fa
Feedback
ሰሊሆም-AMU - ECSF(Arbaminch university main campus fellowship)

ሰሊሆም-AMU - ECSF(Arbaminch university main campus fellowship)

رفتن به کانال در Telegram

This channel belongs to AMU evangelical Christian student fellowship. Contact +251 97 614 0425 +251908723887 ህብረቱን መደገፍ ለምትፈልጉ 1000738670284 👇Our social media accounts👇 https://linktr.ee/40minch_university_fellow?utm_source=linktree_admin_share

نمایش بیشتر
1 912
مشترکین
-224 ساعت
-87 روز
-2430 روز
آرشیو پست ها
✨✨Summer Mission✨✨ Day 2 “መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15 ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበ
+9
✨✨Summer Mission✨✨ Day 2
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበስር ከወጣን: ዛሬ ሁለተኛ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ወንጌልን ማብሰር ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌 ይህን የወንጌል ስርጭት መርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን:: ብሩካን ናችሁ!🙌 #Summer_Mission_2018 #Day_2 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ

✨✨Summer Mission✨✨ Day 1 “መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15 ወንጌልን በዲታ ጋና ካሬ ልናበ
+9
✨✨Summer Mission✨✨ Day 1
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ጋና ካሬ ልናበስር ከወጣን: በሰላም ደርሰን የመጀመሪያ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ወንጌልን ማብሰር ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌 ይህን የወንጌል ስርጭት ምርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን:: ብሩካን ናችሁ!🙌 #Summer_Mission_2018 #Day_1 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ

✨✨Summer Mission✨✨ Day 1 “መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15 ወንጌልን በዲታ ጋና ካሬ ልናበ
+9
✨✨Summer Mission✨✨ Day 1
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ጋና ካሬ ልናበስር ከወጣን: በሰላም ደርሰን የመጀመሪያ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ወንጌልን ማብሰር ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌 ይህን የወንጌል ስርጭት ምርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን:: ብሩካን ናችሁ!🙌 #Summer_Mission_2018 #Day_1 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ

🌟 ለSummer Internship ተማሪዎቻችን 🌟 ሰላም የተወደዳችሁ የ Comp & IT፣ Electrical እና Architecture ተማሪዎቻችን! ይህ የክረምት ስራ ልምምድ የሙያ ክህሎታችንን የም
🌟 ለSummer Internship ተማሪዎቻችን 🌟 ሰላም የተወደዳችሁ የ Comp & ITElectrical እና Architecture ተማሪዎቻችን! ይህ የክረምት ስራ ልምምድ የሙያ ክህሎታችንን የምናዳብርበትና ክርስቲያናዊ ማንነታችንን በተግባር የምናሳይበት ወርቃማ እድል ነው። 📌 በዚህ ወቅት ልናስተውላቸው የሚገቡ 3 ነገሮች፦ 1. ሙያዊ ታማኝነት (Integrity)፦ ስራን በጥራትና በታማኝነት መፈጸም፣ ሰዓት ማክበርና ለሁሉም አክብሮት መስጠት። *(ቆላስይስ 3፥23)* 2. የመማር መንፈስ፦ የማናውቀውን በትህትና መጠየቅ፣ ከስህተት መማርና ጤናማ የስራ ግንኙነት መፍጠር። 3. መንፈሳዊ ሕይወትን መጠበቅ፦ ቀንን በጸሎትና በቃል መጀመር፤ በየአካባቢው ያለውን የክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት አለመተው። 💡 በስራ ቦታችን ላይ እንደ ብርሃን የምናበራበት የተባረከ Internship ጊዜ ይሁንልን! *"እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ።"* (ማቴዎስ 5፥14) #AMUECSF #Academics_Dept #SummerInternship #ChristianStudents #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመመለስ #በጽድቅ_ኑሮ #በመታመን

✨✨GF End✨✨ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች እንደምን ቆያችሁ👋 እነሆ በጌታ ረድእነት የዚህን አመት ሁለተኛ መንፈቅ የመጨረሻ መዝጊያ መርሃግብር ልናደርግ ቀን ቀጥረናል። በዚህም ዕለት የረዳን
✨✨GF End✨✨ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች እንደምን ቆያችሁ👋 እነሆ በጌታ ረድእነት የዚህን አመት ሁለተኛ መንፈቅ የመጨረሻ መዝጊያ መርሃግብር ልናደርግ ቀን ቀጥረናል። በዚህም ዕለት የረዳንን ጌታ የምናመሰግንበት፣ በአንድነት ቃሉን የምንሰማበትና የምናመልክበት ፕሮግራም ተሰናድቶልናል። ስለሆነም በዚህ የGF_End ዕለት ሁላችሁም ወደ Fellowship ስትመጡ: #የተማሪ_መታወቂያ ይዛችሁ በጊዜ እንድትገኙና ለወዳጆቻችሁ ይዘው እንዲገኙ እንድታሳውቋቸው ይሁን። 📚 መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ መያዝ አንዘንጋ። የጌታ ጸጋ እና ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን!              🗓ቀን 29/09/2018🗓                    ⏰ 12:00 ⏰                   📍በመካነየሱስ📍 #GF_End #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ ""Ⓐⓜⓤⓔⓒⓢⓕ""   በነዚህ ሶሻል ሚዲያዎች ተገኙናላችሁ!    👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇                     @amuecsf YouTube | Tiktok | Telegram | Facebook | Instagram | Spotify | Google podcast

