764
المشتركون
+124 ساعات
+97 أيام
+2130 أيام
أرشيف المشاركات
764
የምስራቅ ወለጋው ጊዳ አያና ግጭት የፈጠረው አለመረጋጋት
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%89%85-%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8C%8B%E1%8B%8D-%E1%8C%8A%E1%8B%B3-%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%8A%93-%E1%8C%8D%E1%8C%AD%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%A8%E1%8C%8B%E1%8C%8B%E1%89%B5/a-78555964?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ አንገር-ጉቴ ከተማ አቅራቢያ ቱሉ-ሌንጫ በተባለ ቀበሌ መንደር ሶስት ተብሎ በሚጠራ አከባቢ ከአንድ ሳምንት በፊት ታጣቂዎች በትራንስፖርት በሚጓዙ በርካታ መንገደኞች ላይ ጥቃት መፈጸማቸው ከተነገረ በኋላ አለመረጋጋቱ እንደቀጠለ መሆኑን ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
764
ዋሽንግተን የሱዳን ማዕቀብ እንዲሰፋ ጠየቀች- አፍሪካ ከኢራኑ ጦርነት ተጽዕኖ አልወጣችም
https://www.dw.com/am/%E1%8B%8B%E1%88%BD%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%89%B0%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%8B%B3%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%8B%95%E1%89%80%E1%89%A5-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B2%E1%88%B0%E1%8D%8B-%E1%8C%A0%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%89%BD-%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%8A%A8%E1%8A%A2%E1%88%AB%E1%8A%91-%E1%8C%A6%E1%88%AD%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%89%B0%E1%8C%BD%E1%8B%95%E1%8A%96-%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%8B%88%E1%8C%A3%E1%89%BD%E1%88%9D/a-78556682?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ዩናይትድ ስቴትስ በሱዳን ዳርፉር ግዛት ተጥሎ የቆየው የመሳሪያ ማዕቀብ በመላው ሀገሪቱ የሚተገበር ሆኖ እንዲሻሻል ለፀጥታው ጥበቃ ምክር ቤት የውሳኔ ሐሳብ ያቀረበችው ሰሞኑን ነው።
764
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት መለቀቅ እና በወላጆች ላይ የፈጠረው ድንጋጤ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A812%E1%8A%9B-%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%88%8D-%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8B%8D%E1%8C%A4%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%88%88%E1%89%80%E1%89%85-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%89%A0%E1%8B%88%E1%88%8B%E1%8C%86%E1%89%BD-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%8C%A4/a-78557164?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገራዊ የምዘና ውጤት ይፋ መሆንን ተከትሎ ለወራት ያህል ቀን ከሌሊት ሲደክሙ የነበሩ፣ በተለይም በትምህርታቸው የደረጃ ተማሪ የነበሩ ታዳጊዎች ያልተጠበቀ ዝቅተኛ ውጤት አምጥተው ማለፍ አልቻሉም።
764
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ትርፍ ማጋበስ እና የተጠቃሚዎች ምሬት
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8A%A4%E1%88%8C%E1%8A%AD%E1%89%B5%E1%88%AA%E1%8A%AD-%E1%8A%83%E1%8B%AD%E1%88%8D-%E1%89%B5%E1%88%AD%E1%8D%8D-%E1%88%9B%E1%8C%8B%E1%89%A0%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%89%83%E1%88%9A%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%88%9D%E1%88%AC%E1%89%B5/a-78557120?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በኢትዮጵያ የኃይል ማመንጨት፣ የከፍተኛ ቮልቴጅ ማስተላለፍ እና የጅምላ ኤሌክትሪክ ስርጭትን የሚያከናው ነው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP) ዘንድሮ ከመቼውም ግዜ የበለጠ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ።
764
በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሺያ ወደ ኢትዮጵያ ሊያቀኑ ነው
