Amhara Education Bureau
📈 تحلیل کانال تلگرام Amhara Education Bureau
کانال Amhara Education Bureau (@anrse) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 34 767 مشترک است و جایگاه 5 453 را در دسته آموزش و رتبه 963 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 34 767 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 16 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 1 091 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 16 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 29.18% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 14.62% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 10 142 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 5 082 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 20 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Quality Education”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 17 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 17 ژوئیه | +7 | |||
| 16 ژوئیه | +16 | |||
| 15 ژوئیه | +20 | |||
| 14 ژوئیه | +31 | |||
| 13 ژوئیه | +20 | |||
| 12 ژوئیه | +39 | |||
| 11 ژوئیه | +64 | |||
| 10 ژوئیه | +18 | |||
| 09 ژوئیه | +15 | |||
| 08 ژوئیه | +24 | |||
| 07 ژوئیه | +50 | |||
| 06 ژوئیه | +80 | |||
| 05 ژوئیه | +6 | |||
| 04 ژوئیه | +31 | |||
| 03 ژوئیه | +60 | |||
| 02 ژوئیه | +47 | |||
| 01 ژوئیه | +98 |
| 2 | بدون متن... | 1 442 |
| 3 | بدون متن... | 5 119 |
| 4 | بدون متن... | 5 048 |
| 5 | በ13 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነቡ የመማሪያ ክፍሎችና ቤተመጻሕፍት ተመረቁ
***,,
በደብረብርሀን ከተማ አስተዳደር የትምህርት ተደራሽነትና ጥራትን ለማስፋት የተገነቡት የመማሪያ ክፍሎችና የቤተመጻሕፍት ግንባታዎች ተጠናቀው ለመማር ማስተማር ሥራዉ ዝግጁ ሆነዋል።
ግንባታው "ጉድ ኔበርስ ኢትዮጵያ" ከተሰኘው ግብረሰናይ ድርጅትና ከከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ጋር በጋራ በመተባበር በ13 ሚሊዮን ብር ወጪ የተከናወነ ነው።
በደብረብርሀን ከተማ አስተዳደር የጠባሴ ሙሉ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተገነባው አንድ ብሎክ የመማሪያ ክፍል ወንበር፣ ጠረጴዛና ቦርድ የተሟላለት መሆኑን የጉድ ኔበርስ ኢትዮጵያ የሰሜን ሸዋ ማህበረሰብ ልማት ፕሮጀክት ዋና ኃላፊ አቶ ዲባባ ዲንቃ ገልጸዋል።
