es
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Ir al canal en Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የጥበብ ማዕድ

El canal የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 107 suscriptores, ocupando la posición 5 309 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 094 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 107 suscriptores.

Según los últimos datos del 01 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 660, y en las últimas 24 horas de 29, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 2.96%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 2.05% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 477 visualizaciones. En el primer día suele acumular 331 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 10.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 02 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

16 107
Suscriptores
+2924 horas
+2067 días
+66030 días
Archivo de publicaciones
፡ ሚሆን መስሎን ሳቃቸው ላይ ትንሽ እልፍኝ ብናንጽም ቀን ሲከፋም ጉዳታቸው አስቆጥቶን እቀኑ ላይ ብናምጽም ሙቀት ሽተው ጥለው ሔዱ እኛ በርተን ስንከስም! ላንቺ ነው! አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

እንኳን አደረሳችሁ ለበዓለ ደብረ ታቦር ! ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደ በ32 ዓመት ከ6 ወር ከ13 ቀን፣ በዘመነ ማቴዎስ፣ በወርኃ ነሐሴ በዕለተ እሑድ በደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮ
እንኳን አደረሳችሁ ለበዓለ ደብረ ታቦር ! ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደ በ32 ዓመት ከ6 ወር ከ13 ቀን፣ በዘመነ ማቴዎስ፣ በወርኃ ነሐሴ በዕለተ እሑድ በደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮቱን ገልጧል፡፡

አምርረህ አትጥላ ያ ሰው ውስጥህ እንዲኖር እየፈቀድክለት ነው! ትልቁ ሰላም ግን መተው ነው ተወው እያየኸው ፤ ክፉ ሳትመላለስ ተወው!!!

ባሉበት መቆም ምልክት አያደርግም ባለህበት እንድትረሳም አንዳንዴ ያደርግሃል ያ ደግሞ እጅግ ሰባሪ ነው! "እያሉ መረሳት"

የሞቴን ቀን ያፋጠነው መታመሜ አይደለም ለመዳን ጥረት አለማድረጌ እንጂ!

ትላንትም ዛሬም ነገም ከፊታችን ያለው በይቅርታ ነው

ትኩረት ለመሳብ መሞከር ችላ መባልን አስከትሎ የእኛነታችንን ጥራት ይቀንስብናል!!!

በጠዋት የነቃነው በእግዚአብሔር ነፃ የሆነ መልካም ፈቃድ ነው .... ከራሳችን ማድረግ ካቃተን እንኳን በነፃ ከተሰጠን ብዙ ነገር ውስጥ ለሚያስፈልጋቸው ሰወች እናካፍል ከልባችን ከሰጠን ደስታችን ከኛ አይርቅም.....🫶@dagi1u

የሰውን ስሜት መረዳት እና ኖሮበት ማለፍ የተለያዩ ነገሮች ናቸው! ውስጠ ስሜታቸውን ብንችል አናቅልባቸው።

ፍቅር ይበልጣል እዉነተኛ ሀይሉን የምንረዳወ የሆነን ሰዉ ክብሬ በለጠ ብለን ተለይተነወ የማይነጋ ለሊት ስናሳልፍ የማይመሽ ቀን ሰንዉል መሳቅ አቅቶን ተደብቀን ሰናለቅስ መተንፈስ ህመም ሲሆንብን ነወ ሁላችንም እዉነታዉን እናወቃለን🥺🥺

፡ "አንድ ሰው በየቀኑ ከተመሳሳይ ሰዎች ጋር የሚገናኝ ከሆነ፡ በመጨረሻ እነዚህ ሰዎች የህይወቱ አካላት ይሆናሉ፡፡ እናም ሰውየው እንዲለወጥ ይፈልጋሉ፡፡ እነሱ እንደሚፈልጉት ካልሆነላቸው ይናደዱበታል፡፡ ሁሉም ሰው ስለሌሎች ሰዎች አኗኗር በደንብ የሚያውቅ የራሱን ግን የማያውቅ ይመስላል፡፡" "አልኬሚስቱ"

ስትኖረው ማታቀው ስታልፈው እንባን ያስፈስስሃል ትዝታ ከባድ ነው።

ቅርበት የሚያመጣብህ ንቀት ባለመቅረብህ ከሚሰጥህ ስም የሚበልጥ ነው!

፡ "አንተ የሆነ ነገር ስትፈልግ አለም ሁሉም ታሳካው ዘንድ ሊተባበርህ ይነሳል፡፡" "አልኬሚስቱ"

እውነት አንዲት ብቻ ከሆነች መንታ እውነቶች ውሸት ሊሆኑ ነው ማለት ነው!

፡ "አንተ የሆነ ነገር ስትፈልግ አለም ሁሉም ታሳካው ዘንድ ሊተባበርህ ይነሳል፡፡" "አልኬሚስቱ"

የመልካምነት ማደሪያ የዋህነት ነው ፤ ብልጠት ደግሞ ልክም ቢሆን ትንሽ ተንኮል አያጣውም!!!

አንዳንዴ የሚያስንቅህ ሁኔታዎችን እያየህ ራስህን እየጎዳህ የምትተባበረው ነገር ነው!!!

የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው።  ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️