ትምህርት መረጃ( academic info)
@ትምህርት መረጃ( academic info) Telegram: https://t.me/academic_info Facebook: https://www.facebook.com/share/1EqNsbE4CN/ email: accadamicinfo@gmail.com Instagram:https://www.instagram.com/academicinfor?igsh=ZW8xc2J0MXdxdDVj Mobile 09725443......
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام ትምህርት መረጃ( academic info)
کانال ትምህርት መረጃ( academic info) (@academic_info) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 272 مشترک است و جایگاه 17 546 را در دسته آموزش و رتبه 2 978 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 272 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 03 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 391 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 11 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 31.24% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 14.86% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 3 521 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 675 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 4 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“@ትምህርት መረጃ( academic info)
Telegram: https://t.me/academic_info
Facebook: https://www.facebook.com/share/1EqNsbE4CN/
email: accadamicinfo@gmail.com
Instagram:https://www.instagram.com/academicinfor?igsh=ZW8xc2J0MXdxdDVj
Mobile 09725443......”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 04 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 03 سپتامبر | +12 | |||
| 02 سپتامبر | +9 | |||
| 01 سپتامبر | +82 |
| 2 | 📍የክፍት ሥራ መደብ ማስታወቂያ
📌 ረቡዕ፣ ነሐሴ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. | ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
📢
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ባሉት ክፍት የመምህራን እና የቴክኒካል ረዳቶች የሥራ መደቦች ላይ ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
ስለሆነም የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የሥራ መደቦች ላይ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን።
አመልካቾች ከዚህ በታች ያለውን የማመልከቻ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት ትችላላችሁ፦
👉 የማመልከቻ ፎርም፦
https://forms.gle/7Y1YrStFani9SmoW6
ለጥበብ እንተጋለን!
We Strive for Wisdom | 2 038 |
| 3 | የ2019 ዓ.ም የሁሉም ክፍለ ከተሞች የመምህራን የክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ ዝውውር፦ | 2 865 |
| 4 | #RemedialResult
በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Examination ከሚለው ስር View Results የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና 53,620 ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል። | 2 819 |
| 5 | بدون متن... | 4 569 |
| 6 | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ምን አሉ ?
(የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መግለጫ)
- የዘንድሮው ውጤት ከአምናው በጥሩ ደረጃ ተሻሽሏል።
- ተማሪዎችን ወደ ዩኒቨርስቲ አስገብቶ ማስፈተን በተጀመረበት የመጀመሪያ አመት ያለፉ 3.2% ፣ በሁለተኛው 2.9% ፣ በሶስተኛው 5.2% ፣ በአምናው አራተኛው ዓመት 8.9% ደረሰ አሁን በአምስተኛው ዓመት 12.8% ነው ያለፉት።
- ዘንድሮ በ2018 ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን 550,210 ተማሪ ነው የተፈተነው።
- ፈተናውን ያለፈው ተማሪ ብዛት 70,544 ነው።
- ከተፈጥሮ ሳይንስ 16.6% አልፈዋል። ከማህበራዊ ሳንይስ 8.3% አልፈዋል።
#በፐርሰንት - ክልሎች ካስፈተኗቸው ተማሪዎች ምን ያህል ተማሪ አሳለፉ ? (ያሰፈተኗቸው ተማሪዎች ቁጥር ይለያያል)
1. አዲስ አበባ 32.3%
2. ሀረሪ 22.67%
3. አፋር 15.6%
4. አማራ 15.56%
5. ድሬዳዋ 11.29%
6. ትግራይ 11.2%
7. ኦሮሚያ 10.53%
8. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 9.23%
9. ሶማሌ 9.2%
10. ሲዳማ 6.95%
11. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 6.12%
12. ደቡብ ኢትዮጵያ 5.82%
13. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 4.92%
14. ጋምቤላ 3.74%
በቁጥር ምን ያህል ተማሪ ከየክልሉ አለፉ ? (ያስፈተኑት ቁጥር ይለያያል)
1. ኦሮሚያ ➡ 20,807 ተማሪዎች
2. አዲስ አበባ ➡ 18,646 ተማሪዎች
3. አማራ ➡ 15,225 ተማሪዎች
4. ትግራይ ➡ 3,146 ተማሪዎች
5. ደቡብ ኢትዮጵያ ➡ 3,011 ተማሪዎች
6. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ➡ 2,800 ተማሪዎች
7. ሲዳማ ➡ 1,827 ተማሪዎች
8. ሶማሌ ➡ 1,616 ተማሪዎች
9. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ➡ 835 ተማሪዎች
10. አፋር ➡ 705 ተማሪዎች
11. ሀረሪ ➡ 599 ተማሪዎች
12. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ➡ 457 ተማሪዎች
13. ድሬዳዋ ➡ 410 ተማሪዎች
14. ጋምቤላ ➡ 280 ተማሪዎች
- ባለፈው ዓመት ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች 1,232 ነበሩ ዘንድሮ ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 565 ናቸው።
- ከዚህ ቀደም ምንም ተማሪ ካላሳለፉ ትምህርት ቤቶች ውስጥ በኮፒዩተር ፈተና ወደ 4,500 ተማሪዎች አልፈዋል።
ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች በክልል ምን ያህል ናቸው ?
