fa
Feedback
እለታዊ ዜና

እለታዊ ዜና

رفتن به کانال در Telegram
740
مشترکین
-324 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+130 روز
آرشیو پست ها
የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥትና ህወሓትን ማን ወደ ድርድር ይመልሳቸዋል? https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8D%8C%E1%8B%B5%E1%88%AB%E1%88%8D-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%A5%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%88%85%E1%8B%88%E1%88%93%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%8A%95-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8B%B5%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%B3%E1%89%B8%E1%8B%8B%E1%88%8D/a-77941509?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss የአዲስ አበባና የመቐለ ባለሥልጣናት ለመወያየት ፍላጎት እንዳላቸው ፍንጭ ቢሰጡም በመካከላቸው ያለው እሰጥ አገባ ከፍተኛ ዕልቂትና ብርቱ ውድመት ያስከተለው ጦርነት እንዳያገረሽ የሚያሠጋ ነው። በጥቅምት 2013 ጦርነት ከተቀሰቀሰ በኋላ የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥትና ህወሓትን ወደ ድርድር ለመግፋት ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት አስፈልጓል።

የሐምሌ 6 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%88%90%E1%88%9D%E1%88%8C-6-%E1%89%80%E1%8A%95%E1%8D%A3-2018-%E1%8B%93-%E1%88%9D-%E1%8B%A8%E1%88%B5%E1%8D%96%E1%88%AD%E1%89%B5-%E1%8B%98%E1%8C%88%E1%89%A3/a-77939562?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss የዓለም ዋንጫ፦ ከአሜሪካ እስከ ሶማሊያ፤ ከግብጽ እስከ አርጀንቲና፤ ከሞሮኮ እስከ ፈረንሣይ፥ መላ ዓለምን ሲያስደምም፣ ሲያስቦርቅና እንባ ሲያራጭ ቆይቶ ወደ ፍጻሜው እየተጠጋ ነው ። የኢትዮጵያ አዳጊ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በመጨረሻዎቹ ሰዓቶች ለዓለም ዋንጫ የነበረው ዕድል ለምን መከነ? ቃለ-መጠይቁንና ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ማገናኛው ያድምጡ።

የግዳጅ ዉትድርናን በመሸሽ ክልሉን እየለቀቁ ያሉት የትግራይ ወጣቶች https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8C%8D%E1%8B%B3%E1%8C%85-%E1%8B%89%E1%89%B5%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8A%93%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%88%B8%E1%88%BD-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%89%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%89%80%E1%89%81-%E1%8B%AB%E1%88%89%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B5%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%8B%AD-%E1%8B%88%E1%8C%A3%E1%89%B6%E1%89%BD/a-77933798?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss በትግራይ ክልል በሚገኙ እንደ ራያ አላማጣ፣ ኮረም እና ኦፍላ ባሉ አካባቢዎች የተጀመረውን የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎት አፈሳ በመሸሽ በርካታ ወጣቶች በእግራቸውና በተለያዩ አደገኛ መንገዶች ወደ አማራ ክልል ቆቦ ከተማ እየገቡ መሆኑን ገለጹ። ወጣቶቹ አፈሳዉን በመሸሽ እስከ 80 ኪሜ በእግር ተጉዘዉ ቆቦ ከተማ የገቡት፤ አንዳንዶት ተይዘዉ ታስረዋል።

የአዲስ አበባ ጎጃም መንገድ ደህንነት እና ፀጥታ አሳሳቢነት https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3-%E1%8C%8E%E1%8C%83%E1%88%9D-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%8B%B5-%E1%8B%B0%E1%88%85%E1%8A%95%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8D%80%E1%8C%A5%E1%89%B3-%E1%8A%A0%E1%88%B3%E1%88%B3%E1%89%A2%E1%8A%90%E1%89%B5/a-77933896?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህምድ ከአዲስ አበባ ጎጃም መስመር “ሰዎች በነጻነት ተንቀሳቅሰው መሥራት የማይችሉበት ደረጃ” ላይ የደረሱበትን ከባድ የጸጥታ ስጋት ኮነኑ፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብረ ማርቆስ ከተማ ተገኝተው አዲስ አውሮፕላን ማረፊያን ሲመርቁ፤ ባደረጉት ንግግር “አካባቢዉ ላይ ያለዉን የፀጥታ ስጋት ጥዩፍና የማይገባ ብለዉታል።

