fa
Feedback
MOR North West STO

MOR North West STO

رفتن به کانال در Telegram

ይህ ገፅ የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አ/ግ/ከ/ቅ/ፅ/ቤት  የቴሌግራም ቻናል ነው። ዩቱዩብ   https://shorturl.at/EyUPI ቴሌግራም  @northwestMOR ፌስቡክ   https://shorturl.at/UQjxc ተከታታይ እና የርቀት ስልጠና በነጻ ለመሰልጠን  https://shorturl.at/l988k ☎️ +251115578489/+251115578779

نمایش بیشتر
5 864
مشترکین
+2124 ساعت
+1967 روز
+35330 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+202
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+263
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+228
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+281
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+189
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+176
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+204
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+282
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+179
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+223
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+160
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+358
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+425
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+217
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+214
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+121
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+165
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+84
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+136
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+76
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+107
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+116
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+138
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+80
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+89
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+100
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+53
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+74
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+43
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+146
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+71
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+83
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+114
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+156
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+67
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+73
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+85
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+140
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+123
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+670
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
07 ژوئیه+6
06 ژوئیه+21
05 ژوئیه+9
04 ژوئیه+19
03 ژوئیه+40
02 ژوئیه+44
01 ژوئیه+63
پست‌های کانال
ዉድ ግብር ከፋዮቻችን የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር የወርኃዊ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የኤክሳይዝ ማሳወቂያ ጊዜ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ከደንበኛዎ ለሀገር የሰበሰቡት
ዉድ ግብር ከፋዮቻችን የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር የወርኃዊ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የኤክሳይዝ ማሳወቂያ ጊዜ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ከደንበኛዎ ለሀገር የሰበሰቡትን የመንግስት ግብር (ታክስ) ያላሳወቃችሁ ግብር ከፋዮች የሚጠበቅባችሁን ታክስ አሳውቃቹ በመክፈል  በመጨረሻ ቀን ከሚፈጠር መጨናነቅና አላስፈላጊ ቅጣት እንድትድኑ እየጠየቀን ግብርን በወቅቱ አሳውቆ መክፈል የሁሉም ግብር ከፋዮች የውዴታ ግዴታ መሆኑን እናሳስባለን፡፡ ግብርን በወቅቱ አሳውቆ መክፈል የታማኝነት መገለጫ ነው !!

2
ዉድ ግብር ከፋዮቻችን የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር የወርኃዊ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የኤክሳይዝ ማሳወቂያ ጊዜ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ከደንበኛዎ ለሀገር የሰበሰቡት
ዉድ ግብር ከፋዮቻችን የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር የወርኃዊ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የኤክሳይዝ ማሳወቂያ ጊዜ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ከደንበኛዎ ለሀገር የሰበሰቡትን የመንግስት ግብር (ታክስ) ያላሳወቃችሁ ግብር ከፋዮች የሚጠበቅባችሁን ታክስ አሳውቃቹ በመክፈል  በመጨረሻ ቀን ከሚፈጠር መጨናነቅና አላስፈላጊ ቅጣት እንድትድኑ እየጠየቀን ግብርን በወቅቱ አሳውቆ መክፈል የሁሉም ግብር ከፋዮች የውዴታ ግዴታ መሆኑን እናሳስባለን፡፡ ግብርን በወቅቱ አሳውቆ መክፈል የታማኝነት መገለጫ ነው !!
