es
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Ir al canal en Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የጥበብ ማዕድ

El canal የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 968 suscriptores, ocupando la posición 5 354 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 100 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 968 suscriptores.

Según los últimos datos del 26 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 661, y en las últimas 24 horas de 94, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 2.60%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 2.13% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 415 visualizaciones. En el primer día suele acumular 341 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 10.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 27 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

15 968
Suscriptores
+9424 horas
+2527 días
+66130 días
Archivo de publicaciones
ከአንዳንድ እንባዎች የበለጠ አንዳንድ ሳቆች ይጎዳሉ

ከአንዳንድ እንባዎች የበለጠ አንዳንድ ሳቆች ይጎዳሉ

ለምትፈልገው ቋሚ የሚፈልግህም ላንተ ንቁ ነው።

አንዳንዴ በቂ ነገሮች ሁሉ በቂ አይደሉም ባለህበት ያስቀሩሃል።

የዝቅተኝነት ስሜት ሲሰማህ ካንተ ወገን የተሳካለትን ሰው ስም ብቻ ሁሌ እየጠራህ የኔ ነው ትላለህ።        አንተም ስራ ሁነው ፤ ለምን ትጠባለህ!

ከሞት የከፋ ነው       የባርያ ሰው ኑሮ            ስለመገዛቱ                     አታስብ በጭራሽ ነፃነት ነፍስ ነው    በውጊያ ሲጠየቅ           ድል ሲሆን በምላሽ!!!

የጥቁር ህዝቦች ኩራት አድዋ!
+5
የጥቁር ህዝቦች ኩራት አድዋ!

ቤተሰቦች ለ 130ኛ ጊዜ ለሚከበረው ለ አድዋ የነፃነትና ለድል ቀን እንኳን አደረሳችሁ። ክብር ለጀግኖች ፤ ክብር ለመሪዎቹ ፤ ክብር ከጦረኞች እኩል ለተሰለፉ ለተሰዉ እንስሳቶቻችን!!!

+1
ቴዲ አፍሮ (ጥቁር ሰው) 👇👇👇👇👇👇 @getemmmmmm

⚫️⚫️አድዋ የጥቁር ህዝቦች ነፃነት!⚫️⚫️ የአድዋ ጦርነት በየካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያና ኢጣሊያ መካከል የተካሄደ ውጊያ ሲሆን የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል ነው።
+2
⚫️⚫️አድዋ የጥቁር ህዝቦች ነፃነት!⚫️⚫️ የአድዋ ጦርነት በየካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያና ኢጣሊያ መካከል የተካሄደ ውጊያ ሲሆን የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል ነው። በ ኢትዮጵያ አሸናፊነት የጣልያን የቀኝ ግዛት ማስፋፋት ተኮላሸ። የአድዋ ጦርነት የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል Battle of Adwa ቀን:- የካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. ቦታ :- አድዋ፤ ኢትዮጵያ ውጤት: የኢትዮጵያ ድል #130ኛው_የዓድዋ_ድል_በዓል #የካቲት_23_1888 #የጥቁር_ሕዝብ_ኩራት

ህዝብ ለሀገር በተዋደቀበት ሀገር… ህዝብ ለህዝብ መጨካከናችን ሞትን እንድንላመድ አደረገን!!!

ውለታም ቃልም ይረሳል ከዛ በላይ ዋናው አንተም ትረሳለህ!!!     አለመጠበቅ ነው ደህና የሚያደርግህ!!!

ስትሞት ሬሳ ስትቀበር ሙታን ነህ!

#እምዬ_ምኒሊክ
#እምዬ_ምኒሊክ

ያኖሩህን ደርሰህ ለማኖር እየታገልክ የራስህን ሕይወት በገፋህ ለሌሎች ግን ሐሳብህ ራስ ወዳድነት ነው!     ላይረዱህ የውስጥን ፣ ላያሟሉልህ መሻትህን ቀርበው አውርተውህ እንደ ጤነኛ የማያዩህ ሰዎች ብዙ ናቸው… መፍትሔው ትቶ መሔድ ነው!!!

አስተዋይ ሌባ ከሚሰረቀው በላይ ማምለጫ ቀዳዳው ላይ ትኩረት ያደርጋል።

እኔ ብቻ ነኝ ግን አረቄና ናፍቆት እኩል እንደሚጎዱ የሚሰማኝ

ቤተሰቦች ተቀዛቅዛችኋል ወዴት ሔዳቹ?!

አንዷ የተበላሸች ሙሉ ጤነኛን ለመበከል በጣም ይቀላታል       አንዱ ጥሩ ግን ብዙ የሳተን ለመለወጥ ሲሞክር ምን አልባት ሊስትም ይችላል! አርፎ መቀመጡ ይሻላል።

ለልጅዎ አስጠኚ ይፈልጋሉ ይህንን ፍላጎቶን DAG Tutorial ያሟላል _ ለሁሉም ክፍል ተማሪዎች በቂ እውቀት እና ችሎታ ባላቸው  አስጠኚዎች ተመጣጣኝ በሆነ ዋጋ _ ለተፈታኝ ( 6 ፣ 8 እና 12) ተማሪዎች በቂ እገዛ ማድረግ አጋዥ መፅሃፍትን  የቀደሙ ፈተናዎችን ማሰራትን ያካትታል እኛን ማግኘት ከፈለጉ እና  ለማንኛውም ጥያቄ @Dersani21 0964422532 Are you looking for a tutor for your child? DAG Tutorial will fulfill your needs. For students of all grade levels, we provide qualified and skilled tutors at a reasonable price. For national exam candidates (Grades 6, 8, and 12), we offer strong support, including the use of supplementary books and practicing previous exam questions. You can contact @Dersani21 0964422532