በተጨማሪም በጫጫ መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ለተገነባው የቤተመጻሕፍት አገልግሎት፣ ዘመኑን የዋጀውን የትምህርት ሥርዓት የሚመጥኑ መጻሕፍት እንደሚዘጋጁለት አስረድተዋል።
የድርጅቱ ዋና ኃላፊ ሚስተር ኪም ዮን ሱ በበኩላቸው ድርጅቱ የሚገነባቸው የክፍል ግንባታዎች ጥራታቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ትኩረት ተሰጥቶ እንደተሰራ ተናግረዋል።
የወቅቱ የዋጋ ንረት ካሰብነዉ በጀት በላይ ወጭ ቢያስወጣንም መምሪያው ላደረገልን እገዛ ምስጋና ይድረስ ብለዋል።
በ2018 የትምህርት ዘመን ብቻ ከ400 በላይ የመማሪያ ክፍሎች መገንባታቸውንና ለዚህም የግብረሰናይ ድርጅቶች አበርክቶ የጎላ እንደነበረ የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ መቅደስ ብዙነህ አስታውሰዋል።
ጉድ ኔበርስ ኢትዮጵያ በጠባሴና በጫጫ ያስገነባቸው የክፍል ግንባታዎች በአጭር ጊዜ የተጠናቀቁና ለሌሎችም ምሳሌ መሆን የሚችሉ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።
የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ በድሉ ውብሸት ድርጅቱ ጥራት ያላቸውን የመማሪያ ክፍሎችን በአጭር ጊዜ አጠናቆ በማስረከቡ አመስግነዋል።
ይህ ድጋፍ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና ለተማሪዎች ምቹና ማራኪ በማድረግ የ2019 የትምህርት ዘመንን በስኬት ለመጀመር ከፍተኛ እገዛ እንደሚያደርግ እምነታቸውን ገልጸዋል።
አሚኮ | 4 465 |
| 6 | "የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ማኅበራዊ ባህልና እሴት ማድረግ ትልቁ ግባችን ነው" ዶክተር መስፍን አበጀ
በአማራ ክልል የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አፈጻጸም ግምገማና የቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የቴክኒክ ኮሚቴ አባል ተቋማትና የሴቶችና ወጣቶች አደረጃጀት አመራሮች ተሳትፈዋል።
የኮሚቴው ሰብሳቢ ዶክተር መስፍን አበጀ በመክፈቻ ንግግራቸው፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዋነኛ ግብ በወቅታዊ ዘመቻዎች መከወን ሳይሆን፣ ተግባሩ በማኅበረሰቡ ውስጥ የማይነጥፍ የዘወትር ባህልና የዳበረ እሴት ሆኖ እንዲቀጥል ማስቻል እንደሆነ አጽንኦት ሰጥተዋል።
እያንዳንዱ ዜጋ በራሱ ተነሳሽነት ለወገኑ የሚደርስበትንና የክልሉን ሁለንተናዊ ዕድገት የሚያፋጥንበትን ምቹ ሁኔታ መፍጠር የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቀዳሚ ኃላፊነት መሆን እንዳለበትም ዶክተር መስፍን ጨምረው ገልጸዋል።
በመድረኩ የ2018 ዓ.ም አፈጻጸም ሪፖርት በአቶ አወቀ መንግሥቴ የቀረበ ሲሆን፣ ሂደቱን በጥንካሬና በድክመት የገለጸና በየጊዜው አዳጊ የሆኑ ሥራዎች መኖራቸውን ያመላከተ መሆኑ ተብራርቷል። የውይይቱ ተሳታፊዎች በበኩላቸው የተከናወኑ ተግባራት በጥሩ ጅምር ላይ ያሉ ቢሆንም አሁንም በቅንጅት መሥራት የሚገባቸው ክፍተቶች መኖራቸውን ጠቁመው፣ ሥራዎችን ለመገምገም በየጊዜው መገናኘቱ እጅግ ተገቢ መሆኑን ገልጸዋል።
የኮሚቴው ጸሐፊ አቶ ዘላለም አረጋ የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አፈጻጸምና የዞኖች እንቅስቃሴ የሚበረታታ መሆኑን ጠቅሰው፣ በተለይም የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የሰጠው ትኩረት ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ገልጸዋል።
