MOR North West STO
前往频道在 Telegram
ይህ ገፅ የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አ/ግ/ከ/ቅ/ፅ/ቤት የቴሌግራም ቻናል ነው። ይህን ሊንክ በመጫንና የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን በመቀላቀል መረጃዎችን በፈጥነት ያግኙ:-https://linktr.ee/mornwsto ☎️ +251115574182/+251115577386
显示更多8 403
订阅者
+7424 小时
+1817 天
+1 19930 天
数据加载中...
吸引订阅者
九月 '26
九月 '26
+171
在0个频道中
八月 '26
+1 142
在0个频道中
Get PRO
七月 '26
+1 512
在0个频道中
Get PRO
六月 '26
+263
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+228
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+281
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+189
在1个频道中
Get PRO
二月 '26
+176
在2个频道中
Get PRO
一月 '26
+204
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+282
在2个频道中
Get PRO
十一月 '25
+179
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+223
在2个频道中
Get PRO
九月 '25
+160
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+358
在1个频道中
Get PRO
七月 '25
+425
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+217
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+214
在1个频道中
Get PRO
四月 '25
+121
在1个频道中
Get PRO
三月 '25
+165
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+84
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+136
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+76
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+107
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+116
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+51
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+138
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+80
在1个频道中
Get PRO
六月 '24
+89
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+45
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+100
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+53
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+42
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+74
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+43
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+146
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+71
在2个频道中
Get PRO
九月 '23
+83
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+114
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+156
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+67
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+73
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+85
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+140
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+123
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+670
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 05 九月 | 0 | |||
