💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
رفتن به کانال در Telegram
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
نمایش بیشتر9 033
مشترکین
-424 ساعت
-337 روز
-13630 روز
آرشیو پست ها
"ህዝቦች የ ኢኽቲላጥን «ወንድ ና ሴት መቀላቀልን» በለመዱ ቁጥር፣
በወንዶቻቸው ዘንድ ለሴቶቻቸው ያላቸው ቅናት ይሸረሸራል፣
በሴቶቻቸውም ዘንድ ሀያእ ይጠፋል።"
ወሏሁል ሙስተዓን!
Repost from ስለ ስልካችን
https://t.me/ibnumohammedyimer?livestream
ሸርሑ ሱና ደርስ
በኡስታዝ ተውፊቅ
ሡፍያን አስ–ሰውሪይ እንዲህ ይላሉ፦
“ሁሉን ቻይ የሆነውን አላህን በመፍራት ላይ አደራህን! ከሰዎች መገለልን አጥበቀህ ያዝ፣ በራስህ ላይ ተጠመድ፣ የአላህን መፅሐፍ (ቁርኣን) መጽናኛ አድርግ።”
📚አልጀርህ ወት–ተዕዲል (1/87)
ጤና ማለት በጤነኛ ሰው ላይ ያለ ዘውድ ነው
ያንን ዘውድ ህመምተኛ እጂ ማንም አያያለው።
الصحة تاج على الإنسان السليم
ولا أحد يرى هذا التاج إلا المرضى.
ምንም በዱኒያ ጉዳይ ባተሌ ብትሆኑ ከእዉቀት ማድ አትራቁ
የሁሉም ደረሳ አላማ የግድ አሊም መሆን አይደለም፤ ይልቁንም እውቀትን በመፈለግህ የሚፈለገው ዋናው ዓላማ የሚከተሉትን እንድታሳካ ነው፡-
① ከራስህ ላይ አላዋቂነትን እንድታነሳ፣
② አላህን ትክክለኛ በሆኑ አምልኮዎች (ኢባዳዎች) እንድታመልክ፣
③ እንዲሁም አቂዳህ (እምነትህ) የቀና ሆኖ አላህ ዘንድ በንፁህ ልብ እንድትቀርብ ነዉ።
የላቀዉ ጌታችን እንዲህ ይላል፦
﴿وَلَا تُخْزِنِي يَوْمَ يُبْعَثُونَ * يَوْمَ لَا يَنْفَعُ مَالٌ وَلَا بَنُونَ * إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ﴾ [الشعراء: 87-89].
«በሚቀሰቀሱበት ቀንም አታዋርደኝ፤ ገንዘብም ልጆችም በማይጠቅሙበት ቀን፡፡ ወደ አላህ በንጹህ ልብ የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ፡፡»
💡 ንፁህ ልብ ማለት፡- ከጥርጣሬዎች (ሹብሃት) የጠራ እና በስሜት ፍላጎቶች (ሸህዋት) ላይ ከመዘውተርና ከመውደድ የዳነ ነው።
🌐 https://t.me/durusuabihizam
መከራ እንግዳ ነው። ከታገሱት ጥሎ ይሄዳል። ጸጋም ቢሆን እንግዳ ነው። በማመስገን ተላምዶ ይኖራል።
ኢብኑል ጀውዚይ
☀️ ኢማሙ ኢብኑል ቀዪም (ረሂመሁሏህ)
እንዲህ ብለዋል፦ “አንድ የአሏህ ባሪያ
አሏህ ዘንድ ሁለት መቆሚያ ስፍራ አለው
የመጀመሪያው፦ ለሰላት እርሱ ዘንድ
መቆም ሲሆን...
ሁለተኛው ደግሞ፦ የቂያማ ዕለት አሏህ
ዘንድ የሚቆመው ነው...
የመጀመሪያው ላይ በአግባቡ በመቆም
የተወጣ ከሆነ ሁለተኛው እና ሌላኛው
የመቆሚያ ስፍራ ላይ ነገሩ ሁሉ ገር ገር
ይሆንለታል።”
[አል ፈዋኢድ :274]
Repost from 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« በአብዛኛው የሰው ልጅ የሚቀናው እንደ ሀብት፣ ስልጣን፣ ውበት ......ባሉ ጎልተው በሚታዩ ምድራዊ ጸጋዎች ላይ ነው። ትህትና ግን ራስን ዝቅ ማድረግን፣ ራስ ወዳድ አለመሆንን እና ሌሎችን ማክበርን የሚጠይቅ በመሆኑ፤ ለተመልካች እንደ ተፈላጊ የክብር ምልክት ሆኖ አይታይም።»
منقول
=
ለአንድ ጠቢብ ሰው እንዲህ ተብሎ ተጠየቀ፡- "ሰው የማይቀናበት ጸጋ ታውቃለህን?"
እርሱም መለሰ፡- "ትህትና(መተናነስ)" تواضع
እንደገናም ተጠየቀ፡- "ባለቤቱ (ተጠቂው) የማይታዘንለት መከራ ታውቃለህን?"
እርሱም መለሰ፡- "ትዕቢት (ኩራት)"
— ፈይድ አል-ቀዲር 3 / 132
عجيب والله
نقل
#الأطفال_والبراءة 🌱
✅ قال #السيوطي رحمه الله:
«خمس خصال في الأطفال لو كانت في الكبار مع ربِّهم لكانوا أولياء:
1⃣ لا يهتمون بالرزق
2⃣ ولا يشكون من خالقهم إذا مرضوا
3⃣ ويأكلون الطعام مجتمعين
4⃣ وإذا خافوا جرت عيونهم بالدموع
5⃣ وإذا تخاصموا تسارعوا إلى الصلح».
📚 حسن المحاضرة: 521/1.
እሷም በሰራችው ትጠየቃለች አንቺም በሰራሺው ትጠየቂያለሽ
የኒቃቢስቷ ወንጀል መስራት ያንቺን መገላለጥ ሀላል አያደርገውም!🙌
©
Repost from دروس وفوائد أبي حزام عبدالرحمن بن سعيد
ሸይኽ ዐብዱረዛቅ አል በድር በጠና ታማ ወደ አኺራህ ስለሔደችዉ እህታቸው የፃፏት ሪሳላህ ናት
ወደ አኺራህ የቀደሙን እህቶቻችንን አላህ በሰፊው እዝነቱ ይማራቸው
آه ما أجمل آثر الأخت على أهلها
وفقدها غصة تترك فراغاً لا يملؤه غيرها، لكن عزاء المؤمن أن الأثر الطيب لا يموت، وما زرعته من حنان وصبر ودعوات صالحات يبقى يظلها ويظل أهلها حتى يجمع الله الشمل في مستقر رحمته.
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
