fa
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

رفتن به کانال در Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام የጥበብ ማዕድ

کانال የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 107 مشترک است و جایگاه 5 309 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 094 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 107 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 01 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 660 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 29 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 2.96% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.05% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 477 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 331 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 10 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 02 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

16 107
مشترکین
+2924 ساعت
+2067 روز
+66030 روز
آرشیو پست ها
፡ ሚሆን መስሎን ሳቃቸው ላይ ትንሽ እልፍኝ ብናንጽም ቀን ሲከፋም ጉዳታቸው አስቆጥቶን እቀኑ ላይ ብናምጽም ሙቀት ሽተው ጥለው ሔዱ እኛ በርተን ስንከስም! ላንቺ ነው! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

እንኳን አደረሳችሁ ለበዓለ ደብረ ታቦር ! ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደ በ32 ዓመት ከ6 ወር ከ13 ቀን፣ በዘመነ ማቴዎስ፣ በወርኃ ነሐሴ በዕለተ እሑድ በደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮ
እንኳን አደረሳችሁ ለበዓለ ደብረ ታቦር ! ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደ በ32 ዓመት ከ6 ወር ከ13 ቀን፣ በዘመነ ማቴዎስ፣ በወርኃ ነሐሴ በዕለተ እሑድ በደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮቱን ገልጧል፡፡

አምርረህ አትጥላ ያ ሰው ውስጥህ እንዲኖር እየፈቀድክለት ነው! ትልቁ ሰላም ግን መተው ነው ተወው እያየኸው ፤ ክፉ ሳትመላለስ ተወው!!!

ባሉበት መቆም ምልክት አያደርግም ባለህበት እንድትረሳም አንዳንዴ ያደርግሃል ያ ደግሞ እጅግ ሰባሪ ነው! "እያሉ መረሳት"

የሞቴን ቀን ያፋጠነው መታመሜ አይደለም ለመዳን ጥረት አለማድረጌ እንጂ!

ትላንትም ዛሬም ነገም ከፊታችን ያለው በይቅርታ ነው

ትኩረት ለመሳብ መሞከር ችላ መባልን አስከትሎ የእኛነታችንን ጥራት ይቀንስብናል!!!

በጠዋት የነቃነው በእግዚአብሔር ነፃ የሆነ መልካም ፈቃድ ነው .... ከራሳችን ማድረግ ካቃተን እንኳን በነፃ ከተሰጠን ብዙ ነገር ውስጥ ለሚያስፈልጋቸው ሰወች እናካፍል ከልባችን ከሰጠን ደስታችን ከኛ አይርቅም.....🫶@dagi1u

የሰውን ስሜት መረዳት እና ኖሮበት ማለፍ የተለያዩ ነገሮች ናቸው! ውስጠ ስሜታቸውን ብንችል አናቅልባቸው።

ፍቅር ይበልጣል እዉነተኛ ሀይሉን የምንረዳወ የሆነን ሰዉ ክብሬ በለጠ ብለን ተለይተነወ የማይነጋ ለሊት ስናሳልፍ የማይመሽ ቀን ሰንዉል መሳቅ አቅቶን ተደብቀን ሰናለቅስ መተንፈስ ህመም ሲሆንብን ነወ ሁላችንም እዉነታዉን እናወቃለን🥺🥺

፡ "አንድ ሰው በየቀኑ ከተመሳሳይ ሰዎች ጋር የሚገናኝ ከሆነ፡ በመጨረሻ እነዚህ ሰዎች የህይወቱ አካላት ይሆናሉ፡፡ እናም ሰውየው እንዲለወጥ ይፈልጋሉ፡፡ እነሱ እንደሚፈልጉት ካልሆነላቸው ይናደዱበታል፡፡ ሁሉም ሰው ስለሌሎች ሰዎች አኗኗር በደንብ የሚያውቅ የራሱን ግን የማያውቅ ይመስላል፡፡" "አልኬሚስቱ"

ስትኖረው ማታቀው ስታልፈው እንባን ያስፈስስሃል ትዝታ ከባድ ነው።

ቅርበት የሚያመጣብህ ንቀት ባለመቅረብህ ከሚሰጥህ ስም የሚበልጥ ነው!

፡ "አንተ የሆነ ነገር ስትፈልግ አለም ሁሉም ታሳካው ዘንድ ሊተባበርህ ይነሳል፡፡" "አልኬሚስቱ"

እውነት አንዲት ብቻ ከሆነች መንታ እውነቶች ውሸት ሊሆኑ ነው ማለት ነው!

፡ "አንተ የሆነ ነገር ስትፈልግ አለም ሁሉም ታሳካው ዘንድ ሊተባበርህ ይነሳል፡፡" "አልኬሚስቱ"

የመልካምነት ማደሪያ የዋህነት ነው ፤ ብልጠት ደግሞ ልክም ቢሆን ትንሽ ተንኮል አያጣውም!!!

አንዳንዴ የሚያስንቅህ ሁኔታዎችን እያየህ ራስህን እየጎዳህ የምትተባበረው ነገር ነው!!!

የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው።  ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️