዎችን እና የተለያዩ የአጠያየቅ አይነቶችን ስልት ለማወቅ፡ ሞዴል ፈተናዎች የተለያዩ የጥያቄ አይነቶችን (ለምሳሌ፡ ምርጫ፣ እውነት ወይም ሐሰት፣ ወዘተ) እንድታውቁና ለእያንዳንዱ አይነት ጥያቄ እንዴት መልስ መስጠት እንዳለባችሁ እንድትረዱ ይረዳችኋል። ✅7. ትኩረት ማድረግ የሚያስፈልጉ ርዕሶችን እና አጠቃላይ ክለሳ ማድረግ ያለብንን ቦታዎች ለመለየት፡ ሞዴል ፈተናዎችን ከሰራችሁ በኋላ በየትኞቹ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ እንደተሳሳታችሁ በመገምገም፣ በእነዚያ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ተጨማሪ ትኩረት ማድረግ ትችላላችሁ። ✅ይህም ለፈተናው ስትዘጋጁ የትኞቹ አካባቢዎች ላይ ማተኮር እንዳለባችሁ እንድታውቁ ይረዳችኋል። ✔️በአጠቃላይ፣ ሞዴል ፈተናዎችን መፈተን እውቀታችሁን ለመገምገም፣ ለፈተናው ሁኔታ ለመለማመድ፣ ጊዜያችሁን በአግባቡ ለመጠቀም፣ በራስ መተማመናችሁን ለመጨመር እና ለዋናው ፈተና በተሻለ ሁኔታ ለመዘጋጀት ጠቃሚ ነው::
1 529
17
+1
بدون متن...
1 497
18
+1
بدون متن...
0
19
+1
بدون متن...
0
20
የ2018 የ2ኛ መ/ዓመት የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና ከግንቦት10-12/2018 ዓ.ም ስለሚሰጥ ተማሪዎች ከወዲሁ አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ወላጆች ለልጆቻችሁ ድጋፍና ክትትል  እንድታደርጉላቸው እያሳሰብን👉 ውዝፍ የት/ቤት ወርሃዊ ክፍያ ያልከፈላችሁ ከወዲሁ እንድትከፍሉ በጥብቅ እናሳስባለን።         🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ 1ኛ ደረጃ ከ1ኛ-8ኛ          04/09/2018 ዓ.ም🇪🇹
1 557