739
مشترکین
-124 ساعت
-67 روز
-630 روز
آرشیو پست ها
739
„ሰው ስለ እኔ ብዙ ያወራል“፤ በረንዳ ላይ ቡና የሚያፈላው ሳሙኤል
https://www.dw.com/am/%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%8A%A5%E1%8A%94-%E1%89%A5%E1%8B%99-%E1%8B%AB%E1%8B%88%E1%88%AB%E1%88%8D-%E1%8D%A4-%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%8A%95%E1%8B%B3-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%89%A1%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8D%88%E1%88%8B%E1%8B%8D-%E1%88%B3%E1%88%99%E1%8A%A4%E1%88%8D/a-77505110?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ ሰዎች ስለ ባህላዊው የጀበና ቡና አፈላል ሲያስቡ ፤ አዕምሮዋቸው ውስጥ ቶሎ የሚስሉት አንዲት ሴት ስታፈላ ነው።የወጣቶች ዓለም ዝግጅት እንግዳ በዚህ ስራ የተሰማራ ወንድ ወጣት ነው። „ስራው መንገድ ዳር ከመለመን ቢሻልም ብዙ ፈተና አለው“ ይላል። በተለይ ወንድ በመሆኑ ሰዎች እንደሚስቁበት ይናገራል። ፈተናው ይህ ብቻ አይደለም!
739
የኤቦላ ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችሉ የቅኝት ስራዎች እንዲጠናከሩ ተጠየቀ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A4%E1%89%A6%E1%88%8B-%E1%88%B5%E1%88%AD%E1%8C%AD%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%88%88%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%88%8B%E1%8A%A8%E1%88%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%BD%E1%88%89-%E1%8B%A8%E1%89%85%E1%8A%9D%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B2%E1%8C%A0%E1%8A%93%E1%8A%A8%E1%88%A9-%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%8B%A8%E1%89%80/a-77510793?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
አፍሪካ ሲዲሲ ባወጣው መረጃ፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ። በኮንጎና በዩጋንዳ ለተከሰተው የኢቦላ ቫይረስ ይበልጥ ተጋላጭ ሊኾኑ ይችላሉ ያላቸውን 10 የአፍሪካ ሃገራት ዘርዝሯል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ሃገራቸው ኢቦላን ለመከላከል በርካታ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እያከናወነች መሆኑን የአፍሪቃ ሲዲሲ ሃላፊ በተገኙበት ጉብኝት ላይ ተናግረዋል።
739
739
ከፍተኛ ጭማሪ ያሳየው የዘንድሮ የኢትዮጵያ በጀትና አንድምታው
https://www.dw.com/am/%E1%8A%A8%E1%8D%8D%E1%89%B0%E1%8A%9B-%E1%8C%AD%E1%88%9B%E1%88%AA-%E1%8B%AB%E1%88%B3%E1%8B%A8%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8B%98%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%AE-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%89%A0%E1%8C%80%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%9D%E1%89%B3%E1%8B%8D/a-77493209?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው የ2019 ዓ.ም. የፌደራል መንግሥት የበጀት ረቂቅ ላይ ከተወያየ በኋላ ከ 2.3 ትሪልዮን ብር በላይ እንዲሆን በሙሉ ድምጽ አፅድቆ ለሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት መላኩን አስታውቋል።
739
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ለኢትዮጵያ ከፈቀደው ብድር 200 ሚሊዮን ዶላር አስቀድሞ ሊለቅ ነው
https://www.dw.com/am/%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%8A%A0%E1%89%80%E1%8D%89-%E1%8B%A8%E1%8C%88%E1%8A%95%E1%8B%98%E1%89%A5-%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%85%E1%89%B5-%E1%88%88%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8A%A8%E1%8D%88%E1%89%80%E1%8B%B0%E1%8B%8D-%E1%89%A5%E1%8B%B5%E1%88%AD-200-%E1%88%9A%E1%88%8A%E1%8B%AE%E1%8A%95-%E1%8B%B6%E1%88%8B%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%80%E1%8B%B5%E1%88%9E-%E1%88%8A%E1%88%88%E1%89%85-%E1%8A%90%E1%8B%8D/a-77493570?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
አሜሪካ እና እስራኤል ከኢራን የገጠሙት ጦርነት ያሳደረውን ተጽዕኖ ኢትዮጵያ እንድትቋቋም አይኤምኤፍ (IMF) ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መንግሥት ከፈቀደው ብድር ውስጥ 200 ሚሊዮን ዶላር አስቀድሞ እንዲለቀቅ ታቅዷል። ገንዘቡ የተራዘመ ብድር አቅርቦት መርሐ-ግብር አምስተኛ ግምገማ ሲጸድቅ ከሚለቀቀው 468 ሚሊዮን ዶላር ውስጥ የሚካተት ነው።
739
የዲጂታል ገቢና አዲሱ ፈተና
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%B2%E1%8C%82%E1%89%B3%E1%88%8D-%E1%8C%88%E1%89%A2%E1%8A%93-%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B1-%E1%8D%88%E1%89%B0%E1%8A%93/a-77491136?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በኢትዮጵያ ውስጥ ማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃንን በመጠቀም ዋነኛ አልያም የትርፍ ጊዜ ገቢ ማግኛ አድርገው ለያዙ ወጣቶችና ይዘት ፈጣሪዎች የሥራ መመሪያ የሚጠብቀው አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ 15 በመቶ ግብር እንዲከፍሉ ያስገድዳቸዋል።
739
ምርጫ ቦርዱ የምርጫ ውጤት ማሳወቁን መች ያጠናቅቃል?
