Hagergna Media - ሀገርኛ ሚዲያ
ሀገርኛ መረጃ | ዜና | መዝናኛ | ማስታወቂያ ሁሉንም በአንድ ላይ የሚያገኙበት ቻናል! ስለመረጡን እናመሰግናለን! 🌿🌿
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Hagergna Media - ሀገርኛ ሚዲያ
کانال Hagergna Media - ሀገርኛ ሚዲያ (@hagergnamedia) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 10 164 مشترک است و جایگاه 18 210 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 3 262 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 10 164 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 05 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -219 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -15 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 14.98% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.81% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 523 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 201 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 15 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ሀገርኛ መረጃ | ዜና | መዝናኛ | ማስታወቂያ
ሁሉንም በአንድ ላይ የሚያገኙበት ቻናል!
ስለመረጡን እናመሰግናለን!
🌿🌿”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 06 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 06 سپتامبر | 0 | |||
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | 0 | |||
| 03 سپتامبر | 0 | |||
| 02 سپتامبر | 0 | |||
| 01 سپتامبر | 0 |
| 2 | ቢኒያም ሽብሬ ከማስተር ሀገረሰላም አርባ (ቦንጆ) ጋር በ Ethio Fight ይፋለማሉ!
ከ16 ቀን በኋላ በጉጉት በሚጠበቀው የ Ethio Fight የትግል ውድድር ላይ፣ ቢኒያም ሽብሬ ከሌላኛው ጠንካራ ተፎካካሪ ማስተር ሀገረሰላም አርባ (በቅፅል ስሙ "ቦንጆ") ጋር እንደሚፋለም ታውቋል።
ከአሜሪካ ወደ እናት ሀገሩ ኢትዮጵያ የገባው ቢኒያም ሽብሬ በአሁኑ ሰዓት ደማቅ አቀባበል እየተደረገለት የሚገኝ ሲሆን፣ የትውልድ አካባቢው የፈረንሳይ ሌጋሲዮን ወጣቶችም ለተፎካካሪው ልዩ የድጋፍ እና የአቀባበል ስነ-ስርዓት አዘጋጅተውለታል።
ሁለቱ ጠንካራ ስፖርተኞች የሚያደርጉት ይህ ታላቅ ፍልሚያ በስፖርት አፍቃሪው ዘንድ ከፍተኛ ግምትና ትኩረት አግኝቷል።
ይህንን ታላቅ ውድድር ጉርሻ ፔጅ በስፋት ሽፋን መስጠት ይጀምራል።
መልካም እድል ከወዲሁ ለሁሉም ተፋላሚዎች
📷ፎቶ ከስፍራው ዋልተንጉስ
@Hagergnamedia | 836 |
| 3 | Choosing the right glass fitting for high-moisture commercial spaces is critical. A small rust can ruin the entire premium look.
Introducing Artisan's Glass Fittings – Manufactured with high-grade materials for superior durability and a flawless finish, even in the most challenging conditions.
With 5+ Years of Industry Expertise and 60+ Product Variants, Artisan Trading Hardware from Addis Ababa, Artisan is a trusted name for architects and glass professionals across Ethiopia.
Visit artisanepr.com or Message us directly.
📞 +251900830904
#GlassHardware #patchfitting #GlassFittings #floorspring #glasspatchfitting #artisan #artisanhardware #ArchitecturalHardware #glassdoors | 811 |
| 4 | አሁን ላይ ጠፍቷል! መርካቶ የተፈጠረው የእሳት አደጋ
@Hagergnamedia | 1 118 |
| 5 | አስቸኳይ መልዕክት ሁሉም እሳቱን ለማጥፋት ይረባረብ‼
መርካቶ የእሳት አደጋ
ተባብራችሁ አጥፉት ።
@Hagergnamedia | 1 177 |
| 6 | ሰበር ዜና፦ ዶሚኒካን ሪፐብሊክ የ75ኛውን የዓለም ቁንጅና ዘውድ አሸነፈች!
በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተመልካቾችን ቀልብ ሲስብ የቆየው የ75ኛው የዓለም ቁንጅና ውድድር (Miss World) ፍጻሜ አግኝቶ የአሸናፊዎች ዝርዝር ይፋ ሆኗል!
የአሸናፊዎች ደረጃ፦
1ኛ (የዘውዱ ባለቤት)፦ 🇩🇴 ዶሚኒካን ሪፐብሊክ
2ኛ (1st Runner-Up)፦ 🇪🇸 ስፔን
3ኛ (2nd Runner-Up)፦ 🇲🇾 ማሌዢያ
የዶሚኒካን ሪፐብሊክ ተወዳዳሪ አስደናቂ ብቃት በማሳየት የዘንድሮውን የዓለም ቁንጅና ዘውድ መደፋት ችላለች!