• ኦሮሚያ 156
• አማራ 98
• ደቡብ ኢትዮጵያ 86
• ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 69
• ትግራይ 48
• ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 29
• ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 22
• አፋር 21
• ሲዳማ 16
• ሶማሌ 9
• ድሬዳዋ 5
• ሀረሪ 3
• ጋምቤላ 2
• አዲስ አበባ 1
- ሁሉንም ያስፈተኑትን ተማሪዎች ያሳለፉ 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ባለፈው አመት 62 ነበሩ ዘንድሮ 88 ሆነዋል።
በክልሎች ምንም ያህል ትምህርት ቤቶች 100% አሳለፉ ?
• ኦሮሚያ 37
• አዲስ አበባ 24
• አማራ 8
• ደቡብ ኢትዮጵያ 4
• ትግራይ 4
• ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 3
• ሲዳማ 2
• አፋር 1
• ድሬዳዋ 1
• ሀረሪ 1
• ሶማሌ 1
• ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 1
- በኮምፕዩተር እና በወረቀት በተፈተኑ ተማሪዎች መካከል ያለው የማለፍ ምጣኔ ትልቅ ልዩነት አለው። ኦንላይ የተፈተኑ 18.3% አልፈዋል። በወረቀት የወሰዱ 4.2% ናቸው ያለፉት። አንዱ ቶሎ በወረቀት ከመፈተን መውጥቶ ኦላይን ለመስጠት እቅድ አለው 60% ነው ዘንድሮ ቀጣይ አመት 100% ኦንላይን ሁሉንም።
- የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት ስንት ነው ?
• በተፈጥሮ ሳይንስ •
🥇 ከወንድ 👉 591/600 ኦዳ ስፔሻል ቦርንዲግ ትምህርት ቤት አዳማ
🥇 ከሴት 👉 583/600 ከአገው ምድር ትምህርት ቤት እንጅባራ
• በማህበራዊ ሳንይንስ •
🥇 ከወንድ 👉 576/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
🥇 ከሴት 👉 569/600 አዲስ አበባ ቦሌ ሱፐርሆሊሴቪየር ትምህርት ቤት
- ስልክ ይዘው የገቡ 265 ተማሪዎች ከፈተናው ተሰርዘዋል።
- ኮምፒዩተር ላይ ባለ " ኢሬጉላተሪ " ተብለው ጉዳያቸው እየተጣራ ያለ አለ።
- ከዚህ በፊት ከነበረው መሻሻል እየታየ ስለሆነ በጣም ደስተኞች ነን።
- ዘንድሮም ወደ ሬሜዲያል የሚገቡ ተማሪዎች ይኖራሉ።
- ሬሜዲያል ሁሌ የሚኖር አይደለም። በሚያልፈው ተማሪ ብዛት ነው የሚወሰነው። ዘንድሮ 70 ሺህ ተማሪ ስላለፈ ዘንድሮ ሬሜዲያል የሚገባው ይቀንሳል።
📌 ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ሰኞ ወይም ከነገ ወዲያ ማክሰኞ ጀምሮ ውጤታቸው ማየት ይችላሉ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተማሪዎች ውጤት የሚመለከቱባቸውን አማራጮች ተከታትሎ ያቀርባል።
ምንጭ:ቲክቫህ ኢትዮጵያ | 4 931 |
| 7 | የተማሪዎች ውጤት:-
በተለይ የአማራ ክልል በግጭት ውስጥ ሆኖ፣ እንዲሁም የትግራይ ክልል ባሉት የፖለቲካዊ ውጥረቶችና አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ አልፎ ይህንን ያክል የትምህርት ውጤት ማስመዝገባቸው በእውነት የሚያስመስግናቸው ነው።
ይህም የትምህርቱን ዘርፍ የሚመሩት አካላት፣ መምህራንና ተማሪዎች አሁንም ጠንክረው ቢሰሩ ምን ያክል ትልቅ ለውጥ ማምጣት እንደሚችሉ ግልጽ አመላካች ነው።
የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ትናንት በሰጡት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት መሠረት ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች
እንደሚከተለው ቀርቧል።
📌 አዲስ አበባ፡ 32.3%
📌 ሐረሪ፡ 22.67%
📌 አፋር፡ 15.6%
📌 አማራ፡ 15.56%
📌 ድሬዳዋ፡ 11.29%
📌 ትግራይ፡ 11.12%
📌 ኦሮሚያ፡ 10.53%
📌 ማዕከላዊ ኢትዮጵያ፡ 9.23%
📌 ሱማሌ፡ 9.2%
📌 ሲዳማ፡ 6.95%
📌 ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፡ 6.12%
📌 ደቡብ ኢትዮጵያ፡ 5.82%
📌 ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፡ 4.92%
📌 ጋምቤላ፡ 3.74% አስመዝግበዋል።
ከአማራና ትግራይ ውጭ በአንጻራዊ ሰላም ውስጥ የሚገኙ ሌሎች ክልሎች ይህንን ያክል ዝቅተኛ ውጤት ማስመዝገባቸው አሳሳቢ በመሆኑ በተቻለ መጠን ሊያስቡበትና ነገሮችን ሊያርሙት እንደሚገባ ባለሙያዎች ጠቁመዋል። | 3 330 |
| 8 | بدون متن... | 3 223 |
| 9 | አአ ገቢዎች ቢሮ የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | 3 779 |
| 10 | የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ጠቅሷል።
በዓመቱ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 62 በመቶ የሚሆኑት በኦንላይን ፈተናውን ወስደዋል።
በ2018 የትምህርት ዘመን አጠቃላይ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች በ607 የፈተና ማዕከላት ውስጥ የተፈተኑ ሲሆን ፈተናው በ6 ዙሮች ተሰጥቷል።
ከዘንድሮ ጠቅላላ ተፈታኞች መካከል 306 ሺህ 456 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሆኑ፣ 257 ሺህ 45 ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ነበሩ፡፡
ውጤቱን በተመለከትም ትምህርት ሚኒስቴር በ9 ሰዓት መግለጫ እሰጣለሁ ብሏል፡፡ | 3 578 |
| 11 | ማስታወቂያ
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች የውድድር ምርጫን በተመለከተ የተሰጠ ማብራሪያ
የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶችና ምክትል ፕሬዚዳንቶች አሰያየም በተመለከተ ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ https://sl1nk.com/9npn2w7 ሊንክ በመግባት ሙሉ መመሪያውን ማውረድ ይችላሉ። | 4 745 |
| 12 | ከ1ብር ጀምሮ ዝቅተኛውን ጫረታ ዋጋ በመሙላት የተለያዩ እቃወችን ያሸንፉ ሁሉንም ቴሌብር ላይ ያገኛሉ እድልዎን ይሞክሩ ለመግባት ሊንኩን ይጫኑ
https://www.howlow.et?grsf=YM5A2C | 4 064 |
| 13 | بدون متن... | 4 001 |
| 14 | بدون متن... | 4 504 |
| 15 | ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የስራ ማስታወቂያ | 4 294 |
| 16 | Woldia University
Position: Technical Assistant/Lecturer/ Ass Professor