አክለውም በበጎ ፈቃደኞች ምዝገባ፣ በወሰን ተሻጋሪ አገልግሎትና ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ደረጃቸውን የጠበቁ ቤቶችን በቡልኬት በመገንባት ረገድ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ሊሠራ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ዶክተር መስፍን አበጀ በማጠቃለያ መልዕክታቸው፤ የበጎ ፈቃደኞች ምዝገባ ሥራ ለጠቅላላው አገልግሎት ስኬታማነት ወሳኝና መሠረታዊ በመሆኑ በሚፈለገው ፍጥነትና ጥራት ሊከናወን እንደሚገባ አሳስበዋል።
በሁሉም የቴክኒክ ኮሚቴ አባል ተቋማት እና አደረጃጀቶች ዘንድ የሚታየውን የአፈጻጸም ልዩነት ማጥበብ፣ አፈጻጸማቸው ዝቅተኛ የሆኑ ዞኖችን በተለየ ሁኔታ መደገፍ፣ የሪፖርት ታማኝነትን ማረጋገጥ፣ በሥራው ላይ ሞዴሎችን መፍጠርና ጠንካራ የድጋፍና ክትትል ሥርዓት መዘርጋት እንደሚገባም አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
በተጨማሪም እስካሁን የተከናወነው የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራ አበረታች በመሆኑ የሕዝቡን ተነሳሽነት ይበልጥ በማሳደግ ረገድ እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ ሊቀጥል እንደሚገባ ሰብሳቢው ጠቁመዋል።
የመድረኩ ተሳታፊዎችም የተጣለባቸውን ሕዝባዊና ተቋማዊ አደራ በአግባቡ ለመወጣት፣ ያለ አንዳች የሰዓት ብክነትና በከፍተኛ ቅንጅት ለመሥራት በጋራ በመግባባት መድረኩን አጠናቀዋል።
~•~•~•~•
#AmharaEducation
#ትምህርትለትውልድ#በጎነትለኢትዮጵያከፍታ#አንድደርዘንደብተርለአንድተማሪ
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ
📌 በዌብ ሳይት ገጻችን http://www.anrseb.gov.et/
📌 በዩቱብ ቻናላችን https://www.youtube.com/channel/UCARNQWN5bm5z2JmKsC_Cn8w
📌 በፌስ ቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Amhara-Education-Bureau
📌 በቴሌግራም ቻናላችን t.me/anrse
ያግኙን
📌 በቲክቶክ ገፃችን @amharaeducation bureau
📌 X ገፃችን@amharaeducationbureau | 4 802 |
| 7 | بدون متن... | 4 415 |
| 8 | የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የባለሙያዎች ቡድን ከዞን የማኔጅመንት አባላት ጋር ውይይት አካሄዱ
****
ሐምሌ 9/2018(ትምህርት ቢሮ) የአብክመ ትምህርት ቢሮ የባለሙያዎች ቡድን በክረምት በሚሰሩ የትምህርት ስራዎችን ዙሪያ ዘንና ወረዳዎች ላይ በመገኘት ድጋፍ እያደረጉ ነው።
ወደ ሰሜን ወሎ ዞን ያቀናው የክልሉ የባለሙያዎች ቡድን ከዞን ትምህርት መምሪያ የማኔጅመንት አባላት ጋር የድጋፉን አጠቃላይ ሂደትና የክረምት የትምህርት ስራዎች ያሉበትን የአፈፃፀም ደረጃ ገምግሟል።
ትምህርት ማህበራዊ ዘርፍ፣ ለትውልድ የሚሰራ፣ ከየትኛውም የፖለቲካ እሳቤ ነፃ ሆኖ የሚመራ፣ ለዛሬውና የነገው ትውልድ የሚሰራ ለተግባራዊነቱ ሁሉም ርብርብ ማድረግ ያለበት እንደሆነም በውይይቱ ተነስቷል።
በክረምቱ ወቅትም የትምህርት ቤቶችን መሰረተ ልማት ማሻሻል፣ የህብረተሰብ ተሳትፎን ማሳደግ፣ ትምህርትን ከመሠረቱ ለማሻሻል የተጀመረውን የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ማስፋፋትና ራስ ማስቻል፣ የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብና የኢኮኖሚ አቅም ውስንነት ላለባቸው ተማሪ መደገፍ፣ የተጀመሩ ግንባታዎችን ማጠናቀቅ በትኩረት እንደሚሰራ በውይይቱ ተመላክቷል።
