FDRE Education and Training Authority
በኢፌድሪ የትምህርትና ሥልጠና ባለስልጣን http://www.eta.et/ 9799 "በኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ነጻ የስልክ ጥሪ ማዕከል"
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام FDRE Education and Training Authority
کانال FDRE Education and Training Authority (@fdre_eta) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 17 721 مشترک است و جایگاه 11 353 را در دسته آموزش و رتبه 1 909 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 17 721 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 19 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 1 026 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 14 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 39.94% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 15.80% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 7 077 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 800 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 19 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“በኢፌድሪ የትምህርትና ሥልጠና ባለስልጣን
http://www.eta.et/
9799 "በኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ነጻ የስልክ ጥሪ ማዕከል"”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 20 ژوئیه | +4 | |||
| 19 ژوئیه | +14 | |||
| 18 ژوئیه | +38 | |||
| 17 ژوئیه | +8 | |||
| 16 ژوئیه | +21 | |||
| 15 ژوئیه | +8 | |||
| 14 ژوئیه | +38 | |||
| 13 ژوئیه | +74 | |||
| 12 ژوئیه | +25 | |||
| 11 ژوئیه | +261 | |||
| 10 ژوئیه | +79 | |||
| 09 ژوئیه | +33 | |||
| 08 ژوئیه | +75 | |||
| 07 ژوئیه | +38 | |||
| 06 ژوئیه | +48 | |||
| 05 ژوئیه | +4 | |||
| 04 ژوئیه | 0 | |||
| 03 ژوئیه | +17 | |||
| 02 ژوئیه | +13 | |||
| 01 ژوئیه | +35 |
| 2 | #ኢትዮጵያ_እየመከረች_ነው_! | 4 500 |
| 3 | በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የተቋም እና የፕሮግራም እውቅና አሰጣጥ መመሪያ 991/2016 መሠረት ስለ ስታንዳርዶች፡-
#የተቋም_እውቅና_ስታንዳርዶች
ራእይ፣ ተልእኮ እና አስተዳደር
ስርዓተ ትምህርት እና የፕሮግራም አመራር/አስተዳደር
መማር ማስተማር
ምዘናና ግምግማ
ተማሪዎች
መምህራን እና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች
የትምህርት ግብዓት
ምርምር እና ማህበረሰብ ጉድኝት
** ቀጣይነት ያለው የጥራት ማሻሻያ ስርዓት
#የፕሮግራም_እውቅና_ስታንዳርዶች
የፕሮግራም ውጤት
ስርዓተ ትምህርት
መማር ማስተማር እና ምዘና
ተማሪዎች
መምህራን
የትምህርት ግብዓት
ምርምር እና ማህበረሰብ ጉድኝት
የፕሮግራም አመራር/አስተዳደር
** ቀጣይነት ያለው የጥራት ማሻሻያ ስርዓት
የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ። | 6 417 |
| 4 | بدون متن... | 8 243 |
| 5 | በትምህርት ዘርፉ የምንሰራው ሥራ ከየትኛውም ዘርፍ ሥራ በላይ እንኮራበታለን። ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ(ዶ/ር) | 7 682 |
| 6 | #ማስታወቂያ
#ለትምህርት_ማህበረሰቡና_ባለድርሻ_አካላት_በሙሉ!
ባለሥልጣኑ በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ብቻ ሀ፣ለ እና ሐ ተብሎ ተጨምሮ በተዘጋጀው ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ከሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ በታች በተቀመጡት አማራጮች አስተያየታችሁን መስጠት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
https://forms.gle/ndRhodE2yoHSn2P5A ሊንኩን ወይም ማስፈንጠሪያውን በመጫን አስተያየት መስጫውን ማግኘት ትችላላችሁ፤ እና ሰነዱን ካነበባችሁ በኋላ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ስትጨርሱ (submit) የሚለውን በመጫን አስተያየታችሁን መላክ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሻሻያ የተደረገበትን ረቂቅ አዋጅ በባለሥልጣኑ በዌብሳይት www.neta.gov.et የምታገኙ ይሆናል፡፡
ለሚኖራችሁ ማንኛውም አስተያየት በባለሥልጣኑ ኢ-ሚይል አድራሻ Info@eta.et ላይ የተጠየቁ መረጃዎችንና አስተያየታችሁን ሞልታችሁ መላክ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
በአካል ቀርባችሁ መረጃዎችንና አስተያየታችሁን መስጠት ለምትፈልጉ የፊት ለፊት (የገጽ ለገጽ) የመወያያ መድረክ ስለምናዘጋጅ በቀጣይ ቀኑን ፣ሰዓቱን እና ቦታውን የምናሳውቃችሁ መሆኑን እንገልጻለን።
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ። | 12 845 |
| 7 | #ማስታወቂያ
#ለትምህርት_ማህበረሰቡና_ባለድርሻ_አካላት_በሙሉ!