1 636
3
ዉድ ግብር ከፋዮቻችን የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር የወርኃዊ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የኤክሳይዝ ማሳወቂያ ጊዜ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ከደንበኛዎ ለሀገር የሰበሰቡት
ዉድ ግብር ከፋዮቻችን የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር የወርኃዊ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የኤክሳይዝ ማሳወቂያ ጊዜ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ከደንበኛዎ ለሀገር የሰበሰቡትን የመንግስት ግብር (ታክስ) ያላሳወቃችሁ ግብር ከፋያችን የሚጠበቅባችሁን ታክስ እንድታሳወቁና እንድትከፍሉ እናሳስባለን፡፡ የሰሜን ምዕራብ አ.አ አነ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት
2 050
4
ዉድ ግብር ከፋዮቻችን የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር የወርኃዊ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የኤክሳይዝ ማሳወቂያ ጊዜ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ከደንበኛዎ ለሀገር የሰበሰቡት
ዉድ ግብር ከፋዮቻችን የ2018 ዓ.ም የግንቦት ወር የወርኃዊ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የኤክሳይዝ ማሳወቂያ ጊዜ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ከደንበኛዎ ለሀገር የሰበሰቡትን የመንግስት ግብር (ታክስ) ያላሳወቃችሁ ግብር ከፋያችን የሚጠበቅባችሁን ታክስ እንድታሳወቁና እንድትከፍሉ እናሳስባለን፡፡ የሰሜን ምዕራብ አ.አ አነ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት
2 837
5
የገቢዎች ሚኒስቴር የአሰፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀጽ 19(4)እና በፌደራል ታክስ አሰተዳደር አዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይንን መመሪያ አውጥቷል፡፡
2 868
6
የኤክሳይዝ ፈቃድ ለማግኘት የሚቀርብ ማስረጃ (በ1079/2017 መሠረት) ሀ) አግባብነት ባለዉ የመንግስት አካል የተሰጠ የንግድ ፊቃድ ለ) የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የአክስዮኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ፋይዳ መታወቂያ ሐ) አመልካቹ የሚጠቀምባቸዉን የአመራረት ሂደቶች እንደ አግባቢነቱ የማምረቻዉን መሣሪያዎች ፣የአልኮል ማጣሪያዎች፣የቢራ መጥመቂያ፣የፈሳሽ ማከማቻ ኮንቴኔሮች ፣መሣሪያዎች ፣መገጣጠሚያዎች መ) የአሠራር ሂደቱን የሚገልጽ የጽሑፍ ማብራሪያ ሠ) ፊቃድ እንዲሰጥ ማመልከቻ የቀረበበትን የማምረቻ ፕላን፣ክፍሎች ወይም ሌሎች ቦታዎች የሚገኙበትን ሁኔታና አከባቢዉን ረ) የእያንዳንዱ በፋብርካዉ የተገጠመ የማምረቻ መሣሪያ፣የማምረቻ አቅም በዝርዝር ሰ) የማምረቻ መሣሪያዎችን፣ ማስረጃዎችን እና መግለጫዎች ሸ) ዝርዝር የንግድ ሥራ ዕቅድ፣የሚያመርታቸዉ ምርቶች ዓይነት ፣የመያዣዉን /የማሸጊያዉን ዓይነት፣ ቀ) የንግድ ሥራዉን ወጪ የሚሸፍንበትን መንገድ ፣የፋይናንሱ ምንጭ ብድር ከሆነ የአከፋፈሉን ሁኔታ እና የመክፈያዉን ጊዜ ጨምሮ ስለ ብድሩ ዝርዝር መረጃ በ) የፋብርካዉ ቅጥር ግቢ በኪራይ የተያዘ ከሆነ የኪራይ ዉል ፤በድርጅቱ ባለቤትነት ሥር ያለ ከሆነ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ተ) የገበያዉን ስትራቴጅ እና ለማካሄድ የታቀደዉን ገበያ ዓይነት  ቸ) የኤክሳይዝ ታክስ ግዴታዉን ለመወጣት የሚከተለዉን የኤክሳይዝ ታክስ አሠራርና ቁጥጥር ኀ) ሊከናወን የታቀደዉን የሽያጭ ዓይነት የሚስረዳ መግለጫ እንደ ችርቻሮ ፣ጅምላ ፣ኤክስፖርትን ጨምሮ ሌሎች ተመሳሳይ የሽያጭ ዓይነት መግለጫዎችን ይጨምራል ነ) የጥሬ ዕቃ አቅርቦት አስተማማኝ እንዲሆን ለማድረግ የተፈረሙ ዉሎችን ጨምሮ የጥሬ ዕቃ አቅራቢዎቹን የሚመለከት ማስረጃ ▫️ ይህ መመሪያ ከመዉጣቱ አስቀድሞ የተመዘገቡ ታክስ ከፋዮች በዚህ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ዉስጥ ከዚህ በፊት ያላቀረቧቸዉን ወይም ከምዝገባዉ በኋላ የተደረገ ለዉጥ ካለ ይህንኑ የሚገልጽ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸዉ ፡፡
2 602
7
بدون متن...
