ar
Feedback
EB-ACADEMY GU. 1-8 EDUCATION CHANNEL🇪🇹🇪🇹🇪🇹!!

EB-ACADEMY GU. 1-8 EDUCATION CHANNEL🇪🇹🇪🇹🇪🇹!!

الذهاب إلى القناة على Telegram

"Education is the passport to the future, for tomorrow belongs to those who prepare for it today ". Malcolm X...

إظهار المزيد
1 962
المشتركون
-424 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
+2130 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+30
في 0 قنوات
يونيو '26
+42
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '26
+17
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+13
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+12
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+11
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+28
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+10
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+20
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+21
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+33
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+30
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+41
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+14
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '25
+28
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+27
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+26
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+24
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+30
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+45
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+44
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+55
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+71
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+47
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+89
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+53
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '24
+57
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+63
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+38
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+69
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+51
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+2 187
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
14 يوليو0
13 يوليو+2
12 يوليو+3
11 يوليو+1
10 يوليو+3
09 يوليو+4
08 يوليو+3
07 يوليو+4
06 يوليو+3
05 يوليو+1
04 يوليو+1
03 يوليو+2
02 يوليو0
01 يوليو+3
منشورات القناة
2
ለኢቢ  አካዳሚ ጉለሌ ከ1ኛ-8ኛ ወላጆች/አሳዳጊዎች የ2019 ዓ.ም ነባር ምዝገባ  ከሀምሌ1-6 ብቻ መሆኑን ከዚህ በፊት ገልፀን ነበር ሆኖም ግን ምዝገባው እስከ 10/11/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን እያሳወቅን ወላጆች ልጆቻችሁን በተያዘለት ጊዜ ገደብ ሳታስመዘግቡ ቀርታቹ ቦታው ቢሞላ ትምህርት ቤቱ ሀላፊነት እንደማይወስድ እናሳስባለን ። 🇪🇹ኢቢ  እካዳሚ የስራ አመራር ኮሚቴ   06/11.2018  ዓ. ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
358
3
ለኢቢ አካዳሚ ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ወላጆች/አሳዳጊዎች ከዚህ በፊት በተማሪዎች እና በቴሌግራም በላክነው መልዕክት የደረጃ ተማሪዎች የሽልማት ፕሮግራም በ05/11/2018 ዓ.ም እንደሆነ አሳውቀን ነበር ሆኖም ግን የፕሮግራም ለውጥ ስለተደረገ የሽልማት ፕሮግራም የሚካሄደው በሀገር ፍቅር ቲያትር አዳራሽ በቀን 12/11/2018 ዓ.ም እንደሆነ እናሳውቃለን። 🇪🇹የኢቢ አካዳሚ የስራ አመራር ኮሚቴ 04/11/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
538
4
لا يوجد نص...
1 181
5
ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል በ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተፈተኑ 32 ተማሪዎችን 100% በማሳለፍ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል። ውድ ወላጆችና አሳዳጊዎች፣ እንኳን ለዚህ ታላቅ ስኬት ደስ አላችሁ! ለተማሪዎቻችን፣ ለመምህራን እና ለወላጆች ከልብ እንኳን ደስ አላችሁ፤ ለቀጣይ ጉዞዎቻችሁም የላቀ ስኬት እንመኛለን። 🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ          30/10/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
1 107
6
لا يوجد نص...
