740
订阅者
-324 小时
无数据7 天
+130 天
帖子存档
740
የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥትና ህወሓትን ማን ወደ ድርድር ይመልሳቸዋል?
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8D%8C%E1%8B%B5%E1%88%AB%E1%88%8D-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%A5%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%88%85%E1%8B%88%E1%88%93%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%8A%95-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8B%B5%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%B3%E1%89%B8%E1%8B%8B%E1%88%8D/a-77941509?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የአዲስ አበባና የመቐለ ባለሥልጣናት ለመወያየት ፍላጎት እንዳላቸው ፍንጭ ቢሰጡም በመካከላቸው ያለው እሰጥ አገባ ከፍተኛ ዕልቂትና ብርቱ ውድመት ያስከተለው ጦርነት እንዳያገረሽ የሚያሠጋ ነው። በጥቅምት 2013 ጦርነት ከተቀሰቀሰ በኋላ የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥትና ህወሓትን ወደ ድርድር ለመግፋት ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት አስፈልጓል።
740
የሐምሌ 6 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%88%90%E1%88%9D%E1%88%8C-6-%E1%89%80%E1%8A%95%E1%8D%A3-2018-%E1%8B%93-%E1%88%9D-%E1%8B%A8%E1%88%B5%E1%8D%96%E1%88%AD%E1%89%B5-%E1%8B%98%E1%8C%88%E1%89%A3/a-77939562?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የዓለም ዋንጫ፦ ከአሜሪካ እስከ ሶማሊያ፤ ከግብጽ እስከ አርጀንቲና፤ ከሞሮኮ እስከ ፈረንሣይ፥ መላ ዓለምን ሲያስደምም፣ ሲያስቦርቅና እንባ ሲያራጭ ቆይቶ ወደ ፍጻሜው እየተጠጋ ነው ። የኢትዮጵያ አዳጊ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በመጨረሻዎቹ ሰዓቶች ለዓለም ዋንጫ የነበረው ዕድል ለምን መከነ? ቃለ-መጠይቁንና ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ማገናኛው ያድምጡ።
740
የግዳጅ ዉትድርናን በመሸሽ ክልሉን እየለቀቁ ያሉት የትግራይ ወጣቶች
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8C%8D%E1%8B%B3%E1%8C%85-%E1%8B%89%E1%89%B5%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8A%93%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%88%B8%E1%88%BD-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%89%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%89%80%E1%89%81-%E1%8B%AB%E1%88%89%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B5%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%8B%AD-%E1%8B%88%E1%8C%A3%E1%89%B6%E1%89%BD/a-77933798?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በትግራይ ክልል በሚገኙ እንደ ራያ አላማጣ፣ ኮረም እና ኦፍላ ባሉ አካባቢዎች የተጀመረውን የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎት አፈሳ በመሸሽ በርካታ ወጣቶች በእግራቸውና በተለያዩ አደገኛ መንገዶች ወደ አማራ ክልል ቆቦ ከተማ እየገቡ መሆኑን ገለጹ። ወጣቶቹ አፈሳዉን በመሸሽ እስከ 80 ኪሜ በእግር ተጉዘዉ ቆቦ ከተማ የገቡት፤ አንዳንዶት ተይዘዉ ታስረዋል።
740
የአዲስ አበባ ጎጃም መንገድ ደህንነት እና ፀጥታ አሳሳቢነት
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3-%E1%8C%8E%E1%8C%83%E1%88%9D-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%8B%B5-%E1%8B%B0%E1%88%85%E1%8A%95%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8D%80%E1%8C%A5%E1%89%B3-%E1%8A%A0%E1%88%B3%E1%88%B3%E1%89%A2%E1%8A%90%E1%89%B5/a-77933896?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህምድ ከአዲስ አበባ ጎጃም መስመር “ሰዎች በነጻነት ተንቀሳቅሰው መሥራት የማይችሉበት ደረጃ” ላይ የደረሱበትን ከባድ የጸጥታ ስጋት ኮነኑ፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብረ ማርቆስ ከተማ ተገኝተው አዲስ አውሮፕላን ማረፊያን ሲመርቁ፤ ባደረጉት ንግግር “አካባቢዉ ላይ ያለዉን የፀጥታ ስጋት ጥዩፍና የማይገባ ብለዉታል።
740
በትግራይ ክልል ይፈጸማሉ ስላላቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች የኢሰመጉ ጥሪ