ባለሥልጣኑ በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 5 ላይ ብቻ ሀ፣ለ እና ሐ ተብሎ ተጨምሮ በተዘጋጀው ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ከሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ በታች በተቀመጡት አማራጮች አስተያየታችሁን መስጠት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
** https://forms.gle/ndRhodE2yoHSn2P5A ሊንኩን ወይም ማስፈንጠሪያውን በመጫን አስተያየት መስጫውን ማግኘት ትችላላችሁ፤ እና ሰነዱን ካነበባችሁ በኋላ አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ስትጨርሱ (submit) የሚለውን በመጫን አስተያየታችሁን መላክ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
** ማሻሻያ የተደረገበትን ረቂቅ አዋጅ በባለሥልጣኑ በዌብሳይት www.neta.gov.et የምታገኙ ይሆናል፡፡
ለሚኖራችሁ ማንኛውም አስተያየት በባለሥልጣኑ ኢ-ሚይል አድራሻ Info@eta.et ላይ የተጠየቁ መረጃዎችንና አስተያየታችሁን ሞልታችሁ መላክ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
በአካል ቀርባችሁ መረጃዎችንና አስተያየታችሁን መስጠት ለምትፈልጉ የፊት ለፊት (የገጽ ለገጽ) የመወያያ መድረክ ስለምናዘጋጅ በቀጣይ ቀኑን ፣ሰዓቱን እና ቦታውን የምናሳውቃችሁ መሆኑን እንገልጻለን።
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ። | 111 |
| 8 | የከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ፈቃድ እና ፈቃድ እድሳት አሰጣጥ መመሪያ 988/2016 ፈቃድ የሚሰጥበት ዘርፍ ማለት:-
በከፍተኛ ትምህርት ለሚሰማራ፣ አጫጭር ስልጠና ለሚሰጥ፣ በከፍተኛ ትምህርት የማማከር አገልግሎት የሚሰማራ፣ በከፍተኛ ትምህርት ላይ የሙያ ብቃት ምዘና የሚሰጥ እና የፕሮግራም እውቅና ለሚሰጥ ተቋም ወደ ስራ እንዲሰማራ የሚሰጥ ፈቃድ ነው።
በፌደራል መንግስት ወይም በውጭ ሃገር ባለሃብት ወይም በሀገር ዉስጥ በፌደራል ደረጃ ለመሰማራት የተቋቋመ ወይም በውጭ ሃገር ህግ ተቋቁሞ ስልጠና ለሚሰጥ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋም የሚሰጥ ፈቃድ ነው።
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ። | 10 073 |
| 9 | بدون متن... | 8 854 |
| 10 | የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2024 አቻ ግመታን በተመለከተ:-
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ለምዘና ከቀረበው የትምህርትና ስልጠና ማስረጃ ጋር የተያያዙ የሙያ መጠሪያ ስያሜ የማዕረግ ስያሜ እና የሙያ ፍቃድ ሲኖር ምዘናው የሚከናወነው ለትምህርት እና ስልጠናው ማስረጃ ወይም ደረጃው ብቻ ነው፡፡
ባለስልጣን መስሪያቤቱ የምዘና አገልግሎት የሚሰጠው ለትምህርት እና ስልጠና ማስረጃ ብቻ ሲሆን ከውጭ ሀገር የተሰጠ የአቻ ግምት ማስረጃ ወይም የሙያ ፍቃድ ወይም ሌላ ከትምህርት ወይም ስልጠና ማስረጃ ውጭ ያለ ማንኛውም ማስረጃ የምዘና አገልግሎት አይሰጠውም፡፡
የቀረበው የትምህርት ወይም ስልጠና ማስረጃ ጊዜያዊ ከሆነ ኦሪጂናሉ እስከሚቀርብ ድረስ ለ6 ወራት የሚያገለግል ጊዜአዊ የምዘና ምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፡፡ ጊዜአዊ የምስክር ወረቀቱ ለ2ኛ ጊዜ ለ 6 ወራት ብቻ የሚያገለግል ዕድሳት ሊሰጠው ይችላል፤ ለ3ኛ ጊዜ ግን ዕድሳትአይፈቀድም፡፡