#AmharaEducation
#ትምህርትለትውልድ#በጎነትለኢትዮጵያከፍታ#አንድደርዘንደብተርለአንድተማሪ
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ
📌 በዌብ ሳይት ገጻችን http://www.anrseb.gov.et/
📌 በዩቱብ ቻናላችን https://www.youtube.com/channel/UCARNQWN5bm5z2JmKsC_Cn8w
📌 በፌስ ቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Amhara-Education-Bureau
📌 በቴሌግራም ቻናላችን t.me/anrse
ያግኙን
📌 በቲክቶክ ገፃችን @amharaeducation bureau
📌 X ገፃችን@amharaeducationbureau | 5 238 |
| 9 | የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የባለሙያዎች ቡድን ከዞን የማኔጅመንት አባላት ጋር ውይይት አካሄዱ
****
ሐምሌ 9/2018(ትምህርት ቢሮ) የአብክመ ትምህርት ቢሮ የባለሙያዎች ቡድን በክረምት በሚሰሩ የትምህርት ስራዎችን ዙሪያ ዘንና ወረዳዎች ላይ በመገኘት ድጋፍ እያደረጉ ነው።
ወደ ሰሜን ወሎ ዞን ያቀናው የክልሉ የባለሙያዎች ቡድን ከዞን ትምህርት መምሪያ የማኔጅመንት አባላት ጋር የድጋፉን አጠቃላይ ሂደትና የክረምት የትምህርት ስራዎች ያሉበትን የአፈፃፀም ደረጃ ገምግሟል።
ትምህርት ማህበራዊ ዘርፍ፣ ለትውልድ የሚሰራ፣ ከየትኛውም የፖለቲካ እሳቤ ነፃ ሆኖ የሚመራ፣ ለዛሬውና የነገው ትውልድ የሚሰራ ለተግባራዊነቱ ሁሉም ርብርብ ማድረግ ያለበት እንደሆነም በውይይቱ ተነስቷል።
በክረምቱ ወቅትም የትምህርት ቤቶችን መሰረተ ልማት ማሻሻል፣ የህብረተሰብ ተሳትፎን ማሳደግ፣ ትምህርትን ከመሠረቱ ለማሻሻል የተጀመረውን የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ማስፋፋትና ራስ ማስቻል፣ የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብና የኢኮኖሚ አቅም ውስንነት ላለባቸው ተማሪ መደገፍ፣ የተጀመሩ ግንባታዎችን ማጠናቀቅ በትኩረት እንደሚሰራ በውይይቱ ተመላክቷል።
#AmharaEducation
#ትምህርትለትውልድ#በጎነትለኢትዮጵያከፍታ#አንድደርዘንደብተርለአንድተማሪ
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ
📌 በዌብ ሳይት ገጻችን http://www.anrseb.gov.et/
📌 በዩቱብ ቻናላችን https://www.youtube.com/channel/UCARNQWN5bm5z2JmKsC_Cn8w
📌 በፌስ ቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Amhara-Education-Bureau
📌 በቴሌግራም ቻናላችን t.me/anrse
ያግኙን
📌 በቲክቶክ ገፃችን @amharaeducation bureau
📌 X ገፃችን@amharaeducationbureau | 1 |
| 10 | بدون متن... | 5 190 |
| 11 | بدون متن... | 7 687 |
| 12 | በዞኑ "አንድ ደርዘን ደብተር ለአንድ ተማሪ" ዘመቻ በሁሉም ወረዳዎች ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ።
የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ "አንድ ደርዘን ደብተር ለአንድ ተማሪ" ዘመቻ በሁሉም ወረዳዎች ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ።