Qualification: Bachelor's /Master's/PhD in Public Health, Medical Laboratory, Pharmacy, Nursing, Biomedical, Internal Medicine, Surgery, Pediatrics, Gynecology, Veterinary Medicine
Architecture, Software Engineering,
Marketing Management, Accounting, Economics, Management, Law, Journalism, History, Theatrical Art, Amharic, Psychology, Land Administration, Sport Science, Statistics, Biology,
Experience: 0 years
Required Number: 155
Location: Woldia
Deadline: 25/12/2018 EC | 3 701 |
| 17 | بدون متن... | 3 559 |
| 18 | بدون متن... | 4 399 |
| 19 | በ 2019 ግቢ ለምትገቡ ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ላይ ይሄን የምንላችሁን ስሙ❗️
የትኛው ዩኒቨርሲቲ እና ምን አይነት Department መግባት እንዳለባችሁ በጥንቃቄ ማሰብ አለባችሁ። ይህን ለማድረግ ደግሞ እነዚህን ነገሮች አስቡባቸው፤
📌 1. መግባት የምትፈልጉትን Department ለዩ
በጣም የሚስባችሁ የትኛው የትምህርት አይነት እንደሆነና ወደፊት ምን መስራት እንደምትፈልጉ ለራሳችሁ ግልጽ ማድረግ።
ለምሳሌ website, mobile apps የመሣሠሉት ላይ መስራት የምትፈልጉ ከሆነ፣ እነዚህን ትምህርት የሚሰጡ ዩኒቨርሲቲዎችን መምረጥ ትችላላችሁ ፤ like Software, computer science ,it department ያላቸውን።
📌 2. ዩኒቨርሲቲው በቡዙ ነገሮች የተሻለ መሆኑን አረጋግጡ
ዩኒቨርሲቲው ጥሩ ስም ካለውና ጥራት ያለው ትምህርት የሚሰጥ ከሆነ አሪፍ ነው። በተለይ ደግሞ እናንተ የምትፈልጉት department ምን ያህል ጥራት እንዳለው ማረጋገጥ አለባችሁ።
📌 መምህራኖቹ ጥሩ እውቀትና ልምድ ያላቸው መሆን አለባቸው።
📌 ቤተ መጽሐፍት፣Computer class፣ wifi፣ የላብራቶሪ መሳሪያዎችና ሌሎች ነገሮች በዩኒቨርሲቲው ውስጥ መሟላት አለባቸው።
📌 3. አቅማችሁን እወቁ
እንደ አዲስ አበባ፣ ባህርዳር፣ ጎንደር ጅማ ያሉ ትላልቅ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ተፈላጊ የሆኑ Departመንቶች ላይ ለመግባት ፍክክር አለ። ምክንያቱም ብዙ ጎበዝ ተማሪዎች ከ እነዚ ዩኒቨርቲዎች ስለሚኖሩ እና አብረዋችሁ ስለሚወዳደሩ ውጤታችሁ(GPA) ከፍ ያለ መሆን አለበት።
ስለዚህ የትምህርት ፍላጎታችሁን ብቻ ሳይሆን ውጤታችሁንም እና አቅማችሁንም እያያችሁ የሚመጥናችሁን ዩኒቨርሲቲ መምረጥ አለባችሁ።
ለምሳሌ Adiss Ababa ላይ Software ለመግባት Gpa ከ 3.97 ጀምሮ መስራት ሊጠበቅባችሁ ይችላል፤ እንደ Debre brihan diredawa የመሣሠሉት ደግሞ ከ 3.5፣ 3.7 ጀምሮ ሰርታችሁ መግባት ትችላላችሁ።
ይሄ ብዙ ተማሪዎች የሚሸወዱበት ነው በትኩረት በደንብ እስቡበት፤ አቅማችሁን እወቁ!
...ሌሎች የሰላም ሁኔታ የመሣሠሉት እንዳሉ ሆነው እነዚህን ነገሮች በማሰብ ምርጫ አድረጉ
ግልጽ ያልሆነ ነገር ካለ let's discuss comment ላይ ጻፉልን። | 3 837 |
| 20 | بدون متن... | 3 561 |