ከእንግሊዘኛ ቋንቋ የተለየ ሌላ የውጭ ቋንቋ ተናጋሪ የውጭ ሀገር ዜጎች ለሙያ ፍቃድ ምዝገባ የሚያገለግል የምዘና ምስክር ወረቀት ሲፈልጉ የእንግሊዘኛ ቋንቋ ክህሎት ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
የሀይማኖት ነክ የትምህርት ማስረጃዎች የምዘና አገልግሎት አይሰጣቸውም፡፡
አገልግሎት ፈላጊው ያቀርበው መረጃ ከእንግሊዝኛ ውጭ በሌላ ቋንቋ የተጻፈ ከሆነ በሚመለከተው ኤምባሲ
ወይም ከህጋዊ ተርጓሚ ድርጅቶች ወደ እንግሊዝኛ ተተርጉሞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
ባለጉዳዮች ከዚህ በፊት የምዘና አገልግሎት ተሰጥቷቸው ነገር ግን የምዘና ምስክር ወረቀቱ ቢጠፋባቸው ሁሉንም መስፈርት በድጋሚ አሟልተው ምትክ የምዘና ምስክር ወረቀት ይሰጣቸዋል፡፡
በተሳሳተ ውሳኔ ወይም በሌላ ባልተገባ ሁኔታ የምዘና ሰርተፊኬት ለባለጉዳዮች የተሰጠ መሆኑ በበቂ ማስረጃ ሲረጋገጥ ወይም ባልተገባ ሁኔታ የተሰጠ ምስክር ወረቀት አሰራሩ አስቀድሞ ባይኖር ምስክር ወረቀቱ አያሰጥም ሊያስብል የሚችል ከሆነ ባለስልጣኑ የምዘናውን ሰርተፊኬት የመሻር ወይም ውድቅ የማድረግ ስልጣን ይኖረዋል፡፡
የምዘና ሰርተፊኬቱ ለባለጉዳዩ የተሰጠው ከተሳሳተ ምዘና በመነጨ ውሳኔ ከሆነ ተገቢው ማሰተካከያ ተደርጎ ምትክ የምስክር ወረቀት ለባለጉዳዩ ይሰጣል፡፡
የተሻረው ዋናው የምዘና ሰርተፊኬት ከተሻረበት ቀን ጀምሮ ለባለጉዳዩ ወይም ለተወካዩ እንዲያውቀው ተደርጎ እና መልስ እንዲሰጥበት ይደረጋል፡፡ የተሰጠው መልስ ውሳኔውን የማያስቀይር ከሆነ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለባለስልጣኑ ተመላሽ መሆን አለበት፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ። | 8 673 |
| 11 | የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2024 አቻ ግመታን በተመለከተ:-
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ለምዘና ከቀረበው የትምህርትና ስልጠና ማስረጃ ጋር የተያያዙ የሙያ መጠሪያ ስያሜ የማዕረግ ስያሜ እና የሙያ ፍቃድ ሲኖር ምዘናው የሚከናወነው ለትምህርት እና ስልጠናው ማስረጃ ወይም ደረጃው ብቻ ነው፡፡
ባለስልጣን መስሪያቤቱ የምዘና አገልግሎት የሚሰጠው ለትምህርት እና ስልጠና ማስረጃ ብቻ ሲሆን ከውጭ ሀገር የተሰጠ የአቻ ግምት ማስረጃ ወይም የሙያ ፍቃድ ወይም ሌላ ከትምህርት ወይም ስልጠና ማስረጃ ውጭ ያለ ማንኛውም ማስረጃ የምዘና አገልግሎት አይሰጠውም፡፡
የቀረበው የትምህርት ወይም ስልጠና ማስረጃ ጊዜያዊ ከሆነ ኦሪጂናሉ እስከሚቀርብ ድረስ ለ6 ወራት የሚያገለግል ጊዜአዊ የምዘና ምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፡፡ ጊዜአዊ የምስክር ወረቀቱ ለ2ኛ ጊዜ ለ 6 ወራት ብቻ የሚያገለግል ዕድሳት ሊሰጠው ይችላል፤ ለ3ኛ ጊዜ ግን ዕድሳትአይፈቀድም፡፡
ከእንግሊዘኛ ቋንቋ የተለየ ሌላ የውጭ ቋንቋ ተናጋሪ የውጭ ሀገር ዜጎች ለሙያ ፍቃድ ምዝገባ የሚያገለግል የምዘና ምስክር ወረቀት ሲፈልጉ የእንግሊዘኛ ቋንቋ ክህሎት ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
የሀይማኖት ነክ የትምህርት ማስረጃዎች የምዘና አገልግሎት አይሰጣቸውም፡፡
አገልግሎት ፈላጊው ያቀርበው መረጃ ከእንግሊዝኛ ውጭ በሌላ ቋንቋ የተጻፈ ከሆነ በሚመለከተው ኤምባሲ
ወይም ከህጋዊ ተርጓሚ ድርጅቶች ወደ እንግሊዝኛ ተተርጉሞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