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%89%B5%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%8B%AD-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D-%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%8C%B8%E1%88%9B%E1%88%89-%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%8B%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%89%A5%E1%8B%93%E1%8B%8A-%E1%88%98%E1%89%A5%E1%89%B5-%E1%8C%A5%E1%88%B0%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%88%B0%E1%88%98%E1%8C%89-%E1%8C%A5%E1%88%AA/a-77933805?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ ክልል እየተፈጸመ ይገኛል ያለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት በአስቸኳይ እንዲያስቆም የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ጠየቀ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ 18 ዓመት ያልሞላቸው ሕፃናትን፣ ወጣቶችን እና የአካባቢው ነዋሪዎችን በግዳጅ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛዎች ማስገባት መሰረታዊ የሰብዓዊ መብት መርሆዎችን የሚጥስ ነው ብሏል።
740
ሃገራዊ ምክክር የመጨረሻው ምዕራፍ ከተስፋ ባሻገር
https://www.dw.com/am/%E1%88%83%E1%8C%88%E1%88%AB%E1%8B%8A-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%8A%AD%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8C%A8%E1%88%A8%E1%88%BB%E1%8B%8D-%E1%88%9D%E1%8B%95%E1%88%AB%E1%8D%8D-%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%B5%E1%8D%8B-%E1%89%A3%E1%88%BB%E1%8C%88%E1%88%AD/a-77923166?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ለማድረግ ጥቂት ቀናት ቀርተዋታል። ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል በምክክሩ ላይ ይሳተፋሉ የተባሉ ከአራት ሺ በላይ ተወያዮች አዲስ አበባ ከተማ መግባታቸው ተገልጿል። የኢትዮጵያ ሃገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከትግራይ ክልል ውጪ የምክክር አጀንዳ የማሰባሰብ ስራው ከሶስት ዓመታት በላይ እንደወሰደበት ታይቷል።
740
አፍሪቃን ለድርቅ እና ለጎርፍ የሚያጋልጠዉ የኤል ኒኞ
https://www.dw.com/am/%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%89%83%E1%8A%95-%E1%88%88%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%89%85-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%88%88%E1%8C%8E%E1%88%AD%E1%8D%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8C%8B%E1%88%8D%E1%8C%A0%E1%8B%89-%E1%8B%A8%E1%8A%A4%E1%88%8D-%E1%8A%92%E1%8A%9E/a-77915670?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የኤል ኒኞ የአየር ንብረት ክስተት በዚህ ዓመት መጨረሻ በአፍሪቃ ክፍሎች ድርቅ፣ ጎርፍ እና መፈናቀል ሊያስከትል እንደሚችል እየተገለፀ ነዉ። መንግስታት ለዚህ ዝግጁ ይሆኑ? ተጋላጭ ሃገራት ፤ ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ሞዛምቢክ፣ ናይጄሪያ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሱዳን፣ ዩጋንዳ እና ዚምባብዌ መሆናቸዉ ተነግሯል።
740
ደቡብ አፍሪቃ፤ ስደተኛ ጠል ጥቃቶችን ሸሽተዉ የወጡ አፍሪቃዉያን
https://www.dw.com/am/%E1%8B%B0%E1%89%A1%E1%89%A5-%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%89%83%E1%8D%A4-%E1%88%B5%E1%8B%B0%E1%89%B0%E1%8A%9B-%E1%8C%A0%E1%88%8D-%E1%8C%A5%E1%89%83%E1%89%B6%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%88%B8%E1%88%BD%E1%89%B0%E1%8B%89-%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8C%A1-%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%89%83%E1%8B%89%E1%8B%AB%E1%8A%95/a-77915560?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በደቡብ አፍሪቃ የተከሰተዉን የመጤ ጥላቻ ጥቃት ተከትሎ ብዙዎች ህይወታቸውን እንደገና ለመገንባት እየታገሉ ቢሆንም፤ በአፍሪቃ ውስጥ ፍልሰትን የሚያባብሱ ጥልቅ የአስተዳደር እና የኢኮኖሚ ችግሮች መኖራቸዉን የሚጠቁም ነዉ። በደቡብ አፍሪቃ ውጭ ዜጋ እስከሆንክ ድረስ እዚያ እንድትኖር አይፈልጉም።
740
የመሪዎች የስልጣን ገደብ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደር መጠናከር ያለው ፋይዳ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%8C%A3%E1%8A%95-%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%89%A5-%E1%88%88%E1%8B%B4%E1%88%9E%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%8B%8A-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8B%B3%E1%8B%B0%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%8A%93%E1%8A%A8%E1%88%AD-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8D%8B%E1%8B%AD%E1%8B%B3/a-77917395?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ኢትዮጵያ እያካሄደች በምትገኘው የአገራዊ ምክከር ውስጥ የህግመንግስት ማሻሻያ ሃሳብ ሚቀርብ ከሆነ አንዱ በማሻሻያው እንዲካተት ሃሳብ ከሚቀርብባቸው ጉዳዮች መካከል የመሪዎችን የስልጣን ዘመን መወሰን አንዱ መሆኑን አስተያየቶች እየተሰጡ ነው፡፡
ለመሆኑ የመሪዎችን የስልጣን ዘመን መወሰን ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደር መጠናከር ምን ፋይዳ ይኖረው ይሆን?