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%9C%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%8B%8D%E1%8C%AD-%E1%8C%89%E1%8B%B3%E1%8B%AD-%E1%88%98%E1%88%A5%E1%88%AA%E1%8B%AB-%E1%89%A4%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%8C%89%E1%8B%B3%E1%8B%AE%E1%89%BD-%E1%88%A8%E1%8B%B3%E1%89%B5-%E1%88%9A%E1%8A%92%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%88%AD-%E1%8D%8D%E1%88%AB%E1%8A%95%E1%8A%AD-%E1%8C%8B%E1%88%AD%E1%88%BA%E1%8B%AB-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%88%8A%E1%8B%AB%E1%89%80%E1%8A%91-%E1%8A%90%E1%8B%8D/a-78557076?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሺያ ወደ ኢትዮጵያ ሊያቀኑ ነው። ጋርሺያ ባለፈው ግንቦት ወር ከተሾሙ ወዲህ ኢትዮጵን ሲጎበኙ የአሁኑ የመጀመሪያቸው ይሆናል።
764
ፍርድ ቤት የቀረቡት የኢሕአፓ አባል ፖለቲከኞች ተቀጠሩ
https://www.dw.com/am/%E1%8D%8D%E1%88%AD%E1%8B%B5-%E1%89%A4%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%88%A8%E1%89%A1%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%88%95%E1%8A%A0%E1%8D%93-%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%88%8D-%E1%8D%96%E1%88%88%E1%89%B2%E1%8A%A8%E1%8A%9E%E1%89%BD-%E1%89%B0%E1%89%80%E1%8C%A0%E1%88%A9/a-78550462?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
"በአገር ማፍረስ ሴራዎች" ተጠርጥረው በእሥር ላይ የሚገኙትና ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡት የኢሕአፓ አባል ፖለቲከኞች እና ጠበቃ ለቀጣዩ ሐሙስ ነሐሴ 28 ቀን ተቀጠሩ። ኢሕአፓ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና ለኢሰመኮ ጉዳዩን በደብዳቤ ያሳወቀ መሆኑን ገልጾ "ኹኔታው ተጣርቶ በአስቸኳይ እንዲለቀቁ ጥያቄ አቅርቧል።
764
የመቀሌ የሰላም ናፍቆት
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%89%80%E1%88%8C-%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%88%9D-%E1%8A%93%E1%8D%8D%E1%89%86%E1%89%B5/a-78549207?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ትዝታዋ፣ ፍቅሯ ከናፍቆት ጋር በዜማና በጽሑፍ የተነገረላት መቀሌ፣ ከዓመታት የጦርነት ቁስል በኋላ ዳግም በጦርነት ስጋት ውስጥ ገብታለች። የከተማዋ ነዋሪዎች የዕለት ኑሮ፣ የንግድ እንቅስቃሴ፣ የወጣቶች ተስፋ ሌላ መልክ ይዟል።
764
በአማራ ክልል የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በጸጥታ ችግር ውስጥ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸው
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AB-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D-%E1%8B%A812%E1%8A%9B-%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%88%8D-%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%8C%B8%E1%8C%A5%E1%89%B3-%E1%89%BD%E1%8C%8D%E1%88%AD-%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5-%E1%8A%A8%E1%8D%8D%E1%89%B0%E1%8A%9B-%E1%8B%8D%E1%8C%A4%E1%89%B5-%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%89%B8%E1%8B%8D/a-78536352?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገራዊ ፈተና የአማራ ክልል የማለፍ ምጣኔ 15.56 በመቶ መድረሱ የተገለጸ ሲሆን፣ ተማሪዎች በክልሉ ያለዉ የጸጥታ ችግር ተፅኖ ባያሳድርባቸዉ ኖሮ ከዚህ የላቀም ዉጤት ማምጣት ይቻል ነበር ብለዋል።
764
የቀድሞው የቦስኒያ ሰርብ ወታደራዊ መሪ ራትኮ ምላዲች በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%8B%B5%E1%88%9E%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%89%A6%E1%88%B5%E1%8A%92%E1%8B%AB-%E1%88%B0%E1%88%AD%E1%89%A5-%E1%8B%88%E1%89%B3%E1%8B%B0%E1%88%AB%E1%8B%8A-%E1%88%98%E1%88%AA-%E1%88%AB%E1%89%B5%E1%8A%AE-%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8B%B2%E1%89%BD-%E1%89%A084-%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B3%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8B%9A%E1%88%85-%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%89%A0%E1%88%9E%E1%89%B5-%E1%89%B0%E1%88%88%E1%8B%A9/a-78537307?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የቀድሞዉ የቦስኒያ ሰርብ ጄኔራል ራትኮ ምላዲች በ 84 ዓመታቸዉ በእስር ላይ በሞት ተለዩ። ምላዲች፤ በቦስኒያ ከ1992 እስከ 1995 በተካሄደዉ ጦርነት፣ እንዲሁም በጎርጎረሳዉያኑ ነሐሴ 1995 በስሬብሬኒጻ ወደ 8,000 የሚጠጉ ሙስሊም ወንዶችና ፤ ታዳጊ ወንድ ልጆች በተገደሉበት ጭፍጨፋ ውስጥ ለነበረው ሚና ተጠያቂም ነበሩ።