1 052
7
🇪🇹ለኢቢ አካዳሚ የካ ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ወላጆች/አሳዳጊዎች ሰርተፍኬት የሚሰጥበት ቀን ነገ ሰኞ በቀን 29/10/2018 ዓ.ም እስከ 5:30 መሆኑን እያሳወቅን ወላጆች ነገ ከ2:30 ጀምሮ በት/ቤት ቅጥር ግቢ ከልጆቻችሁ ጋር ተገኝታችሁ ሰርተፍኬት እድትወስዱ እናሳስባለን ። 👉ማሳሰቢያ:-የልጆቻችሁን ሰርተፍኬት የምትወስዱት የትምህርት ቤት ውዝፍ ወርሃዊ ክፍያ አጠናቃችሁ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን ። 🇪🇹ኢቢ አካዳሚ የካ ቅርንጫፍ                              28/10/2018 ዓ.ም🇪🇹
174
8
🇪🇹ለኢቢ አካዳሚ ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ ባለፈው ከት/ቤት በልጆቻችሁ በላክነው መልዕክት እንዲሁም በቴሌግራም ቻናል በላክነው መልዕክት ተለዋጭ ፕሮግራም ካለ በቻናል እናሳውቃለን ባልነው መሰረት ሰርተፍኬት የሚሰጥበት ቀን ነገ ቅዳሜ በቀን 27/10/2018 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ወላጆች ነገ ከ2:30 ጀምሮ በት/ቤት ቅጥር ግቢ ከልጆቻችሁ ጋር ተገኝታችሁ ሰርተፍኬት እድትወስዱ እናሳስባለን ። 👉ማሳሰቢያ:-የልጆቻችሁን ሰርተፍኬት የምትወስዱት የትምህርት ቤት ውዝፍ ወርሃዊ ክፍያ አጠናቃችሁ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን ። 🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ 26/10/2018 ዓ.ም🇪🇹
1 548
9
ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተፈተኑ 133 ተማሪዎችን 99% በማሳለፍ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል። ውድ ወላጆችና አሳዳጊዎች፣ እንኳን ለዚህ ታላቅ ስኬት ደስ አላችሁ! ለተማሪዎቻችን፣ ለመምህራን እና ለወላጆች ከልብ እንኳን ደስ አላችሁ፤ ለቀጣይ ጉዞዎቻችሁም የላቀ ስኬት እንመኛለን። 🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ    22/10/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
1 802
10
لا يوجد نص...
1 696
11
+1
لا يوجد نص...
2 401
12
በኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ ከ1ኛ-8ኛ ወላጆች/አሳዳጊዋች በሙሉ የ2018 ዓ.ም የ2ኛው መ/ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ፕሮግራም መሰረት ልጆቻችሁ ለፈተና ዝግጅት እንዲያደርጉ አስፈላጊ ክትትልና ድጋፍ እንድታደርጉ ከወዲሁ እናሳስባለን ። 👉ማሳሰቢያ፦ፈተና 6:00 ስለሚያጠናቁ ወላጆች በሰዓቱ ተገኝታቹ ልጆች እንድትወስዱ እናሳውቃለን።             🇪🇹መልካም ፈተና🇪🇹 🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ              12/10/2017 ዓ.ም🇪🇹
1 910
13
በኢቢ አካዳሚ ከ1ኛ-8ኛ ክፍል የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ሐሙስ በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ከጠዋቱ 1:30 ሁላችሁም እንድትገኙ እናሳስባለን። 🇪🇹መልካም ፈተና🇪🇹 🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ 10/10/2018 ዓ.ም🇪🇹
1 982
14
لا يوجد نص...
