en
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Open in Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel የጥበብ ማዕድ

Channel የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 107 subscribers, ranking 5 309 in the Religion & Spirituality category and 2 094 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 107 subscribers.

According to the latest data from 01 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 660 over the last 30 days and by 29 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 2.96%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.05% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 477 views. Within the first day, a publication typically gains 331 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 10.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

16 107
Subscribers
+2924 hours
+2067 days
+66030 days
Posts Archive
፡ ሚሆን መስሎን ሳቃቸው ላይ ትንሽ እልፍኝ ብናንጽም ቀን ሲከፋም ጉዳታቸው አስቆጥቶን እቀኑ ላይ ብናምጽም ሙቀት ሽተው ጥለው ሔዱ እኛ በርተን ስንከስም! ላንቺ ነው! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

እንኳን አደረሳችሁ ለበዓለ ደብረ ታቦር ! ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደ በ32 ዓመት ከ6 ወር ከ13 ቀን፣ በዘመነ ማቴዎስ፣ በወርኃ ነሐሴ በዕለተ እሑድ በደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮ
እንኳን አደረሳችሁ ለበዓለ ደብረ ታቦር ! ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደ በ32 ዓመት ከ6 ወር ከ13 ቀን፣ በዘመነ ማቴዎስ፣ በወርኃ ነሐሴ በዕለተ እሑድ በደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮቱን ገልጧል፡፡

አምርረህ አትጥላ ያ ሰው ውስጥህ እንዲኖር እየፈቀድክለት ነው! ትልቁ ሰላም ግን መተው ነው ተወው እያየኸው ፤ ክፉ ሳትመላለስ ተወው!!!

ባሉበት መቆም ምልክት አያደርግም ባለህበት እንድትረሳም አንዳንዴ ያደርግሃል ያ ደግሞ እጅግ ሰባሪ ነው! "እያሉ መረሳት"

የሞቴን ቀን ያፋጠነው መታመሜ አይደለም ለመዳን ጥረት አለማድረጌ እንጂ!

ትላንትም ዛሬም ነገም ከፊታችን ያለው በይቅርታ ነው

ትኩረት ለመሳብ መሞከር ችላ መባልን አስከትሎ የእኛነታችንን ጥራት ይቀንስብናል!!!

በጠዋት የነቃነው በእግዚአብሔር ነፃ የሆነ መልካም ፈቃድ ነው .... ከራሳችን ማድረግ ካቃተን እንኳን በነፃ ከተሰጠን ብዙ ነገር ውስጥ ለሚያስፈልጋቸው ሰወች እናካፍል ከልባችን ከሰጠን ደስታችን ከኛ አይርቅም.....🫶@dagi1u

የሰውን ስሜት መረዳት እና ኖሮበት ማለፍ የተለያዩ ነገሮች ናቸው! ውስጠ ስሜታቸውን ብንችል አናቅልባቸው።

ፍቅር ይበልጣል እዉነተኛ ሀይሉን የምንረዳወ የሆነን ሰዉ ክብሬ በለጠ ብለን ተለይተነወ የማይነጋ ለሊት ስናሳልፍ የማይመሽ ቀን ሰንዉል መሳቅ አቅቶን ተደብቀን ሰናለቅስ መተንፈስ ህመም ሲሆንብን ነወ ሁላችንም እዉነታዉን እናወቃለን🥺🥺

፡ "አንድ ሰው በየቀኑ ከተመሳሳይ ሰዎች ጋር የሚገናኝ ከሆነ፡ በመጨረሻ እነዚህ ሰዎች የህይወቱ አካላት ይሆናሉ፡፡ እናም ሰውየው እንዲለወጥ ይፈልጋሉ፡፡ እነሱ እንደሚፈልጉት ካልሆነላቸው ይናደዱበታል፡፡ ሁሉም ሰው ስለሌሎች ሰዎች አኗኗር በደንብ የሚያውቅ የራሱን ግን የማያውቅ ይመስላል፡፡" "አልኬሚስቱ"

ስትኖረው ማታቀው ስታልፈው እንባን ያስፈስስሃል ትዝታ ከባድ ነው።

ቅርበት የሚያመጣብህ ንቀት ባለመቅረብህ ከሚሰጥህ ስም የሚበልጥ ነው!

፡ "አንተ የሆነ ነገር ስትፈልግ አለም ሁሉም ታሳካው ዘንድ ሊተባበርህ ይነሳል፡፡" "አልኬሚስቱ"

እውነት አንዲት ብቻ ከሆነች መንታ እውነቶች ውሸት ሊሆኑ ነው ማለት ነው!

፡ "አንተ የሆነ ነገር ስትፈልግ አለም ሁሉም ታሳካው ዘንድ ሊተባበርህ ይነሳል፡፡" "አልኬሚስቱ"

የመልካምነት ማደሪያ የዋህነት ነው ፤ ብልጠት ደግሞ ልክም ቢሆን ትንሽ ተንኮል አያጣውም!!!

አንዳንዴ የሚያስንቅህ ሁኔታዎችን እያየህ ራስህን እየጎዳህ የምትተባበረው ነገር ነው!!!

የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው።  ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️