በትግራይ ክልል ይፈጸማሉ ስላላቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች የኢሰመጉ ጥሪ https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%89%B5%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%8B%AD-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D-%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%8C%B8%E1%88%9B%E1%88%89-%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%8B%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%89%A5%E1%8B%93%E1%8B%8A-%E1%88%98%E1%89%A5%E1%89%B5-%E1%8C%A5%E1%88%B0%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%88%B0%E1%88%98%E1%8C%89-%E1%8C%A5%E1%88%AA/a-77933805?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ ክልል እየተፈጸመ ይገኛል ያለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ እንዲያስቆም የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ጠየቀ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ 18 ዓመት ያልሞላቸው ሕፃናትን፣ ወጣቶችን እና የአካባቢው ነዋሪዎችን በግዳጅ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛዎች ማስገባት መሰረታዊ የሰብዓዊ መብት መርሆዎችን የሚጥስ ነው ብሏል።

ሃገራዊ ምክክር የመጨረሻው ምዕራፍ ከተስፋ ባሻገር https://www.dw.com/am/%E1%88%83%E1%8C%88%E1%88%AB%E1%8B%8A-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%8A%AD%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8C%A8%E1%88%A8%E1%88%BB%E1%8B%8D-%E1%88%9D%E1%8B%95%E1%88%AB%E1%8D%8D-%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%B5%E1%8D%8B-%E1%89%A3%E1%88%BB%E1%8C%88%E1%88%AD/a-77923166?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss ኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ለማድረግ ጥቂት ቀናት ቀርተዋታል። ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል በምክክሩ ላይ ይሳተፋሉ የተባሉ ከአራት ሺ በላይ ተወያዮች አዲስ አበባ ከተማ መግባታቸው ተገልጿል። የኢትዮጵያ ሃገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከትግራይ ክልል ውጪ የምክክር አጀንዳ የማሰባሰብ ስራው ከሶስት ዓመታት በላይ እንደወሰደበት ታይቷል።

አፍሪቃን ለድርቅ እና ለጎርፍ የሚያጋልጠዉ የኤል ኒኞ https://www.dw.com/am/%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%89%83%E1%8A%95-%E1%88%88%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%89%85-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%88%88%E1%8C%8E%E1%88%AD%E1%8D%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8C%8B%E1%88%8D%E1%8C%A0%E1%8B%89-%E1%8B%A8%E1%8A%A4%E1%88%8D-%E1%8A%92%E1%8A%9E/a-77915670?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss የኤል ኒኞ የአየር ንብረት ክስተት በዚህ ዓመት መጨረሻ በአፍሪቃ ክፍሎች ድርቅ፣ ጎርፍ እና መፈናቀል ሊያስከትል እንደሚችል እየተገለፀ ነዉ። መንግስታት ለዚህ ዝግጁ ይሆኑ? ተጋላጭ ሃገራት ፤ ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ሞዛምቢክ፣ ናይጄሪያ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሱዳን፣ ዩጋንዳ እና ዚምባብዌ መሆናቸዉ ተነግሯል።

ደቡብ አፍሪቃ፤ ስደተኛ ጠል ጥቃቶችን ሸሽተዉ የወጡ አፍሪቃዉያን https://www.dw.com/am/%E1%8B%B0%E1%89%A1%E1%89%A5-%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%89%83%E1%8D%A4-%E1%88%B5%E1%8B%B0%E1%89%B0%E1%8A%9B-%E1%8C%A0%E1%88%8D-%E1%8C%A5%E1%89%83%E1%89%B6%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%88%B8%E1%88%BD%E1%89%B0%E1%8B%89-%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8C%A1-%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%89%83%E1%8B%89%E1%8B%AB%E1%8A%95/a-77915560?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss በደቡብ አፍሪቃ የተከሰተዉን የመጤ ጥላቻ ጥቃት ተከትሎ ብዙዎች ህይወታቸውን እንደገና ለመገንባት እየታገሉ ቢሆንም፤ በአፍሪቃ ውስጥ ፍልሰትን የሚያባብሱ ጥልቅ የአስተዳደር እና የኢኮኖሚ ችግሮች መኖራቸዉን የሚጠቁም ነዉ። በደቡብ አፍሪቃ ውጭ ዜጋ እስከሆንክ ድረስ እዚያ እንድትኖር አይፈልጉም።