1 895
15
🇪🇹በኢቢ አካዳሚ 1ኛ-8ኛ አንደኛ ደረጃ የስድስተኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች። ከሰኞ 08/10/2018 ዓ.ም እስከ ረቡዕ10/10/2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና ይዘው የሚመጡት:- 👉 እርሳስ 👉ላጲስ እና 👉መቅረጫ እንዲሁም ምሳቸውንና የመጠጥ ውኃ ብቻ እንደሆነ እያሳወቅን ቁርሳቸውን በደንብ እንዲመገቡ በማድረግ ጠዋት 1:30 ትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኙ ምሳ እቃቸውን ት/ቤታቸው በማስቀመጥ ሚፈተኑበት ት/ቤት 1:50 መገኘት ስላለባቸው በተባለው ሰዓት እንዲደርሱ ያድርጉልን ዘንድ ለውድ ወላጆች መልክት እያስተላለፍን ። ከተባለው ሰዓት አርፍደው ለሚገኙ ተማሪዎች ሀላፊነቱን ት/ቤቱ እንደማይወስድ እናሳውቃለን።          🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ          7/10/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
1 843
16
🇪🇹 የተፈታኞች መብትና ግዴታ 📚 ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ደንብና ሥርዓት  አከባበር እንዲሁም የመልስ ወረቀት አጠቋቆርና   ተዛማጅ ሁኔታዎችን አስመልክቶ በሚሰጡ ገለፃዎች ላይ የመሣተፍ ግዴታ አለበት። 📚 ተፈታኙ በገለፃው ላይ ባለመሳተፉ ምክንያት በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥመው ችግር ኃላፊነቱን ይወስዳል። 📚 ተፈታኙ/ኟ የሰራበትን የመልስ ወረቀት ለፈታኙ በመስጠት  የጥያቄ ወረቀቱን ይዞ መውጣት ይችላል 📚 ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ጥያቄዎቹን መስራት ከመጀመሩ በፊት በፈተና የመልስ መስጫ ወረቀት ላይ የግል መለያ መረጃዎችን በሙሉ ግልፅ በሆነ ሁኔታ በቅደም ተከተል ጽፎ ማጥቆር ይኖርበታል (በተለይ የመለያ ቁጥር እና የትምህርት አይነት ኮድ)። 📚 ማንኛውም ተፈታኝ የራሱን ችሎታና ዕውቀት ተጠቅሞ መስራት ይጠበቅበታል፡፡ 📚 የሚሠራባቸው የጥያቄና የመልስ መስጫ ወረቀቶች ለሌሎች ተፈታኞች ዕይታ የተጋለጡ እንዳይሆኑ ሸፍኖ መስራት ይኖርበታል 📚 ማንኛውም ተፈታኝ ሞባይል፣ ካልኩሌተርና የመሳሰሉ ማንኛውንም ዓይነት  የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው ። 📚 እያንዳንዱ ተፈታኝ ይህንን አውቆ በቅድሚያ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ አለበት ። 📚 ይህንን ባለማድረጉ ምክንያት በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥመው ችግር ተፈታኙ  ራሱ ኃላፊነቱን ይወስዳል። 📚 ማንኛውም ተፈታኝ በመፈተን ላይ እያለ ፈተናውን እንዳይሠራ የሚያውኩ ሁኔታዎች ቢያጋጥመው በፈታኙ ሲፈቀደለት ችግሩን በመግለጽ አስፈላጊውን እርዳታ ማግኘት ይችላል ይሁንና በማንኛውም ምክንያት ለባከነ ጊዜ ተጨማሪ ሰዓት አይፈቀድም 📚 ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከሚጀመርበት ጊዜ ተኩል ሰዓት /30 ደቂቃ/ ቀደም ብለው ከመፈታኛው ቦታ በመገኘት መቀመጫቸውን መያዝ አለባቸው። 📚 ፈተናው ከተጀመረ ከ15 ደቂቃ በኋላ የሚመጣ ተፈታኝ ወደ ፈተናው አዳራሽ መግባት አይፈቀድለትም። 📚 ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ተጀምሮ 45 ደቂቃ ሳይሞላ ፈተናውን ሠርቶ ቢያጠናቅቅም እንዲወጣ አይፈቀድለትም። 