cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Pdf All grade ethiopian or books

Reading for great full 🗞 EDUCATIONAL NEWS &INFO 📚 FICTION BOOKS 🌠 📚 STUDENT TEXTBOOK 📚 TEACHER GUIDE 👥 JOIN GROUP 👉 @ABPDF44

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
2 245
مشترکین
+124 ساعت
-77 روز
+2230 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

Photo unavailableShow in Telegram
Guys ብዙዎቻችሁ ስለTapswap ጠይቃችሁኛል። አሰራሩ ከNotcoin ጋር ተመሳሳይ ነው። ወደፊት ውጤቱ ምን እንደሚሆን በእርግጠኝነት መናገር ባልችልም እኔ የምመክራችሁ Tapswap ብቻ ሳይሆን ሌሎች ተመሳሳይ airdrops ከመጡ ብትሞክሩ አትጎዱም። ገንዘብ ስለማትከፍሉና ሌላ የተለያ ወጪ ስለማያስወጣችሁ ጊዜ ካላችሁ ሁሉንም ሞክሩ። ለመጀመር ይህን ከታች ያሉትን ሊንኮች ተጠቀሙ። Tapswap bot https://t.me/tapswap_mirror_1_bot?start=r_1240037218 ⚫በReferral link ከተጠቀማችሁ 2500 ኮይን ይሰጣችሏል። ⚫እዚህ ጋ Premium ተጠቃሚ ምናምን የሚባል ነገር የለም ሁሉም እኩል ነው። በNOTCoin ምክንያት ከገንዘቡ በተጨማሪ ያገኘናቸው ጥቅሞች ⚫ስለ cryptocurrency ምንነት ትንሽም ቢሆን እውቀት አገኘን።
نمایش همه...
👍 6
Photo unavailableShow in Telegram
Happy Easter! @gread10pdf
نمایش همه...
👍 5
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፈተና መቼ ይሰጣል ? እንደ ትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ፤ የ2016 ዓ/ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል። ፈተናው ለ15 ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ ነው። ከ70 በመቶ የሚዘጋጀው ፈተና በኦንላይንና በወረቀት ወይም በጥብቅ ቁጥጥር በወረቀት ይሰጣል ተብሏል። ባለፈው ዓመት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የሪሚዲያል ፈተናውን በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች #ብቻ ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራበት ነው። ዘንድሮ 32,500 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ሲሆን ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች ደግሞ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ሪሚዲያል ትምህርት እየወሰዱ እንደሚገኙ ሚኒስቴሩ ለኢፕድ ከሰጠው መረጃ ተመልክተናል። በሌላ በኩል ፤ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ የሬሜዲያ ተማሪዎች ከታህሳስ ወር ጀምሮ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ቢሆንም በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የተመደቡ ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም። ተማሪዎቹ የትምህርት ጊዜያቸው እያለፈ እንደሆነና አስቸጋሪ ጊዜ እያሳለፉ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በተደጋጋሚ ቅሬታ አቅርበዋል። 70% ፈተናው በሰኔ ወር ይሰጣ መባሉ ደግሞ እንዳስጨነቃቸው ገልጸዋል። - የነዚህ ልጆች ዕጣ ፋንታ ምንድነው ? - ከዚህ በኃላ መቼ ተጠርተው ተምረው ለፈተና ይቀርባሉ ? - ለምን ምቹ ሁኔታ ከሌለ ቀደም ብሎ ሌላ ግቢ አይመደቡም ነበር ? -  አሁን መፍትሄ ምንድነው ? የሚሉ ጥያቄዎችን ይዞ የዩኒቨርሲቲውን አመራሮች በተደጋጋሚ በድምጽ እና በፅሁፍ ለማናገር ጥረት ቢያደርግም #ቁርጥ ያለ ምላሽ ማግኘት አልቻለም። በቀጣይም ጥረቱን ይቀጥላል። @tikvahUniversity Join @gread10pdf
نمایش همه...
👍 4 1
Photo unavailableShow in Telegram
#AddisAbaba የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በበይነ መረብ (ኦንላይን) ከሚሰጥባቸው ከተሞች አንዱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስለመሆኑ ተሰምቷል። ይህን ተከትሎ የፈተና ቅድመ ዝግጅት ተግባራት ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ ሲካሄድ ውሏል። የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ኃላፊው ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፤ " የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በከተማው በኦንላይን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው " ብለዋል። ለፈተናው ኮምፒዩተሮች፣ ላፕቶፖችና ታብሌቶችን ጨምሮ ሌሎች ግብአቶችን የማሟላት ስራ ተጀምሯል ተብሏል። የግል ትምህርት ቤቶች ለፈተናው የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ከወዲሁ እንዲጀምሩ ጥሪ ቀርቧል። ትምህርት ሚኒስቴር የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ማሳወቁ ይታወሳል። ሙሉ በሙሉ ፈተናው በኦንላይን ባይሰጥም  በተመረጡ ከተሞች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል። የቀሩት ተማሪዎች በተለመደው ሁኔታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በወረቀት ይፈተናሉ። እስካሁን በየትኞቹ ከተሞች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች ፈተናውን በኦንላይን ይወስዳሉ የሚለው አይታወቅም። በምን አግባብ ተማሪዎቹ እንደሚመረጡም ለጊዜው በይፋ የሚታወቅ ነገር የለም። የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (ኦንላይን) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። @gread10pdf
نمایش همه...
👍 3
2024 Chemistry Model Exam For Grade 12.pdf3.52 KB
Aptitude(SAT) MODEL.pdf5.06 KB
G12 Economics Model.pdf2.54 KB
HISTORY G12.pdf3.60 KB
math(social) 2016 MODEL.pdf6.81 KB
LIDETA GEOGRAPHY MODEL New PDF.pdf6.44 KB
maths (natural) MODEL 2016.pdf5.51 KB
2016 Engilish Model G12.pdf4.20 KB
PHYSICS G12 MODEL.pdf5.27 KB
biology model G-12 Finished.pdf4.69 KB
👍 7
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል)ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3-5  ለማህበራዊ ሳይንስ ሐምሌ  9-11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ  6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል። ስለሆነም ተፈታኞች እና የሚመለከታቸው ሁሉ ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ እናሳስባለን። የፈተና ስርቆትንና ኩረጃን በጋራ እንከላከል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት @gread10pdf
نمایش همه...
👍 4👏 2 1
Photo unavailableShow in Telegram
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለሆሳዕና በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡ @gread10pdf @gread10pdf
نمایش همه...
👍 6
ለተማሪዎች የሚጥቅሙ የAI ቱሎች 🌟Academic Help https://academichelp.net/ = Assists students and writers in creating high-quality essays 🌟Wisdolia https://www.wisdolia.com/ = Generate flashcards and multiple choice questions in seconds. 🌟Grammarly https://www.grammarly.com/ Real-time grammar, tone, and plagiarism checker 🌟Smodin https://smodin.io/ Elevate writing, research, and homework with AI, multilingual 🌟POE https://poe.com/ Enhance user interactions with adaptable, intelligent @gread10pdf
نمایش همه...
Academic Help: Number 1 Place For Your Educational Tools & Learning Hub

👍 2
⭐️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና የጊዜ ለውጥ ✅የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ፕርግራም ለውጥ የተደረገ ሲሆን ከ21/8/2016 ጀምሮ የሚሰጥ ይሆናል:: ✅የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ፕሮግራም ግን ቀድሞ በወጠው ፕሮግራም  መሰረት ይቀጥላል(የተለወጠ ነገር የለም):: Join us @gread10pdf
نمایش همه...
4
Photo unavailableShow in Telegram
⭐️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና የጊዜ ለውጥ ✅የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ፕርግራም ለውጥ የተደረገ ሲሆን ከ21/8/2016 ጀምሮ የሚሰጥ ይሆናል:: ✅የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ፕሮግራም ግን ቀድሞ በወጠው ፕሮግራም  መሰረት ይቀጥላል(የተለወጠ ነገር የለም):: Join us @gread10pdf
نمایش همه...