የኤርትራዋ ተወዳዳሪ በሕዝብ ድምፅና በጠንካራ ውድድር ወደ ታላቁ Top 6 በመቀላቀል የአፍሪካና የቀጣናችን ኩራት ሆና ውድድሯን አጠናቃለች።
ኤርትራ እና ደቡብ አፍሪካ ወደ መጨረሻው ዙር አልፈው ድንቅ የውድድር ጊዜን አሳልፈዋል።
ተፈፀመ
@Hagergnamedia | 1 201 |
| 7 | በ75ኛው የዓለም ቁንጅና ውድድር ወደ Top 20 ያለፉ ሀገራት ዝርዝር፦
1. ማሌዢያ
2. ዚምባብዌ
3. ፈረንሳይ
4. ህንድ
5. ፊሊፒንስ
6. ፔሩ
7. አሜሪካ
8. አርጀንቲና
9. ዶሚኒካን ሪፐብሊክ
10. ብራዚል
11.ኩክ አይላንድስ
12. ቻይና
13. ቬትናም
14. ሴኔጋል
15. ኬንያ
16. ደቡብ አፍሪካ
17. ስፔን
18. ቤልጄም
19 ጂብራልታር
20. ዩክሬን
የውድድሩ የደረጃ ሽግግር ሁኔታ፦
* ከእነዚህ 20 ሀገራት መካከል 10ሩ ወደ ቀጣዩ ዙር ያልፋሉ።
* በተጨማሪም የሕዝብ ድምፅ/የልዩ እድል አሸናፊ የሆኑት ኤርትራ እና ናይጄሪያ ቀጥታ በመቀላቀላቸው አጠቃላይ ቁጥራቸው 12 ይሆናል።
* ከ12ቱ ደግሞ 6ቱ ተወዳዳሪዎች ወደ መጨረሻው ዙር ያልፋሉ።
አስታውስ የናይጄሪያ ቦታ የኛ ነበር!" ውድድሩን በቀጥታ እየተከታተልን መረጃ እንለቃለን ።
መልካም እድል ለአፍሪካውያን....
@Hagergnamedia | 1 212 |
| 8 | በ75ኛው የዓለም ቁንጅና ውድድር ልጃችን ሩት ወደ Top 40 ሳታልፍ የቀረች ሲሆን የኤርትራዋ ተወዳዳሪ አልፋለች።
በዚህም የሩት የውድድር ጉዞ እዚህ ላይ አብቅቷል።
ሀገሯን ወክላ ላሳየችው ድንቅ ብቃትና ጥረት ከልብ እናመሰግናለን፤
ለእኛ ግን ሩት ሁሌም ቢሆን አሸናፊያችን ነች!
ለኤርትራዋ ተወዳዳሪ ለቀጣዩ ዙር መልካም ዕድል እንመኛለን!
ሩት እናመሰግናለን እንወድሻለን ለኛ ሁልጊዜ አሸናፊ ነሽ
@Hagergnamedia | 1 098 |
| 9 | የፅናት ተምሳሌት!
ሐዘኗን ቻል አድርጋ የእናት ሀገሯ ስም በዓለም አደባባይ ከፍ እንዲል የምትጥር ጀግኒት! ሩት ገብታለች፤
ለልጃችን መልካም ዕድል እንመኛለን።
ለእኛ ከወዲሁ አሸናፊ ነች፤ መልካም ዕድል!