740
አዲስ አበባ ያሉ ሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪዎች ከመኝታ ክፍል አገልግሎት 5 በመቶ ግብር ተጣለባቸው
https://www.dw.com/am/%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3-%E1%8B%AB%E1%88%89-%E1%88%86%E1%89%B4%E1%88%8D%E1%8A%93-%E1%88%98%E1%88%B0%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%8D%E1%8C%8D%E1%88%8E%E1%89%B5-%E1%88%B0%E1%8C%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%8A%9D%E1%89%B3-%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%8D%E1%8C%8D%E1%88%8E%E1%89%B5-5-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%89%B6-%E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%89%B0%E1%8C%A3%E1%88%88%E1%89%A3%E1%89%B8%E1%8B%8D/a-77916505?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
አዲስ አበባ የሚገኙ ሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ከ"የመኝታ ክፍል አገልግሎት"ላይ የ5 በመቶ ግብር እንዲከፍሉ ደንብ ወጥቷል። ደንቡ ሰኔ ላይ በአዲስ ነጋሪት ጋዜጣ የታተመ ሲሆን፤ የከተማዋን ገቢ አሰባሰብ ለማሻሻል እና ሕጋዊነትን ለማስፈን መሆኑ ተገልጿል።ደንቡ በግጭትና ጦርነት ምክንያት ፈተና ለተጋረጠበት ለዚህ ዘርፍ ስጋት ፈጥሯል።
740
አሜሪካ ፤ኢራን የሆርሙዝ ጥቃቶችን ለማስቆም በይፋ ቃል እንድትገባ መፈለጓን ባለስልጣናት ገለፁ
https://www.dw.com/am/%E1%8A%A0%E1%88%9C%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%8D%A4%E1%8A%A2%E1%88%AB%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%86%E1%88%AD%E1%88%99%E1%8B%9D-%E1%8C%A5%E1%89%83%E1%89%B6%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%88%88%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%89%86%E1%88%9D-%E1%89%A0%E1%8B%AD%E1%8D%8B-%E1%89%83%E1%88%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%89%B5%E1%8C%88%E1%89%A3-%E1%88%98%E1%8D%88%E1%88%88%E1%8C%93%E1%8A%95-%E1%89%A3%E1%88%88%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%8C%A3%E1%8A%93%E1%89%B5-%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8D%81/a-77915994?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ዋሽንግተን ቴህራን በሆርሙዝ ስትራቴጂካዊ የባህርት ወሽመጥ ላይ በሚጓዙ መርከቦች ላይ የሚሰነዘሩትን ጥቃቶች ለማስቆም በይፋ ቃል እንድትገባ መፈለጓን ዘገባዎች አመልክተዋል። በሌላ በኩል ዶናልድ ትራምፕ ኢራን እሳቸውን ለመግደል ከሞከረች ሀገሪቱን ሙሉ በሙሉ እንደሚያወድሟት ዝተዋል።1000 ሚሳይሎች ወደ ኢራን አነጣጥረው ተቀምጠዋል። ሲሉም ዝተዋል።
740
አንድነት ላይ ያተኮረው የኔቶ ጉባኤ
https://www.dw.com/am/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%AB%E1%89%B0%E1%8A%AE%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8A%94%E1%89%B6-%E1%8C%89%E1%89%A3%E1%8A%A4/a-77905347?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በዚህ ሳምንት ለሁለት ቀናት አንካራ ቱርክዬ ላይ የተካሄደው የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን (ኔቶ) ጉባኤ የአባላቱ አንድነት አሁንም እንዳለ መሆኑን ለማሳየት ያለመ እንደነበር ነው ተንታኞች የሚናገሩት።
740
ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች: የመረጃ ሰጪ መተግበሪያዎች የንባብ ባህልን እያዳከሙ ይሆን?