የመሪዎች የስልጣን ገደብ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደር መጠናከር ያለው ፋይዳ https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%8C%A3%E1%8A%95-%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%89%A5-%E1%88%88%E1%8B%B4%E1%88%9E%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%8B%8A-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8B%B3%E1%8B%B0%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%8A%93%E1%8A%A8%E1%88%AD-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8D%8B%E1%8B%AD%E1%8B%B3/a-77917395?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss ኢትዮጵያ እያካሄደች በምትገኘው የአገራዊ ምክከር ውስጥ የህግመንግስት ማሻሻያ ሃሳብ ሚቀርብ ከሆነ አንዱ በማሻሻያው እንዲካተት ሃሳብ ከሚቀርብባቸው ጉዳዮች መካከል የመሪዎችን የስልጣን ዘመን መወሰን አንዱ መሆኑን አስተያየቶች እየተሰጡ ነው፡፡ ለመሆኑ የመሪዎችን የስልጣን ዘመን መወሰን ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደር መጠናከር ምን ፋይዳ ይኖረው ይሆን?

አዲስ አበባ ያሉ ሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪዎች ከመኝታ ክፍል አገልግሎት 5 በመቶ ግብር ተጣለባቸው https://www.dw.com/am/%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3-%E1%8B%AB%E1%88%89-%E1%88%86%E1%89%B4%E1%88%8D%E1%8A%93-%E1%88%98%E1%88%B0%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%8D%E1%8C%8D%E1%88%8E%E1%89%B5-%E1%88%B0%E1%8C%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%8A%9D%E1%89%B3-%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%8D%E1%8C%8D%E1%88%8E%E1%89%B5-5-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%89%B6-%E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%89%B0%E1%8C%A3%E1%88%88%E1%89%A3%E1%89%B8%E1%8B%8D/a-77916505?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss አዲስ አበባ የሚገኙ ሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ከ"የመኝታ ክፍል አገልግሎት"ላይ የ5 በመቶ ግብር እንዲከፍሉ ደንብ ወጥቷል። ደንቡ ሰኔ ላይ በአዲስ ነጋሪት ጋዜጣ የታተመ ሲሆን፤ የከተማዋን ገቢ አሰባሰብ ለማሻሻል እና ሕጋዊነትን ለማስፈን መሆኑ ተገልጿል።ደንቡ በግጭትና ጦርነት ምክንያት ፈተና ለተጋረጠበት ለዚህ ዘርፍ ስጋት ፈጥሯል።

አሜሪካ ፤ኢራን የሆርሙዝ ጥቃቶችን ለማስቆም በይፋ ቃል እንድትገባ መፈለጓን ባለስልጣናት ገለፁ https://www.dw.com/am/%E1%8A%A0%E1%88%9C%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%8D%A4%E1%8A%A2%E1%88%AB%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%86%E1%88%AD%E1%88%99%E1%8B%9D-%E1%8C%A5%E1%89%83%E1%89%B6%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%89%86%E1%88%9D-%E1%89%A0%E1%8B%AD%E1%8D%8B-%E1%89%83%E1%88%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%89%B5%E1%8C%88%E1%89%A3-%E1%88%98%E1%8D%88%E1%88%88%E1%8C%93%E1%8A%95-%E1%89%A3%E1%88%88%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%8C%A3%E1%8A%93%E1%89%B5-%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8D%81/a-77915994?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss ዋሽንግተን ቴህራን በሆርሙዝ ስትራቴጂካዊ የባህርት ወሽመጥ ላይ በሚጓዙ መርከቦች ላይ የሚሰነዘሩትን ጥቃቶች ለማስቆም በይፋ ቃል እንድትገባ መፈለጓን ዘገባዎች አመልክተዋል። በሌላ በኩል ዶናልድ ትራምፕ ኢራን እሳቸውን ለመግደል ከሞከረች ሀገሪቱን ሙሉ በሙሉ እንደሚያወድሟት ዝተዋል።1000 ሚሳይሎች ወደ ኢራን አነጣጥረው ተቀምጠዋል። ሲሉም ዝተዋል።

አንድነት ላይ ያተኮረው የኔቶ ጉባኤ https://www.dw.com/am/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%AB%E1%89%B0%E1%8A%AE%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8A%94%E1%89%B6-%E1%8C%89%E1%89%A3%E1%8A%A4/a-77905347?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss በዚህ ሳምንት ለሁለት ቀናት አንካራ ቱርክዬ ላይ የተካሄደው የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን (ኔቶ) ጉባኤ የአባላቱ አንድነት አሁንም እንዳለ መሆኑን ለማሳየት ያለመ እንደነበር ነው ተንታኞች የሚናገሩት።