| 04 九月 | +74 | |||
| 03 九月 | +62 | |||
| 02 九月 | +27 | |||
| 01 九月 | +8 |
频道帖子
+4
በንግድ ትርፍ (በሰንጠረዥ ሐ) ዙሪያ ለግብር ከፋዮች ስልጠና ተሰጠ።
ነሐሴ 29 ቀን 2018 ዓ.ም | አዲስ አበባ
የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዓመታዊ ንግድ ትርፋቸውን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ለሚያሳውቁ የቅርንጫፉ ግብር ከፋዮች የንግድ ሥራ ግብር የሂሳብ መዝገብ አያያዝና አመዘጋገብ እንዲሁም ተቀናሽ የሚደረጉና የማይደረጉ ወጪዎችን አስመልክቶ በዛሬው እለት ሥልጠና ሰጠ።
ሥልጠናው ግብር ከፋዮች ገቢያቸውን በትክክል በማወቅ፣ ሂሳባቸውን በአግባቡ በመመዝገብ እና ህጋዊ የወጪ አያያዝ ስርዓትን በመከተል ግዴታቸውን በወቅቱና በትክክለኛ መንገድ እንዲወጡ ለማስቻል ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን የገለፁትና ስልጠናውን የሰጡት የታክስ ከፋዮች ትምህርት ባለሙያ አቶ አለማየሁ ሙሉ ሲሆኑ ግብር ከፋዮች ገቢያቸውን በትክክል በማሳወቅና ግዴታቸውን በወቅቱ በመወጣት ለሀገር ልማት የሚጠበቅባቸውን አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፣ እንዲህ ያሉ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎችም ወደፊት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ገልፀዋል ።
ይህን ሊንክ በመጫንና የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን በመቀላቀል መረጃዎችን በፈጥነት ያግኙ:-https://linktr.ee/mornwsto
| 2 | የታክስ አለመግባባት በመስማማት እንዲፈታ ስለሚቀርብ ጥያቄ (በተሻሻለዉ ፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁ.1434/2018 መሠረት)
▫️ የታክስ አለመግባባት በመስማማት እንዲፈታ የሚፈልግ ታክስ ከፋይ ይህንኑ በመግለጽ ለታክስ ባለስልጣኑ ማመልከቻ ሊያቀርብ ይችላል።
▫️ የታክሱ ባለስልጣን የታክስ አለመግባባቱ በመስማማት ሊፈታ የሚችል መሆን ያለመሆኑን ይወስናል።
▫️ በዚህ አንቀጽ መሠረት የስምምነት ጥያቄ ማቅረብ ታክስ ከፋዩ በባለሥልጣኑ የተወሰነውን እና አከራካሪ ያልሆነውን የታክስ መጠን የመክፈል ግዴታን አያስቀርም። | 2 246 |
| 3 | Recipt 23.pdf | 2 610 |
| 4 | 没有文字... | 2 580 |
| 5 | የማስረዳት ኃላፊነት እና አዲስ ማስረጃ ማቅረብ (በተሻሻለዉ ፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁ.1434/2018 መሠረት)
፩/ በዚህ ክፍል መሰረት ከታክስ ውሳኔ ጋር በተገናኘ በሚደረግ ማናቸውም የታክስ ክርክር ሂደት የታክስ ውሳኔ ትክክል ያለመሆኑን የማስረዳት ኃላፊነት የታክስ ከፋዩ ነው፡፡
፪/ በዚህ አዋጅ መሰረት ቅሬታ፣ ይግባኝ ወይም የውሳኔ ማስተካከያ ጥያቄን የሚያቀርብ ታክስ ከፋይ በታክስ ውሳኔ ወቅት ካቀረበው የተለየ አዲስ ማስረጃን ማቅረብ አይችልም፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) የተደነገገው ቢኖርም አዲስ ማስረጃ በቅሬታ፣ ይግባኝ ወይም ስህተትን ለማረም በሚቀርብበት ወቅት ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችለው፦
ሀ/ የማስረጃው አለመታየት በታክስ ከፍዩ የታክስ እዳ ላይ ከፍተኛ ጫናን የሚያስከትል ከሆነ፤
ለ/ ታክስ ከፋዩ ማስረጃውን ያገኘው የታክስ ውሳኔ ማስታወቂያ ከደረሰው በኋላ ከሆነ፤ ወይም
ሐ/ ሰነዱ ያልቀረበው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከሆነ ፤ይሆናል:: | 3 153 |
| 6 | 没有文字... | 3 663 |
| 7 | የተሻሻለው የፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ የማስረዳት ኃላፊነት እና አዲስ ማስረጃ ማቅረብን በተመለከተ ምን ይላል?
ነሐሴ 25/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
በተሻሻለው የፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1434/2018 አንቀጽ 59 መሰረት ከታክስ ውሳኔ ጋር በተገናኘ በሚደረግ ማናቸውም የታክስ ክርክር ሂደት የታክስ ውሳኔ ትክክል ያለመሆኑን የማስረዳት ኃላፊነትን እና አዲስ ማስረጃ ማቅረብን በተመለከተ የሚከተለውን ይላል፡-