@Hagergnamedia | 1 126 |
| 10 | ደሬ ከአንድ ልጁና ሚስቱ ጋር🥰
@Hagergnamedia | 1 141 |
| 11 | 🇺🇸🤝🇷🇺 የአሜሪካ ተደራዳሪዎች ስቲቭ ዊትኮቭ እና ኩሽነር ሩስያ ዛሬ ገብተዋል።
⚔️ወደ አደገኛ ምዕራፍ በተሻገረው የዩክሬን ራሺያ ጦርነት ድርድር እና ሰላም መፍትሄ ለማምጣት አዲስ መረጃ የመኖር እድሉ ከፍተኛ ሆንዋል።
@Hagergnamedia | 1 157 |
| 12 | የዜና ዘገባ፦ ለበጎ ስራው ለማስተር አብነት ከዳማት ሆቴልና ቢዝነስ ኮሌጅ የክብር ዲፕሎማ ተበረከተለት
ተወዳጁ በጎ አድራጊ ማስተር አብነት እያከናወነ ለሚገኘው ዘብዘብ ያለ የማህበረሰብ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራ ዕውቅና የሚሰጥ የክብር ዲፕሎማ ዛሬ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከዳማት ሆቴልና ቢዝነስ ኮሌጅ ተበርክቶለታል።
ይህ የተሰጠው ዕውቅና በበጎ አድራጎት Sector የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ይበልጥ ለማጠናከርና በትጋት ለመቀጠል ትልቅ የሞራል ጥንካሬ እንደሚሆነው ማስተር አብነት ገልጿል።
ላለፉት ዓመታት የተከናወኑት ተግባራት ውጤታማ መሆናቸውን ያመላከተው ይህ ሽልማት፣ ሁለተኛው ከፍተኛ ዕውቅና መሆኑ ታውቋል።
ማስተር አብነት አክሎም፤ የጀመሩው የደግነትና የማህበረሰብ ደጋፊነት ሥራ ድንበር ተሻጋሪ ተስፋ እንዳለውና ወደፊትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁሟል።
ለተሰጠው የከበረ ዕውቅና ለዳማት ሆቴልና ቢዝነስ ኮሌጅ ምስጋናውን ያቀረበ ሲሆን፣ ተቋሙ በጀመረው የአካዳሚክና ትምህርታዊ እንቅስቃሴ ስኬት እንዲገጥመው መልካም ምኞቱን አስተላልፏል።
"በጎነት የሚጀምረው በአንድ ደግ ልብ ነው፤ ተስፋን የሚያስፋፋው ግን በብዙ ደግ ልቦች ነው" ሲል መልእክቱን አስተላልፏል።
@Hagergnamedia | 1 140 |
| 13 | ለደንበኞች ምዝገባ ክፍት ሆኗል!
Artisan's Construction ERP System: - project price estimation, client communication, project scheduling and invoicing system
➡️ ለፕሮጀክቶቾ እኛ መምጣት ሳይጠበቅብን ባሉበት ሆነው ልኬት በማስገባት በAI የታገዘ የዋጋ ትመና
➡️ ባሉበት ሆነው ለፕሮጀክቶ ክፍያ የሚፈፅሙበት እና ደረሰን የሚያገኙበት
➡️ ስለፕሮጀክቶ ባሉበት ሆነው በሲስተም ከድርጅታችን ሰራተኞች ጋር መነጋገር የሚያስችሎት
➡️ ፕሮጀክቶ ምን ላይ እንደደረሰ ቦታው ላይ መገኘት ሳይጠበቅቦት ያለበትን ደረጃ በቪድዮ እና በምስል በታገዘ መከታተል የሚያስችል ሲስተም
በአርቲዛን አልሙኒየም እና መስታወት ስራ የበለፀገው በAI የታገዘ ሲስተም ለደምበኞች ምዝገባ ክፍት ሆኗል።
ጊዜዎን፣ ገንዘብዎን እና ጉልበትዎን ይቆጥቡ!
አሁኑኑ ሊንኩን በመጫን ይመዝገቡ ፣
ስራዎትን ይዘዙ!
artisanepr.com | 1 077 |
| 14 | ሙዚቃው ከእስር ቤት ቢያስወጣውም ትዳሩን አፈረሰበት!