https://www.dw.com/am/%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB-%E1%89%A6%E1%88%AD%E1%8B%B1-%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB-%E1%8B%8D%E1%8C%A4%E1%89%B5-%E1%88%9B%E1%88%B3%E1%8B%88%E1%89%81%E1%8A%95-%E1%88%98%E1%89%BD-%E1%8B%AB%E1%8C%A0%E1%8A%93%E1%89%85%E1%89%83%E1%88%8D/a-77489829?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአራት ክልል ውስጥ የሚገኙ የ24 የምርጫ ክልሎች ውጤትን ይፋ አድርጓል። ቦርዱ ምርጫው ከተደረገበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 20 ቀናት ውስጥ ውጤቶችን ከስር ከስር እያሳወቀ እንደሚያጠናቅቅም ነው ያመለከተው።
739
የታጣቂዎች እንቅስቃሴ በጋምቤላ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%89%B3%E1%8C%A3%E1%89%82%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%85%E1%88%B5%E1%89%83%E1%88%B4-%E1%89%A0%E1%8C%8B%E1%88%9D%E1%89%A4%E1%88%8B/a-77492281?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ለወራት አንጻራዊ የተባለ ሰላም ሰፍኖ በቆየባት ጋምቤላ ክልል ከባለፈው ቅድሜ ጀምሮ የታጣቂዎች ጥቃት በተለያዩ ቦታዎች መከሰቱን የአምስት ሰዎችም ሕይወት ማለፉን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ።
739
የኢትዮጵያ ፈደራዊ መንግስትና የህወሓት ዉዝግብ፣ የአፍሪቃ ሕብረት ሚና
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8D%88%E1%8B%B0%E1%88%AB%E1%8B%8A-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%88%85%E1%8B%88%E1%88%93%E1%89%B5-%E1%8B%89%E1%8B%9D%E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%8D%A3-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%89%83-%E1%88%95%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%88%9A%E1%8A%93/a-77478244?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ህወሓት ባለፈዉ ቅዳሜ ባወጣዉ መግለጫ የኢትዮጵያ ጦር ኃይል ሸራሮ አካባቢ የሠፈረ የትግራይ ኃይልን በሰዉ አልባ አዉሮፕላን (ድሮን) ደብድቧል በማለት የፌደራል መንግሥቱን ወቅሷል
739
ሴቶች በኢትዮጵያ የፖለቲካ መድረክ ምን ያህል ተቀባይነት አላቸዉ?