2 021
8
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የፌደራል ታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ አፀደቀ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) አዋጁን ማሻሻል ያስፈለገው የመረጃ ጥራትን ለማሳደግና በመረጃ መ+4
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የፌደራል ታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ አፀደቀ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) አዋጁን ማሻሻል ያስፈለገው የመረጃ ጥራትን ለማሳደግና በመረጃ መሰብስብ ሂደት ውስጥ የሚፈጠሩ ስህተቶችን ለማረም እንዲሁም ለስህተቱ መነሻ የሆኑ ግለሰቦችን በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማስቻል መሆኑን የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ ገልጸዋል፡፡ ታክስ ከፋይ ተቋማት የተወሰነባቸው የታክስ ክፍያ ላይ ቅሬታ ማሰማት ከፈለጉ ቅሬታቸውን በጠቅላይ ሚንስትር ፅ/ቤት ለሚቋቋመው ገለልተኛ የባለሙያዎች ቡድን አቅርበው መፍትሄ እንዲያገኙ ለማድረግ አዋጁን ለማሻሻል ሌላው ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል። አሁን የተሸሻለው ‎አዋጁ አስር ዓመታትን አገልግሎት እየሰጠ መቆየቱን የገለፀው የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተሸሻለው አዋጁ የፌደራል ታክስ አስተዳደር ስርዓትን ይበልጥ የሚያዘምን ይሆናል ብለዋል፡፡ ምክርቤቱ በረቂቅ አዋጁ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል፡፡ መረጃው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው
2 238
9
+3
بدون متن...
2 246
10
ቅ/ጽ/ቤቱ በ4ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን የሞጁላር ሰልጣኞች አስመረቀ። ሰኔ-23 ቀን 2018 ዓ.ም | አዲስ አበባ በገቢዎች ሚኒስቴር የሰሜን ምዕራብ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በ4ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 301 የሞጁላር ሰልጣኞች ዛሬ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል። በመድረኩም የታክስ ጉዳዮች ትምህርት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ሲሳይ ታክስ ለሀገር ልማት የጀርባ አጥንት ነው ያሉ ሲሆን ታክስን በፍቃደኝነት አሳውቆ መክፈል ደግሞ የውዴታ ግዴታ መሆኑን መገንዘብ እንደምያስፈልግ ገልጸዋል፡፡ የልማት በጀት ፍላጎትን ለሟሟላት ዋንኛ የፋይናንስ ምንጭ ታክስ በመሆኑ ዜጎች ታክስን በፍቃደኝነት እንዲከፍሉ የታክስ ሕግጋትን ማስተማር እና ግንዛቤ መፍጠር እንደሚያስፈልግም አስረድተዋል፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴር የሰሜን ምዕራብ አነሰተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ኪሮስ ደበሱ በመድረኩ ባሰተላለፉት መልዕክት የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት ሊረጋገጥ የሚችለው ከለጋሽ  ሀገራት የኢኮኖሚ ጥገኝነት ተላቃ በራስ አቅም ማደግ የምትችል ሀገር መፍጠር ስንችል ነው ያሉ ሲሆን ይህንን ግብ ከዳር ለማድረስ የገቢዎች ሚኒስቴርም የሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚያመነጨውን የታክስ ገቢ በአግባቡ ለመሰብሰብ ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡ በዚህም የታክስ እና ቀረጥ ማጭበርበርን በመከላከል እንዲሁም የታክስ ፍትሃዊነትን በማስፈን ለንግድና ኢንቨስትመንት ምቹ ሁኔታን በመፍተርና ታክስን በፍቃደኝነት የመክፈል ባህል በማዳበር ለሀገር የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን እቅድ መሳካት የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡ በተመሳሳይ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የታክስ ስርዓት ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ገነት ገዳሙ እና የታክስ ትምህርት መረጃ አቅርቦት የስራ ሂደት አስተባበሪ  ወ/ሮ እታገኘሁ ዘለቀ ለመድረኩ ተሳታፊዎች መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ አሁኑ ሰዓት በቅርንጫፍ ጽ/ቤት ደረጃ 1,251 የሞጁላር ሰልጣኞችን በብቃት ማሰልጠን እና ማስመረቅ ተችሏል ብለዋል፡፡ በመጨረሻም በ4ኛ ዙር የሞጁላር ስልጠና አስጣጥ ስርዓት የተዘጋጁ 13 ሞጁሎችን ሰልጠነው በተገቢው መንገድ ላጠናቀቁ 301 ግብር ከፋዮች የስልጠና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል፡፡
1 844
11
+9
بدون متن...