የመምሪያው ኃላፊ አቶ ፀጋዬ እንግዳወርቅ በአዲሱ የትምህርት ዘመን ሁሉም የዞኑ ተማሪዎች ትምህርታቸውን በተሟላ የመማሪያ ቁሳቁስ እንዲጀምሩ የተጀመረው "አንድ ደርዘን ደብተር ለአንድ ተማሪ" የበጎ አድራጎት ዘመቻ የትውልድ ግንባታ ተግባር በመሆኑ በዞኑ ሁሉም ወረዳዎች የበለጠ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሚመለከታቸው አካላት ያለ ልዩነት ርብርብ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
ዘመቻው በሁሉም ወረዳዎች የመንግስት አመራሮች፣ መምህራን፣ ሠራተኞች፣ ወላጆች፣ ባለሀብቶች፣ የንግዱ ማህበረሰብ፣ የልማት አጋሮችና መላው ማህበረሰብ በንቃት በመሳተፍ ለተማሪዎች የደብተር ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አድርገዋል።
በዚህ ዘመቻ የዞኑ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፀጋዬ 10 ደርዘን ደብተር ለመለገስ ቃል በመግባት የበጎ ፈቃድ ተግባሩን ያስጀመሩ ሲሆነ፣ ሌሎች አመራሮችና የማህበረሰብ ክፍሎችም በዘመቻው አቅማቸው በፈቀደ መጠን ተሳትፈው ድጋፍ በማድረግና የተማሪዎችን የትምህርት ጅማሮ በማሳመር የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ መክረዋል።
"አንድ ደርዘን ደብተር ለአንድ ተማሪ" ዘመቻ የነገውን ትውልድ የምንገነባበት በጎ ምግባር በመሆኑ ሁላችንም ኃላፊነት ወስደን ልናከናውነው ይገባል ብለዋል።
ሐምሌ 6/2018
#አንድ_ደርዘን_ደብተር_ለአንድ_ተማሪ
መረጃው የሰሜን ሸዋ ዞን ኮሙዩኒኬሽን ነው | 10 901 |
| 13 | بدون متن... | 9 576 |
| 14 | بدون متن... | 15 153 |
| 15 | "ዛሬ በጎ ልብ በማሳየት ያገዝናቸው ታዳጊዎች በቀጣይ የማኅበረሰቡ አጋዥ ናቸው" ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ሙሉቀን ሰጥዬ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) የነገዋን ሀገር የምንረከብበትን ብቁ ትውልድ ለመቅረጽ በሚደረገው ዘርፈ ብዙ ጥረት ውስጥ የበኩሉን አሻራ እያኖረ ይገኛል። ተቋሙ በትምህርት ዘርፉ ቁሳቁስ ማሟላት ለማይችሉ እና በተለያዩ ምክንያቶች ለተቸገሩ ተማሪዎች እገዛ የሚውል የትምህርት ቁሳቁስ ከተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች የማሠባሠብ መርሐግብር በይፋ አስጀምሯል።
ይህ ንቅናቄ ሚዲያ መረጃ ማድረሻ ብቻ ሳይሆን፣ በተግባር ማኅበረሰብን መገንቢያና የትውልድ ቀራጭ ትልቅ ተቋም መኾኑን በተግባር ያሳየ ነው።
💡የጋራ ጥረት ለተተኪ ትውልድ፦ በመርኃ ግብሩ የተገኙት የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ ባስተላለፉት መልእክት የተለያዩ ሥራዎችን እየሠሩ ሕይወታቸውን እየደጎሙ ለሚማሩ እና የትምህርት ቁሳቁስ ማሟላት ለማይችሉ ተማሪዎች የሚበረከተው ትንሽ ስጦታ ለእነሱ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መኾኑን አስገንዝበዋል።
"እኛ በወላጆቻችን እና በአጋዦቻችን እገዛ ተምረን እዚህ ተገናኝተናል፤ ባንማር ኑሮ አብረን እየሠራን ያለን ሰዎች አንገናኝም ነበር" ያሉት ዋና ሥራ አሥፈጻሚው፣ ታዳጊ ወንድም እህቶችን በማገዝ ተተኪ ማፍራት የዜግነት ግዴታ መኾኑን ገልጸዋል። ዓላማውን ለማሳካት የአሚኮ ቤተሰቦችም መረባረብ እንደሚገባቸው አሳስበዋል።