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች: የመረጃ ሰጪ መተግበሪያዎች የንባብ ባህልን እያዳከሙ ይሆን? https://www.dw.com/am/%E1%8B%9D%E1%88%9D%E1%89%B3-%E1%88%B0%E1%89%A3%E1%88%AA-%E1%8A%A0%E1%8B%B3%E1%8C%8A-%E1%88%B4%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%88%A8%E1%8C%83-%E1%88%B0%E1%8C%AA-%E1%88%98%E1%89%B0%E1%8C%8D%E1%89%A0%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%8A%95%E1%89%A3%E1%89%A5-%E1%89%A3%E1%88%85%E1%88%8D%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8B%AB%E1%8B%B3%E1%8A%A8%E1%88%99-%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%95/a-77894844?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss ብዙዎቻችን የመረጃ ሰጪ መተግበሪያዎችን ወይንም አፕሊኬሽን ልንጠቀም እንችል ይሆናል ፡፡ በተለይ ወጣቶች እንደቻት ጂፒቲ የመሳሰሉ መተግበሪያዎችን አዘውትረው ይጠቀማሉ። ነገር ግን አጠቃቀም ላይ የተለያዩ ጥያቄዎች ሲነስ ይስተዋላል ፡፡ የመረጃ ሰጪ መተግበሪያዎች የንባብ ባህልን እያዳከሙ ይሆን ?

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ አያት ፤ ሻለቃ ባሻ ዋሚ ቢራቱ https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%88%8C%E1%89%B2%E1%8A%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8D%A4-%E1%88%BB%E1%88%88%E1%89%83-%E1%89%A3%E1%88%BB-%E1%8B%8B%E1%88%9A-%E1%89%A2%E1%88%AB%E1%89%B1/a-77890192?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss የዓለም አትሌቲክስ ጸኃፊየን ስለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ለመጻፍ አንድ ነገር ይመክራሉ፤ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ አባት ከሚባልላቸው እንደ አበበ ቢቂላ ካሉ ስመጥር አትሌቶች አስቀድሞ “የኢትዮጵያ አትሌቲክስ አያት” የሚሏቸውን ዋሚ ቢራቱን ማግኘት የግድ ነው፡፡

በግዢ አቅም የሚሰላው የኢትዮጵያ አጠቀላይ ምርት ከፍተኛ ነው መባሉ https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%8C%8D%E1%8B%A2-%E1%8A%A0%E1%89%85%E1%88%9D-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8A%A0%E1%8C%A0%E1%89%80%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%89%B5-%E1%8A%A8%E1%8D%8D%E1%89%B0%E1%8A%9B-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%98%E1%89%A3%E1%88%89/a-77880290?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss እንደ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) መረጃ ኢትዮጵያ በግዢ አቅም በተሰላው አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ወይም Gross Domestic Product based on Purchasing Power Parity (GDP PPP) በተሰኘው መስፈርት ከምሥራቅ አፍሪካ ሃገራት በሙሉ የላቀ ውጤት አስመዝግባለች፡፡

በጠ/ሚ አብይ የፓርላማ ማብራሪያ ላይ የሕዝብ አስተያየት https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%8C%A0-%E1%88%9A-%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%8B%AD-%E1%8B%A8%E1%8D%93%E1%88%AD%E1%88%8B%E1%88%9B-%E1%88%9B%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%AA%E1%8B%AB-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%A8%E1%88%95%E1%8B%9D%E1%89%A5-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8B%AB%E1%8B%A8%E1%89%B5/a-77880460?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss ጠቅላይ ሚንስትሩ በማብራሪያቸው የጠቀሷቸው የኑሮ ውድነት እና የሰላም ጉዳች አንዳንዶች «ተስፋ ሰጪ» ሲሏቸው ሌሎች ደግሞ በተፈጻሚነቱ ላይ ጥርጣሬ እንዳላቸው እየገለጹ ይገኛሉ።