https://www.dw.com/am/%E1%88%B4%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8B%A8%E1%8D%96%E1%88%88%E1%89%B2%E1%8A%AB-%E1%88%98%E1%8B%B5%E1%88%A8%E1%8A%AD-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%85%E1%88%8D-%E1%89%B0%E1%89%80%E1%89%A3%E1%8B%AD%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%89%B8%E1%8B%89/a-77470851?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በኢትዮጵያ ማኅበረሰብ የሴቶች ቁጥር ከሃምሳ በመቶ በላይ አካባቢ መሆኑን የወጡ መረጃዎች ያሳያሉ። ሴቶችን በቅጡ ያላሳተፈ ማንኛዉም ማኅበረሰባዊ ጉዳይ ስኬት እንደሌለዉ የተናገሩ በዘንድሮዉ በምርጫ የተሳተፉ ሴቶች፤ የኢትዮጵያ 7ኛ አጠቃላይ ምርጫ ዉጤት አሸናፊ፤ በካቢኔዉ ሴቶችን በእዉን ያሳትፋል የሚል እምነት አለን ሲሉ ተስፋን ሰንቀዋል።
739
የሰሜን ኢትዮጵያው የጦርነት ስጋት
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%88%9C%E1%8A%95-%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8C%A6%E1%88%AD%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%8C%8B%E1%89%B5/a-77457943?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በትግራይ ክልል ሸራሮ ከተማ አቅራቢያ የተፈጸመው የድሮን ጥቃት“የፕሪቶሪያ ስምምነትን”የሚጥስ ተግባር ማሳያ ነው ሲል ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት)የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስትን እየከሰሰ ነው። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት በፊናው በሰሜን ኢትዮጵያ “ጽምዶ” በሚል የተቀነጀ ያለው ኃይል የውጪ ኃይሎች አላማን አንግቦ የሚንቀሳቀስ ነው፡፡
739
ዉይይት፤ ቅድመ ምርጫ፣ ምርጫ እና ድኅረ ምርጫ በጋዜጠኞች ዕይታ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%89%E1%8B%AD%E1%8B%AD%E1%89%B5%E1%8D%A4-%E1%89%85%E1%8B%B5%E1%88%98-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB%E1%8D%A3-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8B%B5%E1%8A%85%E1%88%A8-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB-%E1%89%A0%E1%8C%8B%E1%8B%9C%E1%8C%A0%E1%8A%9E%E1%89%BD-%E1%8B%95%E1%8B%AD%E1%89%B3/a-77446230?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ባሳለፍነው ሳምንት መጀመሪያ በኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ተካሂዷል። ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. በተካሄደው በዚህ ምርጫ ፤ዋዜማው፣ የምርጫው ዕለት እና ድህረ ምርጫ በጋዜጠኞች ዕይታ ምን ይመስላል።?7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ፤ ከዘገቡ የዶቼ ቬለ ጋዜጠኞች መካከል አራቱን አነጋግረናል።
739
ሶማሊያ ወዴት?
https://www.dw.com/am/%E1%88%B6%E1%88%9B%E1%88%8A%E1%8B%AB-%E1%8B%88%E1%8B%B4%E1%89%B5/a-77438384?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ሶማሊያ በያዝነው ወር ሊካሄድ የሚገባ ምርጫ በአንድ ዓመት መራዘሙን ተከትሎ ተቃውሞና ተኩስ ዋና መዲናዋን እያናወጠ ነው። ረቡዕ ዕለት በዋና ከተማ መቃዲሾ ተኩስ የተከፈተ ሲሆን የቀድሞው የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሰን አሊ ካይሬ በመንግሥት ኃይሎች ጥቃት እንደተሰነዘረባቸው ተናግረዋል።
739
የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድህረ ምርጫው አስተያየቶች
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%89%A3%E1%89%B0%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%8C%A0%E1%89%85%E1%88%8B%E1%88%8B-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB-%E1%8B%A8%E1%8B%B5%E1%88%85%E1%88%A8-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB%E1%8B%8D-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8B%AB%E1%8B%A8%E1%89%B6%E1%89%BD/a-77445546?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን አቀራረብን በተመለከተም የሂደቱ ፈተና ነበሩ ያለው ኢዜማ፤ የምርጫ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ ቅቡልነት እንዳይኖረውና በምርጫ የሚመሠረት መንግሥት እንዳይኖረን በማድረግ በጎረቤት ሀገራት ጭምር እንደታየው መንግሥት አልባ ሀገር በማድረግ ከብሔራዊ ጥቅማችን ተቃራኒ የቆመ ተግባር አሳይተዋል ሲል ተችቷል።
739
በኬንያ አሳሳቢ እየሆነ የመጣው የልጆች መጥፋት ጉዳይ
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%8A%AC%E1%8A%95%E1%8B%AB-%E1%8A%A0%E1%88%B3%E1%88%B3%E1%89%A2-%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%86%E1%8A%90-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8C%A3%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%8D%E1%8C%86%E1%89%BD-%E1%88%98%E1%8C%A5%E1%8D%8B%E1%89%B5-%E1%8C%89%E1%8B%B3%E1%8B%AD/a-77438474?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ኬንያ ውsseጥ የልጆች መጥፋት ጉዳይ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል። ፖሊስ ጉዳዩን የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች አጋነውታል ባይ ነው። ቤተሰቦች ግን ችግሩ በእነሱ ብቻ እንደማያበቃ በመግለጽ ጉዳዩ ትኩረት እንዲያገኝ ጥሪ አቅርበዋል።