1 915
12
አስተዳደራዊ መቀጫን ስለማስታወቅ (መመሪያ ቁ. 1063 መሠረት) ▫️ የታክስ ህጎችን በመተላለፍ የተፈጸመዉ ጥፋት ግልጽና መቀጫዉ የሚጣለዉ በታክስ አዋጆች በተደነገገዉ መሠረት እስከሆነ ድረስ አስተዳ
አስተዳደራዊ መቀጫን ስለማስታወቅ (መመሪያ ቁ. 1063 መሠረት) ▫️  የታክስ ህጎችን በመተላለፍ የተፈጸመዉ ጥፋት ግልጽና መቀጫዉ የሚጣለዉ በታክስ አዋጆች በተደነገገዉ መሠረት እስከሆነ ድረስ አስተዳደራዊ መቀጫን ለማስታወቅ የሚሰጠዉ ማስታወቂያ የታክስ ኦዲት ሳይደረግ ሊሰጥ ይችላል ፡፡ ▫️  አስተዳደራዊ መቀጫን ለመጣል የሚሰጠዉ ማስታወቂያ ገቢን የማስታወቅ ግዴታን ባለመወጣት ፣ ገቢን አሳንሶ በማስታወቅ ፣ ታክስ ባለመክፈል  እና በመሳሰሉት ሌሎች የህግ የመተላለፍ ተግባራት የሚሰጥ ሲሆን ፤አስገዳጅነት ያለዉ መቀጫን የማስከፈያ ትዕዛዝ በመሆን ያገለግላል ፡፡
2 136
13
Recipt 20 (1).xlsx
2 959
14
بدون متن...
2 887
15
ውድ ግብር ከፋዮቻችን በገቢዎች ሚኒስቴር የሰ/ም/አ/አ/አነ/ግ/ከ/ቅ/ፅ/ቤት ግብር ከፋች በታክስ ህግ ያላቸው ግንዛቤ ከፍ እንዲል የሞጁላር ስልጠና (የተከታታይ) እና የርቀት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል
ውድ ግብር ከፋዮቻችን በገቢዎች ሚኒስቴር የሰ/ም/አ/አ/አነ/ግ/ከ/ቅ/ፅ/ቤት ግብር ከፋች በታክስ ህግ ያላቸው ግንዛቤ ከፍ እንዲል የሞጁላር ስልጠና (የተከታታይ) እና የርቀት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። ስለሆነም ለቀጣይ 2019 በጀት አመት ስልጠናውን መውሰድ የምትፈልጉ ግብር ከፋዮች ከዚህ በታች ባለው የጎግል ፎርም መሰረት ፎርሙን ሞልታችሁ ፍላጎታችሁ እንድትልኩልን እናሳውቃለን።  የጎግል ፎርም ሊንክ:-  https://forms.gle/xqSfjYT89H1468LD9 ማስታወሻ፡- 1,የተከታታይ ስልጠና:- ሁሉም የድርጅቱ ስራ አስኪያጅና ሰራተኛ ስልጠናውን መውሰድ ይችላል። 2,የርቀት ትምህርት :- መመዝገብ እና መማር ሚችለው የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ ምክትል ስ/አስኪያጅ ብቻ ነው ። 3,ምዝገባው ከዚህ በፊት ስልጠናውን የወሰዳችሁ ግብር ከፋዮችን አያካትትም፡፡ ለበለጠ መረጃ ባልቻ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው ካፕስቶን ህንፃ  6 ፎቅ የታክስ ከፋዮች ትምህርትና መረጃ አቅርቦት ስራ ሂደት በመምጣት  መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
2 781
16
የዕቃ ቆጠራ እና የጠፉ ዕቃዎች በኤክሳይዝ ታክስ አስተዳደር ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 1071/2017 መሠረት 1) እያንዳንዱ የተፈቀደለት ሰው በእያንዳንዱ የተፈቀደለት ፋብሪካ ውስጥ የሚገኙ ጥሬ ዕቃዎች
የዕቃ ቆጠራ እና የጠፉ ዕቃዎች በኤክሳይዝ ታክስ አስተዳደር ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 1071/2017 መሠረት 1) እያንዳንዱ የተፈቀደለት ሰው በእያንዳንዱ የተፈቀደለት ፋብሪካ ውስጥ የሚገኙ ጥሬ ዕቃዎችን ጨምሮ በፋብሪካው ውስጥ በሚገኙ ዕቃዎች ላይ በየዓመቱ የተሟላ ቆጠራ ማካሄድ አለበት፡፡ 2) ከዚህም በተጨማሪ የተፈቀደለት ሰው ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሳይ ተከታታይነት ያለው ወርሀዊ ቆጠራ ማካሄድ አለበት፡-   ሀ) በእያንዳንዱ ወር መጨረሻ በፋብሪካው ውስጥ የሚገኘውን ጥሬ ዕቃና የመጨረሻ ምርት፣   ለ) አዲስ ወደ ፋብሪካው የገቡ ጥሬ ዕቃዎችን፣   ሐ) በፋብሪካው ውስጥ ጥቅም ላይ የዋሉ ጥሬ ዕቃዎችን፣   መ) በፋብሪካው የተመረቱ የመጨረሻ ምርቶችን፣   ሠ) በፋብሪካው ተመርተው ወደፋብሪካው መጋዘን የገቡ ዕቃዎችን   ረ) የኤክሳይዝ ታክስ ተከፍሎባቸው ከፋብሪካው ቅጥር ግቢ የወጡ ዕቃዎችን፣   ሰ) የኤክሳይዝ ታክሰ ሳይከፈልባቸው ከፋብሪካው ቅጥር ግቢ የወጡ ዕቃዎችን፣   ሸ) የታክሱ ባለሥልጣን በሚያወጣው መመሪያ በሚወሰነው መሠረት በአደጋ ምክንያት ከጥቅም ውጪ የሆኑ ዕቃዎችን፣
2 222
17
+8
بدون متن...