** ባለጉዳዮች ከዚህ በፊት የምዘና አገልግሎት ተሰጥቷቸው ነገር ግን የምዘና ምስክር ወረቀቱ ቢጠፋባቸው ሁሉንም መስፈርት | 135 |
| 12 | የመረጃ አረዳድ ላይ የተፈጠረን ክፍተት ለማብራራት የተሰጠ ማሳሰቢያ
ሰኞ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም የኢፊዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቋሚ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት የ11 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት ከ ኢትዮጵያ የትምህርትና ሥልጠና የብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ ጋር ተያይዞ የተነሳውን ሐሳብ አስመልክቶ በስህተት በመረዳት በትላንትናው እለት “የማስተርስ ትምህርት ወደ 4 ዓመት ሊያድግ ይገባል” በሚል ርዕስ በተለያየዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾች ሲዘዋወር የዋለው መረጃ የአረዳድ ችግር እንጂ ምንም ዓይነት ህጋዊ መሠረት የሌለው መሆኑን እየገለጽን፤ የሁለተኛ ዲግሪ (Master Degree) ትምህርትን በተመለከተ ምንም የተቀየረ ደንብ የሌለ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ከዚህ በታች የሚገኘውን “የኢትዮጵያ የትምህርትና ሥልጠና የብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ ደንብ ቁጥር 561/2016” እንድትመለከቱ እናሳስባለን፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ። | 11 485 |
| 13 | بدون متن... | 9 581 |
| 14 | بدون متن... | 4 409 |
| 15 | بدون متن... | 4 860 |
| 16 | የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የተቋም እና የፕሮግራም እውቅና አሰጣጥ መመሪያ ቁጥር 989/ 2016 መሠረት ስለየእውቅና አሰጣጥ ገምጋሚ ቡድን ተግባርና ኃላፊነት
የቀረቡትን የእውቅና ጥያቄ ማመልከቻ፣ የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ ሪፖርት፣ የሰልጣኝ እርካታ ዳሰሳ ሪፖርት እና የግለ- ግምገማ ሰነድን ይመረምራል፤
የእውቅና ግምገማ የጊዜ ሰሌዳን ያዘጋጃል፤ የመስክ ግምገማን ያካሄዳል፤
የመስክ ግምገማውን ሲያጠናቀቅ ለተገምጋሚው ተቋም ስለ ግምገማው ሂደት የመውጫ ሪፖርት በጽሁፍ ይሰጣል፤
የግምገማ ሪፖርት በማዘጋጀት ለዴስክ ኃላፊ ያቀርባል፤ እና
** ዝርዝር የገምጋሚ ቡድኑ ተግባርና ኃላፊነት እንዲሁም የቡድን አባላት አመራረጥ በባለሥልጣኑ የአሠራር ሰርዓት ይወሰናል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ። | 5 908 |
| 17 | #ኢትዮጵያ_እየመከረች_ነው!
#መመካከር_መሠልጠን_ነው! | 5 024 |
| 18 | ለውጭ ገምጋሚ እና ድጋፍ ሰጪ ባለሙያዎች እየተሰጠ ያለ ሥልጠና(የመጀመሪያ ቀን፤ ሰኔ 06/2018 ዓ.ም)
መልካ አዳማ ሆቴል (አዳማ)
[በቴ/ሙ/ስ ፈቃድ አሰጣጥ፣ የቁጥጥር እና ክትትል እንዲሁም ጥራት ኦዲት ስራ አስፈጻሚ የተዘጋጀ]
የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ:: | 1 |
| 19 | ለውጭ ገምጋሚ እና ድጋፍ ሰጪ ባለሙያዎች እየተሰጠ ያለ ሥልጠና(2ኛ ቀን፤ ሰኔ 07/2018 ዓ.ም)
መልካ አዳማ ሆቴል (አዳማ)
[በቴ/ሙ/ስ ፈቃድ አሰጣጥ፣ የቁጥጥር እና ክትትል እንዲሁም ጥራት ኦዲት ስራ አስፈጻሚ የተዘጋጀ] | 5 700 |
| 20 | بدون متن... | 4 394 |