ያኔ ዘመኑ ከበድ ያለ ነበር፡፡ ወጣቶች ኢህአፓ ናቸው ተብለው ጥርስ የገቡበት ዘመን፡፡ ታዲያ መስፍን ተመቻቸላቸው። ጠጉሩን አጎፍሮ፣ ያንን ቦክስ ጊታሩን መሳሪያ አስመስሎ ሲጓዝ “መሳሪያ የያዘ ጸረ ህዝብ እጃችን ገባ!” ብለው ያዙት፡፡ ለሶስት ወርም እስኪጣራ እስር ቤት ሰነበተ፡፡ ታዲያ ለመፈታት ምክንያት የሆነው የመጀመሪያው ካሴቱ ህዝብ ወዶለት መነጋገሪያ በመሆኑ ነው፡፡
“ከተማውን እሱ በሙዚቃው ተቆጣጥሮታል እናንተ እሱን እዚህ አስራችሁታል!” በሚል ስሞታ ተለቀቀ፡፡ በአንድ ሰአት ተቀርጾ በማራቶን ሙዚቃ ገበያ ላይ የዋለው ካሴቱ ነበር ያስፈታው፡፡
ከእስር ያስፈታው ሙዚቃ በተቃርኖው ደግሞ ለመጀመሪያ ትዳሩ የፍቺ መንስኤ ሆኖም ነበር፡፡
እንዲህ ነው ነገሩ፡፡
መስፍን ዝነኛ በሆነበት አፍላ ዘመኑ በምሽት ክበብ ይሰራ ነበር፡፡ ባለቤቱም መስፍን ስራውን ሲሰራ የማየት ፍላጎትዋ ከፍ እያለ ይመጣል፡፡ አንድ ምሽትም ከቅርብ ጓደኛ ዋ ጋ ይጋብዛታል፡፡ ከፊት ለፊት ቁጭ ብላ የውድ ባለቤቷን ድምጽ በጊታሩ ድምጽ ታጅቦ ሲንቆረቆር ታዳምጣለች፣ ትመለከታለች፡፡ በችሎታው ኩራት ቢሰማትም አንድ ነገር ውስጧን ይፈታተናታል። ቅናት፡፡
በመስፍን ሙዚቃ የተማረኩት ወንዱም፣ሴቱም እየወጡ ሲሸልሙት፣ሲያቅፉት፣ሲስሙት ትታዘባለች፡፡ ይባስ ብሎም አጠገቧ የተቀመጠችው ባልንጀራዋ ከመቀመጫዋ ተነስታ መስፍንን ስትስመው ታያለች፡፡ በቃ ለእሷ ባሏ የህዝብ መስሎ ተሰማት፡፡ ትዳሯ የሚበረክት አልመስል አላትና ከእዚያ ምሽት በኋላ በገዛ ፍቃዷ ከመስፍን ተለየች፡፡ አለቀ፣ ደቀቀ!
ሃያ ሁለት አልበም ያሳተመው አንጋፋው ድምጻዊ፣የቦክስ ጊታር ተጫዋች፣የግጥም እና ዜማ ደራሲው መስፍን አበበ በ63 ዓመቱ ነበር በድንገት ያረፈው፡፡ ባለትዳር እና የአንድ ልጅ አባት የነበረው መስፍን ቀብሩ በጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተክርስቲያን በ2008 ዓ/ም ነበር የተፈጸመው፡፡
ነፍስ ይማር፡፡
ክብር ሙያዊ ዋጋ ለከፈሉ የጥበብ አርበኞቻችን!!
(✍️በውድነህ ክፍሌ)
@Hagergnamedia | 1 058 |
| 15 | بدون متن... | 1 025 |
| 16 | በ2019 ማድረግ የምትፈልገው ምንድን ነው?
የሰው እድልና እርካታ በጊዜ፣ በቦታ፣ ሁኔታና ሃሳቡ ልክ ይወሰናል።
በ2019 የምትቀይረው ምንድን ነው?
ለመሆኑ የት ትኖራለህ?
የምትኖረው አዲሳባ ይሁን ሶዶ፣ ዲሲ ይሁን ጓንዦ የምትኖረው ሰውነትህ ውስጥ ነውና ለሰውነትህ አስብለት።
ስትበላም፣ ስትጠጣም፣ ስትሮጥም፣ ስትራመድም፣ ስትሠራም፣ ስታስብም ለሰውነትህ እየጠቀምኸው ነው ወይንስ እየጎዳኸው?
አሁን ዘመኑ ዘምኗል። ምን መብላት እንዳለብህ፣ ስንቴ መብላት እንዳለብህ፣ ምን እንዳነሰህ፣ የጎደለህን እንዴት እንደንትሞላ መንገዶቹን የሚጠቁምህ ሞልቷል።
የምትፈልገውን በማድረግ እንድትደሰት አካልህን ተንከባከበው።
ደረጃ ስትወጣ ጉልበትህን አዳምጠው፤ ወገብና አንገትህ እንዴት ናቸው? ኩላሊትህን ልብህን ጉበትህን በያንስ በዓመት አንዴ እንደመኪና ቦሎ አስመርምራቸው።
ያለህ አንድ አካል ነውና አትቆምርበት።
@Hagergnamedia | 1 291 |
| 17 | አንጋፋው ጋዜጠኛ በላይ በቀለ በፅኑ ታሞ በሆስፒታል ይገኛል!