2 823
18
በመሠረታዊ የታክስና ጉምሩክ ህጎች ዙሪያ  ለሰለጠኑ የዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች እውቅና ተሰጠ። ሰኔ-18 ቀን 2018 ዓ.ም | አዲስ አበባ የገቢዎች ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በመሠረታዊ የታክስና ጉምሩክ ህጎች ዙሪያ  ለሶስተኛ  ጊዜ ላሰለጠኗቸው የዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎች የማጠቃለያና የእውቅና መርሐ-ግብር አካሂደዋል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ፤  ተመራቂ ተማሪዎች የነገ የሕዝብ አገልጋዬች እንደመሆናቸው የቀሰሙትን እውቀት ተጠቅመው የታክስ እና የጉምሩክ ህጎች ተገዥነትን በማረጋገጥ ረገድ  መልካም ስነ-ምግባርን በመላበስ ግንባር  ቀደም አገር ወዳድ  አምባሳደር  በመሆን  አርአያ እንዲሆኑ አሳስበዋል። በጉምሩክ ኮሚሽን የጉምሩክ የህግ ተገዢነት ዘርፍ ም/ ኮሚሽነር አቶ  እዝዘው ጫኔ በበኩላቸው፣ ተመራቂዎች የሀገሪቱን የገቢ አሰባሰብ ስርዓት የሚጎዳውን ህገ-ወጥ ንግድ እና ኮንትሮባንድን በቁርጠኝነት የመከላከል ኃላፊነት እንዳለበት  ገልጸዋል። ምክትል ኮሚሽነሩ አክለውም ፤   የታክስና ጉምሩክ ህጎችን አክብረውና አስከብረው በታክስ አማካሪነት፣ በጉምሩክ አስተላላፊነት እና በፋይናንስ ዘርፍ በብቃት በመሰማራት የታክስ አምባሳደሮች መሆን  እንደሚችሉም  አመላክተዋል። በጉምሩክ ኮሚሽን የደንበኞች ትምህርትና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰኚ አሰፋ በበኩላቸው፤ ተመራቂ ተማሪዎች  የህግ ተገዢነትን ከማሳደግ እና የሀገሪቱን የገቢና ወጪ ንግድ ስርዓት ከማዘመን ረገድ ከፍተኛ ሚና  ሊጫወቱ  እንደሚገባ  አስምረውበታል ፡፡ በመርሐ-ግብሩ የታክስ ኦፕሬሽን ዘርፍ ሚኒስትር  ዲኤታ ወ/ሮ ያስሚን ወሀቢረቢ ፣ የኢዳታ ዘርፍ ሚኒስትር  ዲኤታ  አቶ ዳዊት ውብሸት ፣ የዩኒቨርስቲ ዲኖች፥ የአዲስ አበባ ገቢዎችና ጉምሩክ  ቅርንጫፍ  ጽ/ቤቶች ተወካዮች እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ በፕግራሙ ማጠቃለያ ላይ ስልጠናውን  ላጠናቀቁ ተማሪዎች ፣ ለአስተባባሪዎች፣ የዩኒቨርሲቲና ኮሌጅ ዲኖች የምስክር ወረቀት፤ እንዲሁም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
2 244
19
+2
بدون متن...
1
20
+3
بدون متن...
1