💡የህሊና እርካታና ምሁራንን የማፍራት ጉዞ፦ ብቁ፣ አስተዋይ እና ተመራማሪ ትውልድ ለማፍራት እገዛ የሚፈልጉ ተማሪዎችን በትምህርት ቁሳቁስ መደገፍ አስፈላጊ መሆኑን ጋዜጠኛ ሽመልስ ከበደ ተናግሯል።
💡"አንድ ደብተር ለልጄ" ከፍ ብሎ ቀጥሏል፦ ጋዜጠኛ ፍሬሕይወት ይልቃል በበኩሏ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከመደበኛ ተግባሩ ባሻገር ብዙ ማኅበረሰባዊ አገልግሎቶችን እያከናወነ መሆኑን ጠቅሳለች። "አንድ ደብተር ለልጄ" የተሰኘው ንቅናቄ ባለፈው ዓመት በተቋሙ ተጀምሮ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የትምህርት ቁሳቁስ ለክልሉ ትምህርት ቢሮ መረከቡን አስታውሳለች። ዘንድሮ ደግሞ እያንዳንዱ ሠራተኛ ይለግስ የነበረውን አምስት ደብተር ወደ አንድ ደርዘን ከፍ ማለቱን ገልጻለች።
ዛሬ በጎ ልብ በማሳየት የታገዙ ተማሪዎች በቀጣይ በልዩ ልዩ ዘርፎች መልሰው ማኅበረሰቡን ያግዛሉ። ሰው ለህሊናው እርካታ እና ለመንፈሳዊ በረከት ሲል ድጋፍ ለሚፈልጉ የማኅበረሰብ ክፍሎች ከትምህርት ቁሳቁስ ባሻገር የቻለውን ድጋፍ ማድረግ ትውልድ ላይ ኀላፊነትን መወጣት ነው። እርሰዎ በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሀሳብ አለዎት? በአስተያየት መስጫ ሀሳበዎን ያጋሩን።
#አሚኮ_ዜና #አሚኮ_EducationSupport #አንድ_ደብተር_ForMyChild #የትውልድ_ቅርጻ #በትምህርት_ትውልድን_መገንባት
#ባሕር ዳር ሐምሌ 02 ቀን 2018 ዓ.ም | 11 866 |
| 16 | بدون متن... | 10 046 |
| 17 | በ2018 ክረምት የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ለማሟላት ሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ማድረግ አለባቸው።
አቶ ጥላሁን ወርቅነህ
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ | 9 451 |
| 18 | بدون متن... | 8 894 |
| 19 | ጽዱ፣ ውብና ለመማር ማስተማሩ ስራ ምቹ ትምህርት ቤቶችን እንፍጠር‼️
*****
በአጠቃላይ ትምህርት ኢንስፔክሽን ደረጃ ፍረጃ መሰረት ትምህርት ቤቶች ደረጃ አንድ፣ ደረጃ ሁለት፣ ደረጃ ሶስት እና ደረጃ አራት ተብለው በአራት ምድብ ይፈረጃሉ።
ደረጃ አንድ እና ደረጃ ሁለት ትምህርት ቤቶች በመስራት ላይ ያሉ ትምህርት ቤቶች ነገር ግን ለመማር ማስተማሩ ምቹ ያልሆኑ ተበተነ ለው ይመደባሉ።
ደረጃ ሶስት እና ደረጃ አራት ትምህርት ቤቶች ለደረጃው የተቀመጠውን ስታንዳርድ በአብዛኛው ያሟሉ ለመማር ማስተማር ስራው ምቹ ሆነው የተደራጁ ናቸው።
በትምህርት ቤት መሻሻል ፅንሰ ሀሳብ የትምህርት ቤት ፋሲሊቲና ግብዓት ከ5ቱ አብይ የትምህርት ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ነው። ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ስራ ምቹ ማድረግ፣ ለትምህርት ቤቶች በቂ በጀት መመደብ፣ የትምህርት ቤቶችን ፋሲሊቲ፣ ጥገናና እድሳት በወቅቱ ማካሄድና የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሟላት ለትምህርት ጥራት መጠበቅ ሚናው ከፍተኛ ነው።
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮም በ2018 ክረምት በትኩረት ከያዛቸው የክረምት በጎፈቃድ ስራዎች ውስጥ አንዱ የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማትና ፋሲሊቲዎች በህብረተሰቡ ተሳትፎ ማሟላት ነው።
