fa
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

رفتن به کانال در Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام የጥበብ ማዕድ

کانال የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 968 مشترک است و جایگاه 5 354 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 100 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 968 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 26 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 661 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 94 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 2.60% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.13% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 415 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 341 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 10 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 27 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

15 968
مشترکین
+9424 ساعت
+2527 روز
+66130 روز
آرشیو پست ها
ከአንዳንድ እንባዎች የበለጠ አንዳንድ ሳቆች ይጎዳሉ

ከአንዳንድ እንባዎች የበለጠ አንዳንድ ሳቆች ይጎዳሉ

ለምትፈልገው ቋሚ የሚፈልግህም ላንተ ንቁ ነው።

አንዳንዴ በቂ ነገሮች ሁሉ በቂ አይደሉም ባለህበት ያስቀሩሃል።

የዝቅተኝነት ስሜት ሲሰማህ ካንተ ወገን የተሳካለትን ሰው ስም ብቻ ሁሌ እየጠራህ የኔ ነው ትላለህ።        አንተም ስራ ሁነው ፤ ለምን ትጠባለህ!

ከሞት የከፋ ነው       የባርያ ሰው ኑሮ            ስለመገዛቱ                     አታስብ በጭራሽ ነፃነት ነፍስ ነው    በውጊያ ሲጠየቅ           ድል ሲሆን በምላሽ!!!

የጥቁር ህዝቦች ኩራት አድዋ!
+5
የጥቁር ህዝቦች ኩራት አድዋ!

ቤተሰቦች ለ 130ኛ ጊዜ ለሚከበረው ለ አድዋ የነፃነትና ለድል ቀን እንኳን አደረሳችሁ። ክብር ለጀግኖች ፤ ክብር ለመሪዎቹ ፤ ክብር ከጦረኞች እኩል ለተሰለፉ ለተሰዉ እንስሳቶቻችን!!!

+1
ቴዲ አፍሮ (ጥቁር ሰው) 👇👇👇👇👇👇 @getemmmmmm

⚫️⚫️አድዋ የጥቁር ህዝቦች ነፃነት!⚫️⚫️ የአድዋ ጦርነት በየካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያና ኢጣሊያ መካከል የተካሄደ ውጊያ ሲሆን የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል ነው።
+2
⚫️⚫️አድዋ የጥቁር ህዝቦች ነፃነት!⚫️⚫️ የአድዋ ጦርነት በየካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያና ኢጣሊያ መካከል የተካሄደ ውጊያ ሲሆን የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል ነው። በ ኢትዮጵያ አሸናፊነት የጣልያን የቀኝ ግዛት ማስፋፋት ተኮላሸ። የአድዋ ጦርነት የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል Battle of Adwa ቀን:- የካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. ቦታ :- አድዋ፤ ኢትዮጵያ ውጤት: የኢትዮጵያ ድል #130ኛው_የዓድዋ_ድል_በዓል #የካቲት_23_1888 #የጥቁር_ሕዝብ_ኩራት

ህዝብ ለሀገር በተዋደቀበት ሀገር… ህዝብ ለህዝብ መጨካከናችን ሞትን እንድንላመድ አደረገን!!!

ውለታም ቃልም ይረሳል ከዛ በላይ ዋናው አንተም ትረሳለህ!!!     አለመጠበቅ ነው ደህና የሚያደርግህ!!!

ስትሞት ሬሳ ስትቀበር ሙታን ነህ!

#እምዬ_ምኒሊክ
#እምዬ_ምኒሊክ

ያኖሩህን ደርሰህ ለማኖር እየታገልክ የራስህን ሕይወት በገፋህ ለሌሎች ግን ሐሳብህ ራስ ወዳድነት ነው!     ላይረዱህ የውስጥን ፣ ላያሟሉልህ መሻትህን ቀርበው አውርተውህ እንደ ጤነኛ የማያዩህ ሰዎች ብዙ ናቸው… መፍትሔው ትቶ መሔድ ነው!!!

አስተዋይ ሌባ ከሚሰረቀው በላይ ማምለጫ ቀዳዳው ላይ ትኩረት ያደርጋል።

እኔ ብቻ ነኝ ግን አረቄና ናፍቆት እኩል እንደሚጎዱ የሚሰማኝ

ቤተሰቦች ተቀዛቅዛችኋል ወዴት ሔዳቹ?!

አንዷ የተበላሸች ሙሉ ጤነኛን ለመበከል በጣም ይቀላታል       አንዱ ጥሩ ግን ብዙ የሳተን ለመለወጥ ሲሞክር ምን አልባት ሊስትም ይችላል! አርፎ መቀመጡ ይሻላል።

ለልጅዎ አስጠኚ ይፈልጋሉ ይህንን ፍላጎቶን DAG Tutorial ያሟላል _ ለሁሉም ክፍል ተማሪዎች በቂ እውቀት እና ችሎታ ባላቸው  አስጠኚዎች ተመጣጣኝ በሆነ ዋጋ _ ለተፈታኝ ( 6 ፣ 8 እና 12) ተማሪዎች በቂ እገዛ ማድረግ አጋዥ መፅሃፍትን  የቀደሙ ፈተናዎችን ማሰራትን ያካትታል እኛን ማግኘት ከፈለጉ እና  ለማንኛውም ጥያቄ @Dersani21 0964422532 Are you looking for a tutor for your child? DAG Tutorial will fulfill your needs. For students of all grade levels, we provide qualified and skilled tutors at a reasonable price. For national exam candidates (Grades 6, 8, and 12), we offer strong support, including the use of supplementary books and practicing previous exam questions. You can contact @Dersani21 0964422532