764
የ 9/11 ጥቃት ዋና አቀናባሪ ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነዉ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8-9-11-%E1%8C%A5%E1%89%83%E1%89%B5-%E1%8B%8B%E1%8A%93-%E1%8A%A0%E1%89%80%E1%8A%93%E1%89%A3%E1%88%AA-%E1%8D%8D%E1%88%AD%E1%8B%B5-%E1%89%A4%E1%89%B5-%E1%88%8A%E1%89%80%E1%88%AD%E1%89%A5-%E1%8A%90%E1%8B%89/a-78537210?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የአሜሪካው 9/11 የሽብር ጥቃት ዋና አቀናባሪ ተጠርጣሪ ካሊድ ሼክ መሐመድ ከ20 ዓመት እስራት በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ ፍርድ ሊቀርብ መሆኑ ተሰማ። የኦሳማ ቢላደን የፕሮፖጋንዳ ክፍል ኃላፊ ነበር የተባለዉ ተጠርጣሪ ፤ በኪዮባ ጋንታናሞ እስርቤት 20 ዓመት ሞላዉ። ቀደም ሲል በምህንድስና ሞያ ከአሜሪካ ዩንቨርስቲ ዲግሪዉን ተቀብሏል።
764
ምሥራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ታጣቂዎች ሰዎች ገደሉ፣ ንብረት አወደሙ
https://www.dw.com/am/%E1%88%9D%E1%88%A5%E1%88%AB%E1%89%85-%E1%8C%89%E1%88%AB%E1%8C%8C-%E1%8B%9E%E1%8A%95-%E1%88%B6%E1%8B%B6-%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%8B%B3-%E1%89%B3%E1%8C%A3%E1%89%82%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%88%89%E1%8D%A3-%E1%8A%95%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%88%99/a-78507427?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምሥራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ታጣቂዎች ማክሰኞ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓም ባደረሱት ጥቃት ሰዎች መሞታቸውን እና ንብረቶች መቃጠላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ ፡፡ታጣቂዎቹ በዞኑ የሱተን እና የጢያ ከተሞችን ለግማሽ ቀን ተቆጣጥረው መቆየታቸውን የአይን እማኞች ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል ፡፡
764
በአላማጣና ዙሪያዋ ነዋሪዎች ከባድ የእህልና ገንዘብ መዋጮ በግዴታ እየጠየቅን ነው ሲሉ አማረሩ
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%88%9B%E1%8C%A3%E1%8A%93-%E1%8B%99%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8B%8B-%E1%8A%90%E1%8B%8B%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8A%A8%E1%89%A3%E1%8B%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%88%85%E1%88%8D%E1%8A%93-%E1%8C%88%E1%8A%95%E1%8B%98%E1%89%A5-%E1%88%98%E1%8B%8B%E1%8C%AE-%E1%89%A0%E1%8C%8D%E1%8B%B4%E1%89%B3-%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%8C%A0%E1%8B%A8%E1%89%85%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%B2%E1%88%89-%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%A8%E1%88%A9/a-78509341?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በፌደራል መንግስትና በህወሃት ኃይሎች መካከል ዳግም ግጭት ሊቀሰቀስ ይችላል በሚል ስጋት በርካታ ተፈናቃዮች ራያና አላማጣን እየለቀቁ በሚገኙበት በዚህ ወቅት፣ በአላማጣ ከተማና ዙሪያዋ የሚገኘው ማህበረሰብ ለጦርነት ዝግጅት የሚሆን የገንዘብና የእህል መዋጮ በግዴታ እንዲከፍል እየተገደደ መሆኑን ነዋሪዎችና አርሶ አደሮች ገለፁ።
764