ከታክስ ውሳኔ ጋር በተገናኘ በሚደረግ ማናቸውም የታክስ ክርክር ሂደት የታክስ ውሳኔ ትክክል ያለመሆኑን የማስረዳት ኃላፊነት የታክስ ከፋዩ ነው፡፡
በዚህ አዋጅ መሰረት ቅሬታ፣ ይግባኝ ወይም የውሳኔ ማስተካከያ ጥያቄን የሚያቀርብ ታክስ ከፋይ በታክስ ውሳኔ ወቅት ካቀረበው የተለየ አዲስ ማስረጃን ማቅረብ አይችልም፡፡
ይሁን እንጂ ይህ ድንጋጌ ቢኖርም አዲስ ማስረጃ በቅሬታ፣ ይግባኝ ወይም ስህተትን ለማረም በሚቀርብበት ወቅት ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችለው፦
👉 የማስረጃው አለመታየት በታክስ ከፋዩ የታክስ እዳ ላይ ከፍተኛ ጫናን የሚያስከትል ከሆነ፤
👉 ታክስ ከፋዩ ማስረጃውን ያገኘው የታክስ ውሳኔ ማስታወቂያ ከደረሰው በኋላ ከሆነ፤ ወይም
👉 ሰነዱ ያልቀረበው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከሆነ፤ ይሆናል፡፡
በዚህ አዋጅ መሰረት “አዲስ ማስረጃ” ማለት የታክስ ውሳኔ ማስታወቂያ ከደረሰው በኋላ በታክስ ከፋዩ የሚቀርብ አዲስ ሰነድ፤ መረጃ፤ ማስረጃ፤ ፍሬ-ነገር ሲሆን፤
👉 በመጀመሪያው የታክስ አወሳሰን ሂደት ለታክስ ባለስልጣኑ ያልቀረበ፤
👉 ለታክስ ውሳኔ ማስታወቂያው ትክክለኛነት አግባብነት ያለው እና መሰረታዊ የሆነ፤ እና
👉 በተወሰነው የታክስ መጠን ወይም በታክስ ከፋዩ ግዴታ ላይ መሰረታዊ ለውጥ የሚያስከትል ነው፡፡ | 3 309 |
| 8 | https://youtu.be/u6KZHcsq6Qo | 3 601 |
| 9 | የተሻሻሉ የታክስ ስሌቶች እና የይርጋ ጊዜ ገደብ (በተሻሻለዉ ፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁ.1434/2018 መሠረት)
አግባብነት ባለው የታክስ ሕግ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ በስተቀር፣ ባለሥልጣኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት ማንኛውንም የታክስ ስሌት፡-
ሀ) የታክስባለስልጣኑየታክስ ማጭበርበር ድርጊት የተፈፀመ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ያገኘ እንደሆነ የራስ ታክስ ስሌት ማስታወቂያውን ካቀረበበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ፲ (አስር) ዓመት ውስጥ፤ ወይም
ለ) በሌላ በማናቸውም ሁኔታ በሚከተለው የይርጋ ጊዜ ውስጥ፡ -
(፩) ታክስ ከፋዩ በራሱ የሚያሰላው የታክስ ስሌት ሲሆን ታክስ ከፋዩ የራስ ታክስ ስሌት ማስታወቂያውን ካቀረበበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ፭ (አምስት) ዓመት ውስጥ፤
(፪) ለሌላ ማንኛውም የታክስ ስሌት ባለሥልጣኑ ለታክስ ከፋዩ የታክስ ስሌት ማስታወቂያ ከሰጠበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ፭ (አምስት) ዓመት ውስጥ ሊያሻሽል ይችላል፡፡
በዚህ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም የታክስ ማጭበርበር ድርጊት መፈጸሙ በማስረጃ የተረጋገጠ በሚሆንበት ጊዜ የታክሱ ባለስልጣን የ ፲ (አስር) ዓመቱን የይርጋ ጊዜ ገደብ ሳያልፍ በማናቸውም ጊዜ የታክስ ውሳኔ ማሻሻያን ሊያደርግ ይችላል፡፡
የታክሱ ባለሥልጣን ለፋይናንስ ተቋሙ የዕግድ ትዕዛዝ በደረሰው በ፲ የሥራ ቀናት ጊዜ ውስጥ ትዕዛዙ እንዲቀጥል ለማድረግ የሚያስችል የፍርድ ቤት ፈቃድ ማግኘት አለበት፡፡ | 4 274 |
| 10 | ለውጦችን ስለማሳወቅ
🔘 የንግድ ስራ አሰራር ጋር በተያያዘ የሚደረጉ ለውጦችን ስለማሳወቅ መመሪያ ቁ.143/2011
ታክስ ከፋዩ የሚያሳውቃቸው ለውጦች
ማንኛውም ታክስ ከፋይ ከሚከተሉት ውስጥ ማንኛውንም ጉዳይ በተመለከተ ለውጥ ሲከሰት ለውጡ በተከሰተ በ፴ (በሠላሳ) ቀናት ውስጥ ለውጡን ለባለሥልጣኑ በጽሁፍ ማሳወቅ አለበት፣
▫️ በንግድ ድርጅቱ ስያሜና በአክሲዮን ባለድርሻ አባላት ላይ የተደረገ ለውጥ፤
▫️ በድርጅቱ ስም የተመዘገበ አድራሻ ለውጥ ፤
▫️ በዋነኛ የሥራ እንቅስቃሴው/ በቅርንጫፍ/ በንግድ ሥራው ዘርፍ/መስክ ለውጥ፤
▫️ በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ/የመመስረቻ ጽሑፍ / የሽርክና ስምምነት ላይ የተደረገ ለውጥ፤
▫️ በድርጅቱ ወይም በታክስ እንደራሴው የባንክ ሂሳብ ወይም የባንክ ቅርንጫፍ አድራሻ ላይ የተደረገ ለውጥ፣
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://acesse.one/a9btkj2 | 4 191 |
| 11 | Recipt 22.pdf | 4 271 |
| 12 | 没有文字... | 4 417 |
| 13 | የተሻሻለው አዋጅ ስለታክስ ማጭበርበር ምን ይላል?
ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
በተሻሻለው የፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1434/2018 መሰረት “የታክስ ማጭበርበር” ማለት ታክስን ለመሰወር ወይም ህጋዊ ያልሆነ የታክስ ጥቅም ለማግኘት ሲባል የሚከተሉትን ድርጊቶች መፈጸም ነው፤
👉 ሐሰተኛ የሂሳብ መዝገቦችን፣ ሰነዶችን፣ ደረሰኞችን ወይም ሌሎች ሰነዶችን ማቅረብ፣
👉 ገቢን፣ ግብይትን ወይም ታክስ የሚከፈልበትን እንቅስቃሴ መደበቅ፣
👉 ሐሰተኛ ደረሰኞችን ማዘጋጀት ወይም መጠቀም፣
👉 ሐሰተኛ የታክስ ማስታወቂያ ማቅረብ
👉 ሰነዶችን ማጥፋት፣ መቀየር፣ መደበቅ፣
👉 ከአንድ በላይ ወይም ትይዩ የሂሳብ መዛግብትን ወይም ሰነዶችን ማዘጋጀትና መያዝ፣ እንዲሁም ለታክስ ባለስልጣኑና ለሌሎች አካላት ማቅረብ፤
👉ሐሰተኛ የተቀናሽ ወጪዎችን፣ የግብር ወይም የታክስ ነፃ መብት፣ የተመላሽን ወይም የማካካሻ ጥያቄን ማቅረብ፤
👉 ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ የታክስ ግዴታን ለመቀነስ ማናቸውንም ሌሎች ድርጊቶች መፈጸም ወይም ሕግ እንዲፈፅሙ የሚያስገድዳቸውን አለመፈጸም፡፡
በአዋጁ የተሻሻሉ የታክስ ስሌቶች እና የይርጋ ጊዜ ገደብን በተመለከተ ሲገልጽ የታክስ ባለስልጣኑ የማጭበርበር ድርጊት የተፈጸመ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ያገኘ እንደሆነ የራስ ታክስ ስሌት ማስታወቂያውን ካቀረበበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 10 (አስር) ዓመት ውስጥ ሊያሻሽል ይችላል ይላል፡፡
ይሁን እንጂ በአዋጁ ንዑስ አንቀጽ 5 ላይ የታክስ ማጭበርበር ድርጊት መፈጸሙ በማስረጃ የተረጋገጠ በሚሆንበት ጊዜ የታክሱ ባለስልጣን የ10 (አስር) ዓመቱን የይርጋ ጊዜ ገደብ ሳያልፍ በማናቸውም ጊዜ የታክስ ውሳኔ ማሻሻያን ሊያደርግ እንደሚችል ይገልጻል፡፡ | 4 745 |
| 14 | አዲሱ የግብር ማሳወቂያ ቅፅ.xlsx | 4 617 |
| 15 | እንኳን ለ1 ሺህ 501ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት | 4 953 |
| 16 | የክፍል ሁለት ማጠቃለያ ፈተና ተሰጠ።
ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም | አዲስ አበባ
የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት አመት ለአንደኛ ዙር ታክስ ትምህርት ሞጁላር ሰልጣኞች በዛሬው እለት የክፍል ሁለት ማጠቃለያ ፈተና ሰጠ፡፡
ይህን ሊንክ በመጫንና የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን በመቀላቀል መረጃዎችን በፈጥነት ያግኙ:-https://linktr.ee/mornwsto | 5 262 |
| 17 | 没有文字... | 5 255 |
| 18 | የ2019 በጀት ዓመት የሐምሌ ወር የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ።
ነሐሴ 15 ቀን 2018 ዓ.ም. | አዲስ አበባ
የገቢዎች ሚኒስቴር ሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ ለ2019 በጀት ዓመት የሐምሌ ወር የዕቅድ አፈጻጸም የሚገመግም ስብሰባ፣ የስራ ሂደት አስተባባሪዎችና የቡድን መሪዎች በተገኙበት አካሂዷል።