https://www.dw.com/am/%E1%8B%9D%E1%88%9D%E1%89%B3-%E1%88%B0%E1%89%A3%E1%88%AA-%E1%8A%A0%E1%8B%B3%E1%8C%8A-%E1%88%B4%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%88%A8%E1%8C%83-%E1%88%B0%E1%8C%AA-%E1%88%98%E1%89%B0%E1%8C%8D%E1%89%A0%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8B%A8%E1%8A%95%E1%89%A3%E1%89%A5-%E1%89%A3%E1%88%85%E1%88%8D%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8B%AB%E1%8B%B3%E1%8A%A8%E1%88%99-%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%95/a-77894844?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ብዙዎቻችን የመረጃ ሰጪ መተግበሪያዎችን ወይንም አፕሊኬሽን ልንጠቀም እንችል ይሆናል ፡፡ በተለይ ወጣቶች እንደቻት ጂፒቲ የመሳሰሉ መተግበሪያዎችን አዘውትረው ይጠቀማሉ። ነገር ግን አጠቃቀም ላይ የተለያዩ ጥያቄዎች ሲነስ ይስተዋላል ፡፡ የመረጃ ሰጪ መተግበሪያዎች የንባብ ባህልን እያዳከሙ ይሆን ?
740
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ አያት ፤ ሻለቃ ባሻ ዋሚ ቢራቱ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%88%8C%E1%89%B2%E1%8A%AD%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8D%A4-%E1%88%BB%E1%88%88%E1%89%83-%E1%89%A3%E1%88%BB-%E1%8B%8B%E1%88%9A-%E1%89%A2%E1%88%AB%E1%89%B1/a-77890192?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የዓለም አትሌቲክስ ጸኃፊየን ስለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ለመጻፍ አንድ ነገር ይመክራሉ፤ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ አባት ከሚባልላቸው እንደ አበበ ቢቂላ ካሉ ስመጥር አትሌቶች አስቀድሞ “የኢትዮጵያ አትሌቲክስ አያት” የሚሏቸውን ዋሚ ቢራቱን ማግኘት የግድ ነው፡፡
740
በግዢ አቅም የሚሰላው የኢትዮጵያ አጠቀላይ ምርት ከፍተኛ ነው መባሉ
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%8C%8D%E1%8B%A2-%E1%8A%A0%E1%89%85%E1%88%9D-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8A%A0%E1%8C%A0%E1%89%80%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%89%B5-%E1%8A%A8%E1%8D%8D%E1%89%B0%E1%8A%9B-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%88%98%E1%89%A3%E1%88%89/a-77880290?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
እንደ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) መረጃ ኢትዮጵያ በግዢ አቅም በተሰላው አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ወይም Gross Domestic Product based on Purchasing Power Parity (GDP PPP) በተሰኘው መስፈርት ከምሥራቅ አፍሪካ ሃገራት በሙሉ የላቀ ውጤት አስመዝግባለች፡፡
740
በጠ/ሚ አብይ የፓርላማ ማብራሪያ ላይ የሕዝብ አስተያየት
https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%8C%A0-%E1%88%9A-%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%8B%AD-%E1%8B%A8%E1%8D%93%E1%88%AD%E1%88%8B%E1%88%9B-%E1%88%9B%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%AA%E1%8B%AB-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%A8%E1%88%95%E1%8B%9D%E1%89%A5-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8B%AB%E1%8B%A8%E1%89%B5/a-77880460?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
ጠቅላይ ሚንስትሩ በማብራሪያቸው የጠቀሷቸው የኑሮ ውድነት እና የሰላም ጉዳች አንዳንዶች «ተስፋ ሰጪ» ሲሏቸው ሌሎች ደግሞ በተፈጻሚነቱ ላይ ጥርጣሬ እንዳላቸው እየገለጹ ይገኛሉ።
740
የእምቦጭን መስፋፋት በዘላቂነት ለመግታት የተመራማሪዎች ምክረ ሀሳብ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%89%A6%E1%8C%AD%E1%8A%95-%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8D%8B%E1%8D%8B%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%8B%98%E1%88%8B%E1%89%82%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%88%E1%88%98%E1%8C%8D%E1%89%B3%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%98%E1%88%AB%E1%88%9B%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%88%9D%E1%8A%AD%E1%88%A8-%E1%88%80%E1%88%B3%E1%89%A5/a-77867826?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በኢትዮጵያ ትልቁ ሐይቅ ላይ የተንሰራፋው የውኃ ላይ ተክል ዛሬም ይዞታውን እያስፋፋ መዝለቁን የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ። ይህን የውኃ ላይ አረም ለማስገድ ላለፉት ጥቂት የማይባሉ ዓመታት ተደጋጋሚ ኅብረተሰቡን ያሳተፉ ዘመቻዎች ተደርገዋል። ዛሬም ግን እምቦጭ ጣና ላይ ተንደላቆ መባዛቱን ቀጥሏል። ዘላቂ መፍትሄ እንዴት ጠፋ?