#maleda : በማራኪ የዜና ዘገባና በልዩ የዜና አቀራረብ ስልቱ የሚታወቀው አንጋፋው ጋዜጠኛ በላይ በቀለ ድንገተኛ የስትሮክ አደጋ አጋጥሞት፣ በአሁኑ ወቅት ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል በፅኑ ሕሙማን መከታተያ ክፍል (ICU) ውስጥ እየታከመ ይገኛል።
ጋዜጠኛ በላይ በቀለ በኢትዮጵያ የሚዲያ ታሪክ ውስጥ ለበርካታ ዓመታት በሬዲዮና በቴሌቪዥን በብቃት ያገለገለ አንጋፋ ባለሙያ ነው። በቅርብ ዓመታትም “በላይ ሚዲያ” የዩቲዩብ ቻናልን በመመስረት፣ በሥራ ፈጠራ፣ በቢዝነስና በግል ልማት ዙሪያ ለወጣቶች እውቀትና ልምድ ሲያካፍል ቆይቷል።
ከጋዜጠኛው የቅርብ ወዳጅ አንጋፋው ጋዜጠኛ አለምነህ ዋሴ በተሰጠ መረጃ መሠረት፣ የስትሮክ አደጋው ከተከሰተ በኋላ ወደ ልዩ የስትሮክ ሕክምና ማዕከል ለማዛወር ጥረት ተደርጎ ነበር። ሆኖም ከአደጋው ጀምሮ ከ24 ሰዓት በላይ በመቆየቱ ምክንያት የቀዶ ሕክምና አማራጩ ወሳኝ ጊዜ ማለፉን ሐኪሞች እንደገለጹ ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች አስፈላጊውን የነፍስ አድን ሕክምናና የቅርብ ክትትል እያደረጉለት ነው።
ይህ ሕይወቱን ሙሉ ለሕዝብ መረጃና እውቀት ሲያበረክት የኖረ አንጋፋ ባለሙያ ዛሬ የወገኖቹን እገዛ የሚሻበት ወቅት ላይ ይገኛል።
የድጋፍ ጥሪ
ለጋዜጠኛ በላይ በቀለ የሕክምና ወጪ ድጋፍ ማድረግ የምትፈልጉ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
የአካውንት ቁጥር፦ 1000191873061
የአካውንት ስም፦ አለማየሁ በፍቃዱ
በጸሎት፣ በማበረታታትና በምንችለው የገንዘብ ድጋፍ ከጋዜጠኛ በላይ በቀለና ከቤተሰቦቹ ጎን እንቁም። እግዚአብሔር ሙሉ ጤንነቱን ይመልስለት!
@Hagergnamedia | 1 357 |
| 18 | ዘረኛ ስላልሆንኩ ድምፄን የሰጠሁት ለትክክለኛዋ ቆንጆ ነው። ውድድሩ የቁንጅና እንጂ የጂኦ ፖለቲካ ፉክክር አይደለም። በዚህ ጉዳይ ጋዜጠኞች እና ፊደል ቆጥረዋል የተባሉት ኢትዮጵያውያን ሳይቀሩ መሳሳታቸው ያሳፍራል።
ልጅ ግሩም
በዚህ ሃሳብ ላይ አስተያየትዎን ያካፍሉን 🙏
@Hagergnamedia | 1 508 |
| 19 | ጀነራል ባጫ ደበሌ ከ ኬንያ ተነሱ!
@Hagergnamedia | 1 732 |
| 20 | ያልተደገሙት ባለጸጋ...‼️
(ቴዎድሮስ ተ/አረጋይ እንደጻፈዉ)
“እንደዚህ ነው በእርግጥ የሚሰማኝ” ብዬ ስለ ሼኽ መሐመድ ሁሴን አላሙዲ ጥቂት ልበል።
በኢትዮጵያ ብዙ ባለሀብቶች ቢኖሩም ፣ ሼኽ መሐመድ ሁሴን አላሙዲ ግን በሀብታቸው ብቻ ሳይሆን በሚያደርጉት ድጋፍና በሀገር ፍቅራቸው የሚለዩ ሰው ናቸው።
ሲሰጡ ብቻ የሚረዱ ሳይሆን፣ ሌሎችን ባለሀብት ለማድረግ የሚያግዙ ባለጸጋ መሆናቸው ነው ልዩ የሚያደርጋቸው።
በቅርቡ ያላቸውን ወቅታዊ ሁኔታ የሚያሳይ ምስል ሳይ ይህን ለመናገር ፈለግሁ።
ረጅም እድሜ፣ ሙሉ ጤንነትና ሰላም እንመኝላቸዋለን። ❤️🙏
@Hagergnamedia | 1 783 |