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ ለጨረታ ያቀረበው ከፍተኛ መጠን ያለው ዶላር እና የኢኮኖሚው ፍላጎት አንድምታ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AB%E1%8B%8A-%E1%89%A3%E1%8A%95%E1%8A%AD-%E1%89%A0%E1%89%85%E1%88%AD%E1%89%A1-%E1%88%88%E1%8C%A8%E1%88%A8%E1%89%B3-%E1%8B%AB%E1%89%80%E1%88%A8%E1%89%A0%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8D%8D%E1%89%B0%E1%8A%9B-%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8B%B6%E1%88%8B%E1%88%AD-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%8A%AE%E1%8A%96%E1%88%9A%E1%8B%8D-%E1%8D%8D%E1%88%8B%E1%8C%8E%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%9D%E1%89%B3/a-78512057?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ከፍተኛ መጠን ያለው ዶላር ቀርቦ ብር የዶላር ተመን ይወርዳል ተብሎ ቢገመትም ያ አለመሆኑ የፍላጎቱ ጣሪያ መንካትን የሚሳይ ብለዋል የገንዘብ አስተዳደር ባለሞያው። ባንኮች በተለይም ከወርቅ ግዢ ጋር ተያይዞ ከፍተኛ ገንዘብ ስላከማቹ በቀላል የማይገኘውን ዶላር የመግዛት አጋጣሚ ሲያገኙ ገዝተው በማስቀመጥ ለደንበኞቻቸው ማቅረብ ይፈልጋሉም ብለዋል፡፡
764
የአፍሪካ ህብረት የፕሪቶሪያውን ስምምነት ለማደስ እየጣረ ነውን?
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%88%85%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8D%95%E1%88%AA%E1%89%B6%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%88%9D%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%B0%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%8C%A3%E1%88%A8-%E1%8A%90%E1%8B%8D%E1%8A%95/a-78508940?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልክተኛው የመቀሌ ጉብኝትን ተከትሎ ትናንት ማክሰኞ ነሃሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ይፋዊ መግለጫ ያወጡት የትግራይ ክልል ባለስልጣናት የኦባሳንጆ ጉብኝት “ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት ጋር ለመደራደር የሚያስችል ይዞ የመጠው አዲስ ምክረሃሳብ ወይም ተጨባጭ እምርታ የለውም” ብለዋል፡፡
764
የኦባሳንጆን የመቀሌ ጉብኝት በበጎ እንደሚመለከተው የአሜሪካ ኤምባሲ ገለፀ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A6%E1%89%A3%E1%88%B3%E1%8A%95%E1%8C%86%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%89%80%E1%88%8C-%E1%8C%89%E1%89%A5%E1%8A%9D%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%89%A0%E1%8C%8E-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%9A%E1%88%98%E1%88%88%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%9C%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%8A%A4%E1%88%9D%E1%89%A3%E1%88%B2-%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8D%80/a-78508646?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የናይጄሪያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ሰኞ ዕለት በመቀሌ ያደረጉትን ጉብኝት በበጎ እንደሚመለከተው በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ገልጿል።
የተፈናቀሉ ሰዎች ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ ማድረግ "የሁሉም መሪዎች ዓላማ መሆን አለበት" ያለው የአሜሪካ ኤምባሲ "ይህንን ለማሳካት የሁሉም ወገኖች መግባባትና መደራደር ያስፈልጋል" ብሏል።
764
ኦባሳንጆ ትናንት መቀሌን ድንገት መጎብኘታቸዉን የትግራይ ክልል አስታወቀ
https://www.dw.com/am/%E1%8A%A6%E1%89%A3%E1%88%B3%E1%8A%95%E1%8C%86-%E1%89%B5%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%89%80%E1%88%8C%E1%8A%95-%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8C%8E%E1%89%A5%E1%8A%98%E1%89%B3%E1%89%B8%E1%8B%89%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%89%B5%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%8B%AD-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%88%E1%89%80/a-78497835?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የትናንቱን የኦባሳንጆን ጉብኝት ተከትሎ ክልሉ "ትርጉም ያለው፣ ታማኝ፣ ግልጽና ተጨባጭ፣ የጊዜ ገደብ የተቀመጠለት፣ በዓለም አቀፍ አጋሮች የሚደገፍ የሰላም ውይይት ለማድረግ በማንኛውም ጊዜና ኹኔታ ዝግጁ መሆኑ" ተገልጿል።
764
በአቤዶንጎሮ ወረዳ በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎች ቅሬታ