በተያዘው ክረምት መላው የትምህርት ማህበረሰቡ ትምህርት ቤቶች ከመከፈታቸው በፊት እንደ ከተማ ኮሪደር ሁሉ ፅዱ፣ ውብና ንዑህ ትምህርት ቤቶችን በማዘጋጀት ለ2019 የትምህርት ዘመን ማዘጋጀት የሁላችንም ይጠይቃል።
ሐምሌ 1/2018
#AmharaEducation
#ትምህርትለትውልድ#በጎነትለኢትዮጵያከፍታ#አንድደርዘንደብተርለአንድተማሪ
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ
📌 በዌብ ሳይት ገጻችን http://www.anrseb.gov.et/
📌 በዩቱብ ቻናላችን https://www.youtube.com/channel/UCARNQWN5bm5z2JmKsC_Cn8w
📌 በፌስ ቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Amhara-Education-Bureau
📌 በቴሌግራም ቻናላችን t.me/anrse
ያግኙን
📌 በቲክቶክ ገፃችን @amharaeducation bureau
📌 X ገፃችን@amharaeducationbureau | 8 977 |
| 20 | ጽዱ፣ ውብና ለመማር ማስተማሩ ስራ ምቹ ትምህርት ቤቶችን እንፍጠር‼️
*****
በአጠቃላይ ትምህርት ኢንስፔክሽን ደረጃ ፍረጃ መሰረት ትምህርት ቤቶች ደረጃ አንድ፣ ደረጃ ሁለት፣ ደረጃ ሶስት እና ደረጃ አራት ተብለው በአራት ምድብ ይፈረጃሉ።
ደረጃ አንድ እና ደረጃ ሁለት ትምህርት ቤቶች በመስራት ላይ ያሉ ትምህርት ቤቶች ነገር ግን ለመማር ማስተማሩ ምቹ ያልሆኑ ተበተነ ለው ይመደባሉ።
ደረጃ ሶስት እና ደረጃ አራት ትምህርት ቤቶች ለደረጃው የተቀመጠውን ስታንዳርድ በአብዛኛው ያሟሉ ለመማር ማስተማር ስራው ምቹ ሆነው የተደራጁ ናቸው።
በትምህርት ቤት መሻሻል ፅንሰ ሀሳብ የትምህርት ቤት ፋሲሊቲና ግብዓት ከ5ቱ አብይ የትምህርት ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ነው። ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ስራ ምቹ ማድረግ፣ ለትምህርት ቤቶች በቂ በጀት መመደብ፣ የትምህርት ቤቶችን ፋሲሊቲ፣ ጥገናና እድሳት በወቅቱ ማካሄድና የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሟላት ለትምህርት ጥራት መጠበቅ ሚናው ከፍተኛ ነው።
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮም በ2018 ክረምት በትኩረት ከያዛቸው የክረምት በጎፈቃድ ስራዎች ውስጥ አንዱ የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማትና ፋሲሊቲዎች በህብረተሰቡ ተሳትፎ ማሟላት ነው።
በተያዘው ክረምት መላው የትምህርት ማህበረሰቡ ትምህርት ቤቶች ከመከፈታቸው በፊት እንደ ከተማ ኮሪደር ሁሉ ፅዱ፣ ውብና ንዑህ ትምህርት ቤቶችን በማዘጋጀት ለ2019 የትምህርት ዘመን ማዘጋጀት የሁላችንም ይጠይቃል።
ሐምሌ 1/2018
#AmharaEducation
#ትምህርትለትውልድ#በጎነትለኢትዮጵያከፍታ#አንድደርዘንደብተርለአንድተማሪ
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ
📌 በዌብ ሳይት ገጻችን http://www.anrseb.gov.et/
📌 በዩቱብ ቻናላችን https://www.youtube.com/channel/UCARNQWN5bm5z2JmKsC_Cn8w
📌 በፌስ ቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Amhara-Education-Bureau
📌 በቴሌግራም ቻናላችን t.me/anrse
ያግኙን
📌 በቲክቶክ ገፃችን @amharaeducation bureau
📌 X ገፃችን@amharaeducationbureau | 1 |