740
ማሕደረ ዜና፣ የዩናይትድ ስቴትስ ነፃነት 250ኛ ዓመት ዝክርና ዉዝግብ
https://www.dw.com/am/%E1%88%9B%E1%88%95%E1%8B%B0%E1%88%A8-%E1%8B%9C%E1%8A%93%E1%8D%A3-%E1%8B%A8%E1%8B%A9%E1%8A%93%E1%8B%AD%E1%89%B5%E1%8B%B5-%E1%88%B5%E1%89%B4%E1%89%B5%E1%88%B5-%E1%8A%90%E1%8D%83%E1%8A%90%E1%89%B5-250%E1%8A%9B-%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B5-%E1%8B%9D%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%8A%93-%E1%8B%89%E1%8B%9D%E1%8C%8D%E1%89%A5/a-77856583?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በተለይ ሚያዚያ 1775 ሌክሲግተንና እና ኮንኮርድ በተባሉት ከተማና አካባቢዎች «የአሜሪካ አብዮት ጦርነት» የሚል ስያሜ የተሰጠዉ ዉጊያ አላባራም።በጦርነቱ መሐል «ሁለተኛዉ አሐጉራዊ ጉባኤ» የተባለዉ ሥብሰባ ተሳታፊዎች ኢስትሩም በተባለዉ የፊላደፊያ ግዛት አስተዳደር አዳራሽ ዉስጥ ተሰበሰቡ
740
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፍጻሜውን ሲያገኝ የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ተፋላሚዎችን እየለየ ነው
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8D%95%E1%88%AA%E1%88%9A%E1%8B%A8%E1%88%AD-%E1%88%8A%E1%8C%8D-%E1%8D%8D%E1%8C%BB%E1%88%9C%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%8A%9D-%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D-%E1%8B%8B%E1%8A%95%E1%8C%AB-%E1%8B%A8%E1%88%A9%E1%89%A5-%E1%8D%8D%E1%8C%BB%E1%88%9C-%E1%89%B0%E1%8D%8B%E1%88%8B%E1%88%9A%E1%8B%8E%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%8B%A8-%E1%8A%90%E1%8B%8D/a-77853690?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት በተደረጉ የተለያዩ የሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን ድል ቀንቷቸዋል፡፡ የፕሪፎንቴይን ክላሲክ -ዩጂን ዳይመንድ ሊግ እና በአሜሪካው የፒችትሪ የጎዳና ሩጫ ላይ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸናፊ ሆነዋል ። በአሜሪካዋ ዩጂን በተካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር፣ በሴቶች የሁለት ማይል ርቀት ብርቱ ፉክክር የተስተዋለበት ነበር።
740
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ያልተቀመጠዉ የትግራይ ክልል ቅሬታ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A812%E1%8A%9B-%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%88%8D-%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AB%E1%8B%8A-%E1%8D%88%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%89%80%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%8B%89-%E1%8B%A8%E1%89%B5%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%8B%AD-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D-%E1%89%85%E1%88%AC%E1%89%B3/a-77854362?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ በትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ ባለመስማማት በራሱ አሠራር በአጭር ጊዜ ውስጥ ፈተና አውጥቶ ተማሪዎችን ሊፈትን መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በትግራይ ክልል ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበው ዝግጅት ሲያደርጉ የቆዩ 15 ሺህ 349 ተፈታኝ ተማሪዎች ከሐምሌ 1 ቀን ጀምሮ ፈተናቸውን እንዲወስዱ ዕቅድ ተይዞ ነበር።