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%89%A4%E1%8B%B6%E1%8A%95%E1%8C%8E%E1%88%AE-%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%8B%B3-%E1%89%A0%E1%8C%8D%E1%8C%AD%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8A%93%E1%89%80%E1%88%89-%E1%8B%9C%E1%8C%8E%E1%89%BD-%E1%89%85%E1%88%AC%E1%89%B3/a-78499451?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በምዕራብ ኦሮሚያ ባለፉት 3 ዓመታት በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አቤዶንጎሮ እና አሙሩ ወረዳ፣ ከምስራቅ ወለጋ ዞን ደግሞ ኪረሙ እና ጊዳ አያና ወረዳዎች ከፍተኛ ሰብአዊ ጉዳት የደረሰባው ወረዳዎች ናቸው፡
764
የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት «ይሻላል ግን በቂ አይደለም»
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%98%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%AE-%E1%8B%A812%E1%8A%9B-%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%88%8D-%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AB%E1%8B%8A-%E1%8D%88%E1%89%B0%E1%8A%93-%E1%8B%8D%E1%8C%A4%E1%89%B5-%C2%AB%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%8B%E1%88%8D-%E1%8C%8D%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%89%82-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8B%B0%E1%88%88%E1%88%9D%C2%BB/a-78497687?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ50 በመቶ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ ከተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች 16.58 በመቶ እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 8.33 በመቶ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።ተማሪ ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች መካከል 88 ት/ቤቶች 100% ተማሪዎቻቸውን ማሳለፋቸው ቢሰማም 565 ትምህርት ቤቶች ደግሞ አንድም ተማሪ አላሳለፉም
764
የዩናይትድ ኪንግደም አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር የዩክሬይን ጉብኝት
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%A9%E1%8A%93%E1%8B%AD%E1%89%B5%E1%8B%B5-%E1%8A%AA%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%8B%B0%E1%88%9D-%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B1-%E1%8C%A0%E1%89%85%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%9A%E1%8A%92%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%8B%A9%E1%8A%AD%E1%88%AC%E1%8B%AD%E1%8A%95-%E1%8C%89%E1%89%A5%E1%8A%9D%E1%89%B5/a-78489531?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የዩናይትድ ኪንግደም አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር በርንሃም ዛሬ ዩክሬንን ጎበኙ። ጉብኝቱ ዛሬ ዩክሬይን ከቀድሞዋ ሶቭየት ህብረት ነጻ የወጣችበትን 35ኛ ዓመት እያከበረችበት ባለችበት እለት በመሆኑ ነው። ዩናይትድ ኪንግደም የዩክሬን ጠንካራ ዓለም አቀፍ ደጋፊ ሃገሮች መካከል አንዷ መሆንዋ ይታወቃል።
764
እንወያይ፤ የተጠናቀቀው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ምክረ ሀሳቦች ምን ያህል ተፈፃሚ ናቸው?
https://www.dw.com/am/%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%88%E1%8B%AB%E1%8B%AD%E1%8D%A4-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%8A%93%E1%89%80%E1%89%80%E1%8B%8D-%E1%88%80%E1%8C%88%E1%88%AB%E1%8B%8A-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%8A%AD%E1%88%AD-%E1%8C%89%E1%89%A3%E1%8A%A4-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%88%A8-%E1%88%80%E1%88%B3%E1%89%A6%E1%89%BD-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%85%E1%88%8D-%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8D%83%E1%88%9A-%E1%8A%93%E1%89%B8%E1%8B%8D/a-78476607?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የአዲስ አበባን ጉዳይ ጨምሮ በለያቸው ስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎች ላይ ከአንድ ወር በላይ ሲመክር ቆይቶ ትናንት ቅዳሜ ተጠናቋል።ኮሚሽኑ የሀገሪቱን ችግሮች በምክክር ለመፍታት የሚደርገውን ጥረት በበጎ የሚያዩ እንዳሉ ሁሉ፤ ሂደቱን የሚተቹ እና የታለመለትን ብሔራዊ መግባባትና ሰላም ማምጣቱን የሚጠራጠሩም አሉ።