በስብሰባው በቀረበው ሪፖርት መሠረት፣ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በሐምሌ ወር ብር 404,546,606.90 ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ የነበረ ሲሆን፣ በተግባር ብር 438,679,627.03 መሰብሰብ ተችሏል። በዚህም መሠረት ከተያዘው ዕቅድ 108.44 በመቶ አፈጻጸም መመዝገቡ ተገልጿል።
የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ኪሮስ ደበሱ፣ በሐምሌ ወር ለተመዘገበው ውጤታማ የገቢ አሰባሰብ አፈጻጸም አመራሩንና ሰራተኛውን እንዲሁም ግብራቸውን በታመኝነት የሚከፍሉ ግብር ከፋዮችን ያመሰገኑ ሲሆን፣ የተያዘውን ዓመታዊ ዕቅድ በተሟላ ሁኔታ ለማሳካት ትኩረት የተሰጠው ጥረት ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን አስገንዝበዋል።ስብሰባው በቀረበው የአፈጻጸም ሪፖርት ላይ ጥልቅ ውይይት ከተደረገ በኋላ፣ በቀጣይ ወራት ትኩረት ሊደረግባቸው በሚገቡ ተግባራት ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቋል።
ይህን ሊንክ በመጫንና የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን በመቀላቀል መረጃዎችን በፈጥነት ያግኙ:-https://linktr.ee/mornwsto | 5 696 |
| 19 | የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 1341/2016 ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።
ነሐሴ 15 ቀን 2018 ዓ.ም | አዲስ አበባ
የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት ከተሻሻለው የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) አዋጅ ቁጥር 1341/2016 አፈጻጸም እና ድንጋጌዎች ጋር ተያይዞ ለግብር ከፋዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ።
በስልጠና መድረኩ ላይ በአዲሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ የተካተቱ አሰራሮች፣ የህግ ማሻሻያዎች ላይ ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቷል።
ስልጠናውን የሰጡት የታክስ ከፋዮች ትምህርት መሪ ባለሙያ በሆኑት በወ/ሮ አልማዝ ሰለሞን እንደገለፁት ስልጠናው በአዋጁ ላይ የተካተቱትን አዳዲስ ነጥቦች፣ ለውጦች እና አፈጻጸም በተመለከተ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያለመ መሆኑን የገለፁ ሲሆን ግብር ከፋዮች ህጉን ተረድተው በግንዛቤ ላይ የተመሰረተ የታክስ ተገዥነት ባህል እንዲያሳድጉ አሳስበዋል ።
ይህን ሊንክ በመጫንና የማህበራዊ ሚዲያ ገፆቻችንን በመቀላቀል መረጃዎችን በፈጥነት ያግኙ:-https://linktr.ee/mornwsto | 4 461 |
| 20 | የፌደራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 1434/2018 | 3 948 |