739
«የምግብ ዕርዳታ ያለህ» የተፈናቃዮች ሮሮ
https://www.dw.com/am/%C2%AB%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%8C%8D%E1%89%A5-%E1%8B%95%E1%88%AD%E1%8B%B3%E1%89%B3-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%88%85%C2%BB-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8A%93%E1%89%83%E1%8B%AE%E1%89%BD-%E1%88%AE%E1%88%AE/a-77445540?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
«ወደ አራት ወራችን እኮ እየገባን ነው ረመዳን እንደገባ በአምስት ተረዳን ከዚያ ወዲህ እኮ የለም። እንደው ወደ ሀገራችንም አሁን ቢወስዱን እንደው ይሻለን ነበር እዛው ሞት ጋር መታገል ይሻላል ረሀብ ጋር ከምትታገል? ያ ይሻል ነበር።»
739
በሆለታው ችሎት ስለተፈጸመው ግድያ በቦታው ከነበሩ የተጎጂ ጠበቃ አንደበት
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%88%86%E1%88%88%E1%89%B3%E1%8B%8D-%E1%89%BD%E1%88%8E%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8C%B8%E1%88%98%E1%8B%8D-%E1%8C%8D%E1%8B%B5%E1%8B%AB-%E1%89%A0%E1%89%A6%E1%89%B3%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%A9-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%8E%E1%8C%82-%E1%8C%A0%E1%89%A0%E1%89%83-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%89%A0%E1%89%B5/a-77439605?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በሃብት ክፍፍል ሙግት ላይ የነበሩት የቀድሞ ባልና ሚስት ጋብቻቸውን በፍርድ ቤት አፍርሰው አሁን ላይ በተለያዩ ቤቶች እየኖሩ የነበሩ መሆኑንም አክለው የገለጹት የከሳሽ ጠበቃው፤ በርካታ ቤተሰብ አብረው ያፈሩ ትልልቅ ሰዎች እንደነበሩም ገልጸዋል፡፡
739
ስለአርሲው ጥቃት የኦሮምያ ክልል መንግስት እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ምላሽ
https://www.dw.com/am/%E1%88%B5%E1%88%88%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%88%B2%E1%8B%8D-%E1%8C%A5%E1%89%83%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%A6%E1%88%AE%E1%88%9D%E1%8B%AB-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%8A%A6%E1%88%AE%E1%88%9E-%E1%8A%90%E1%8C%BB%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%A0%E1%88%AB%E1%8B%8A%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%88%BD/a-77426108?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የኦሮሚያ ክልል መንግስት በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በንጹሃን ላይ ለተፈጸመው ግድያ እና የአብያተክርስቲያናት ጥቃት እራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ብሎ የሚጠራውን “ሸነ” ያለውን ታጣቂ ቡድን ከሷል። ታጣቂ ቡድኑ ለግድያው ኃላፊነት እንደማይወስድ ገልጾ፤ ጉዳዩን እንደሚያጣራ አስታውቋል።
739
የሥራ እጥነት እና የመፍትሄ እርምጃዎች በኢትዮጵያ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%88%A5%E1%88%AB-%E1%8A%A5%E1%8C%A5%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8D%8D%E1%89%B5%E1%88%84-%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%88%9D%E1%8C%83%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB/a-77411382?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተመረቁ ወጣት ኢትዮጵያውያን ዲግሪ ይዘው ሥራ ማግኘት ቸግሯቸዋል። ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በኬሚካል ምህንድስና የተመረቀችው ወጣት ሥራ ሲጠፋ "ይኸን ሁሉ አመት ባላቃጠልኩ" ለማለት በቅታለች።
739
ብርን ያዳከመው የኢኮኖሚ ማሻሻያ በኢትዮጵያ ምርጫ ላይ ተጽዕኖ ማሳደር ይችላል?
https://www.dw.com/am/%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%8B%B3%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%8A%AE%E1%8A%96%E1%88%9A-%E1%88%9B%E1%88%BB%E1%88%BB%E1%8B%AB-%E1%89%A0%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%89%B0%E1%8C%BD%E1%8B%95%E1%8A%96-%E1%88%9B%E1%88%B3%E1%8B%B0%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%8D/a-77411955?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ብልፅግና ፓርቲ ለምርጫ የቀረበው መንግሥት የብርን የመግዛት አቅም ያዳከመ መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ማሻሻያ እያደረገ በሚገኝበት ወቅት ነው። ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት 486 ሚሊዮን ዶላር የሚለቀቅበት የተራዘመ የብድር አቅርቦት አምስተኛ ግምገማ ላይ ባለሙያዎቹ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ከሥምምነት መደረሳቸውን ገልጿል።
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