የእምቦጭን መስፋፋት በዘላቂነት ለመግታት የተመራማሪዎች ምክረ ሀሳብ https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%89%A6%E1%8C%AD%E1%8A%95-%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8D%8B%E1%8D%8B%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%8B%98%E1%88%8B%E1%89%82%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%88%E1%88%98%E1%8C%8D%E1%89%B3%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%98%E1%88%AB%E1%88%9B%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%88%A8-%E1%88%80%E1%88%B3%E1%89%A5/a-77867826?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss በኢትዮጵያ ትልቁ ሐይቅ ላይ የተንሰራፋው የውኃ ላይ ተክል ዛሬም ይዞታውን እያስፋፋ መዝለቁን የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ። ይህን የውኃ ላይ አረም ለማስገድ ላለፉት ጥቂት የማይባሉ ዓመታት ተደጋጋሚ ኅብረተሰቡን ያሳተፉ ዘመቻዎች ተደርገዋል። ዛሬም ግን እምቦጭ ጣና ላይ ተንደላቆ መባዛቱን ቀጥሏል። ዘላቂ መፍትሄ እንዴት ጠፋ?

ማሕደረ ዜና፣ የዩናይትድ ስቴትስ ነፃነት 250ኛ ዓመት ዝክርና ዉዝግብ https://www.dw.com/am/%E1%88%9B%E1%88%95%E1%8B%B0%E1%88%A8-%E1%8B%9C%E1%8A%93%E1%8D%A3-%E1%8B%A8%E1%8B%A9%E1%8A%93%E1%8B%AD%E1%89%B5%E1%8B%B5-%E1%88%B5%E1%89%B4%E1%89%B5%E1%88%B5-%E1%8A%90%E1%8D%83%E1%8A%90%E1%89%B5-250%E1%8A%9B-%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B5-%E1%8B%9D%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%8A%93-%E1%8B%89%E1%8B%9D%E1%8C%8D%E1%89%A5/a-77856583?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss በተለይ ሚያዚያ 1775 ሌክሲግተንና እና ኮንኮርድ በተባሉት ከተማና አካባቢዎች «የአሜሪካ አብዮት ጦርነት» የሚል ስያሜ የተሰጠዉ ዉጊያ አላባራም።በጦርነቱ መሐል «ሁለተኛዉ አሐጉራዊ ጉባኤ» የተባለዉ ሥብሰባ ተሳታፊዎች ኢስትሩም በተባለዉ የፊላደፊያ ግዛት አስተዳደር አዳራሽ ዉስጥ ተሰበሰቡ

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፍጻሜውን ሲያገኝ የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ተፋላሚዎችን እየለየ ነው https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8D%95%E1%88%AA%E1%88%9A%E1%8B%A8%E1%88%AD-%E1%88%8A%E1%8C%8D-%E1%8D%8D%E1%8C%BB%E1%88%9C%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%8A%9D-%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%8B%8B%E1%8A%95%E1%8C%AB-%E1%8B%A8%E1%88%A9%E1%89%A5-%E1%8D%8D%E1%8C%BB%E1%88%9C-%E1%89%B0%E1%8D%8B%E1%88%8B%E1%88%9A%E1%8B%8E%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%8B%A8-%E1%8A%90%E1%8B%8D/a-77853690?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት በተደረጉ የተለያዩ የሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን ድል ቀንቷቸዋል፡፡ የፕሪፎንቴይን ክላሲክ -ዩጂን ዳይመንድ ሊግ እና በአሜሪካው የፒችትሪ የጎዳና ሩጫ ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸናፊ ሆነዋል ። በአሜሪካዋ ዩጂን በተካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር፣ በሴቶች የሁለት ማይል ርቀት ብርቱ ፉክክር የተስተዋለበት ነበር።

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ያልተቀመጠዉ የትግራይ ክልል ቅሬታ https://www.dw.com/am/%E1%8B%A812%E1%8A%9B-%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%88%8D-%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AB%E1%8B%8A-%E1%8D%88%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%89%80%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%8B%89-%E1%8B%A8%E1%89%B5%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%8B%AD-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D-%E1%89%85%E1%88%AC%E1%89%B3/a-77854362?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ በትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ ባለመስማማት በራሱ አሠራር በአጭር ጊዜ ውስጥ ፈተና አውጥቶ ተማሪዎችን ሊፈትን መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በትግራይ ክልል ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበው ዝግጅት ሲያደርጉ የቆዩ 15 ሺህ 349 ተፈታኝ ተማሪዎች ከሐምሌ 1 ቀን ጀምሮ ፈተናቸውን እንዲወስዱ ዕቅድ ተይዞ ነበር።