📚 ይሁን እንጂ ፈተናው ከተጀመረ ከ45 ደቂቃ በኋላ ከፈተና አዳራሹ ለመውጣት   እንዲፈቀድለት ሲጠይቅ የመልስ ወረቀቱን ለፈታኙ አስረክቦ በጸጥታ እንዲወጣ ይፈቀድለታል። 📚 ፈተናው ሊጠናቀቅ ከ10 ደቂቃ ያነሰ ጊዜ ሲቀረው የሚጨርስ ተፈታኝ የሁሉም ተፈታኞች የመልስ ወረቀቶች እስኪሰበሰቡና ለፈተናው የተፈቀደው የጊዜ ገደብ አብቅቶ እስኪደወል ድረስ በቦታው ተቀምጦ እንዲቆይ ይደረጋል። 📚 ፈተናው በሚሰጥበት ጊዜ ማንኛውም ተፈታኝ ትክክለኛ ያልሆነ የተቀደደ ወይም የተበላሸ የፈተና ጥያቄ ጥራዝ ከገጠመው ወይም የተሰጠው የመልስ ወረቀት የተበላሸ ከሆነ ወይም በራሱ እጅ ቢበላሽበት እጁን አንስቶ በመጠየቅ ሲፈቀድለት ሊያስቀይር ይችላል። 🇪🇹ለተፈታኞች የተፈቀዱ ✅ እርሳስ ✅ የተማሪዎች የደንብ ልብስ (UNIFORM) ✅ ADMISSION CARD ✅ ላጲስ፣ መቅረጫና ማስመሪያ 🇪🇹ለተፈታኞች የተከለከሉ ❌ ስልክ ይዞ መግባት አይቻልም ❌ ካልኩሌተር ❌ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ❌ ሰዓት ❌ በሀኪም ከታዘዘ ውጪ የሆኑ መነጽሮች ❌ የሚነበቡ ጽሁፎች በሙሉ  🇪🇹ኢቢ አካዳሚ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
1 509
17
በኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ወላጆች/አሳዳጊዎች ነገ ቅዳሜ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ብቻ በትምህርት ቤታቸው የመዝናኛ ፕሮግራም ስላላቸው ዝግጅቱ ይሚቆየው ጠዋት ከ2:30-6:30 ስለሆነ ከዚህ ሰዓት በኋላ ሁሉም ተማሪዎች ወደየቤታቸው ስለምሄዱ ወላጆች ልጆቻችሁ ቤት መግባታቸውን ክትትል እንድታረጉ እናሳስባለን። 🇪🇹ኢቢ አ/ጉ/ቅ/ የት/ት አስተዳደር 05/10/2018 ዓ.ም🇪🇹
999
18
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ 05/10/2018 ዓ.ም🇪🇹
1 161
19
+1
لا يوجد نص...
1 597
20
በኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ወላጆች/አሳዳጊዎች የ6ኛ ክፍል  ከተማ አቀፍ አንደኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከ8-10/18 ዓ.ም እንደሚሰጥ የሚታወቅ ሲሆን እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ከ11-12/18 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ይሆናል በዚሁ መሰረት:- 👉የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ወደፈተና ጣቢያ ገብተው የጠዋት ፈተና ከጨረሱ በኋላ ምሳቸውን ለመመገብ ወደራሳቸው ት/ቤት በመምጣት ስለሚመገቡ ወላጆች ለልጆቻችሁ እንደተለመደው ምሳቸውን የመጠጥ ውኃ አሲይዛቹ 1:30 ላይ ት/ቤት ቅጥር ግቢ እንዲገኙ እያሳሰብን በተጨማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች ተማሪዎች የዕለቱን ፈተና ከጨረሱ በኋላ ወደጊቢ ስለሚመለሱ 9:30 ላይ ልጆቻችሁን በሰዓቱ እንድትወስዱ። 👉የ8ኛ ክፍል የፈተናው ቀን ከ11-12/18 ዓ.ም መሆኑን በድጋሚ እያሳወቅን በዕለቱ ተማሪዎች ከመፈተኛ ጣቢያ የጠዋቱን ፈተና ከተፈተኑ በኋላ ለምሳ ወት/ቤት ስለሚመለሱ ማሳቸውንና የመጠጥ ውኃ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል እንዲሁም ፈተና በሚጀምሩበት ዕለት ጠዋት 1:30 ሁሉም ተመሪ ት/ቤት ቅጥር ግቢ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን። 🇪🇹ኢቢ አካዳሚ ጉለሌ ቅርንጫፍ        5/10/2018 ዓ.ም🇪🇹
1 283