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረት "SUMMER MISSION" የክረምት የወንጌል ሥርጭት መርሐ-ግብር አዘጋጅቷል። የሰዎችን ሕይወት በሚለውጠው በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ የወንጌል ስርጭ
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረት "SUMMER MISSION" የክረምት የወንጌል ሥርጭት መርሐ-ግብር አዘጋጅቷል። የሰዎችን ሕይወት በሚለውጠው በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ የወንጌል ስርጭት ላይ የበኩሎዎን አሻራ ያሳርፉ! 📍 ቦታ፦ ዲታ ውሎቆሬ 🗓️ ቀን፦ ሰኔ 4 - 10 የአገልግሎት ድጋፍ አካውንት፦ 1000593834208 Amuecsf Main campus (Evan) በገንዘብዎና በጸሎትዎ አገልግሎቱን በመደገፍ ከዚህ በረከት ተካፋይ ይሁኑ። የእርስዎ ድጋፍ ለወንጌል መስፋፋት ትልቅ አቅም ነው! #SummerMission #Evan_Mobilizers #Gospel_Mission #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በጽድቅ_ኑሮ #በመመለስ #SEEKING_GOD #Trust #Return #Walk_Righteously

✨✨Last GP✨✨ 📍GP (General prayer)📍 ሰላም ለእናንተ ይሁን ቅዱሳን👋 ዛሬ (አርብ) የዚህ semester የመጨረሻ የGP program ሚኖረን ይሆናል። በዚያም የትምህርት ጊዜ ስለ
✨✨Last GP✨✨ 📍GP (General prayer)📍 ሰላም ለእናንተ ይሁን ቅዱሳን👋 ዛሬ (አርብ) የዚህ semester የመጨረሻ የGP program ሚኖረን ይሆናል። በዚያም የትምህርት ጊዜ ስለሚኖረን ሁላቹም መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ በመያዝ እንድትገኙ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።                         ⏰ 12:00 ⏰                   📍በሰሊሆም📍
“ነገር ግን እዚያም ሆናችሁ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁና በፍጹም ነፍሳችሁ ብትፈልጉት ታገኙታላችሁ።” ዘዳግም 4:29
#GP_End #Last_GP #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ   በነዚህ ሶሻል ሚዲያዎች ተገኙናላችሁ!    👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇                     @amuecsf YouTube | Tiktok | Telegram | Facebook | Instagram | Spotify | Google podcast

🎬✨ ዳቩክ (Davuk) ✨🎬 በህብረታችን በ 2018 ምሩቃን ተማሪዎች (GC_BENHANAN) ተሰርቶ፣ መጋቢት 24/2018 በእናት መካነ ኢየሱስ ተመርቆ ለ እይታ የቀረበው ብዙዎችን ያስተማረው እና
🎬✨ ዳቩክ (Davuk) ✨🎬 በህብረታችን በ 2018 ምሩቃን ተማሪዎች (GC_BENHANAN)  ተሰርቶ፣ መጋቢት 24/2018 በእናት መካነ ኢየሱስ ተመርቆ ለ እይታ የቀረበው ብዙዎችን ያስተማረው እና ያጽናናው
"ዳቩክ" (DAVUK)
የተሰኘው አጭር መንፈሳዊ አማርኛ ፊልም🎥፤ ዛሬ እለተ ሐሙስ 12:00 ሰዓት ላይ በሰሊሆም (Selihom) ዩቲዩብ ቻናል ላይ ስለሚለቀቅ እንድትመለከቱ እና ለወዳጅ ጓደኞቻችሁ ሼር እንድታደርጉ ይሁን።" #GC_BENHANAN #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በጽድቅ_ኑሮ #በመመለስ #SEEKING_GOD #Trust #Return #Walk_Righteously

✨✨GF End✨✨ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች እንደምን ቆያችሁ👋 እነሆ በጌታ ረድእነት የዚህን አመት ሁለተኛ መንፈቅ የመጨረሻ መዝጊያ መርሃግብር ልናደርግ ቀን ቀጥረናል። በዚህም ዕለት የረዳን
✨✨GF End✨✨ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች እንደምን ቆያችሁ👋 እነሆ በጌታ ረድእነት የዚህን አመት ሁለተኛ መንፈቅ የመጨረሻ መዝጊያ መርሃግብር ልናደርግ ቀን ቀጥረናል። በዚህም ዕለት የረዳንን ጌታ የምናመሰግንበት፣ በአንድነት ቃሉን የምንሰማበትና የምናመልክበት ፕሮግራም ተሰናድቶልናል። ስለሆነም በዚህ የGF_End ዕለት ሁላችሁም ወደ Fellowship ስትመጡ: #የተማሪ_መታወቂያ ይዛችሁ በጊዜ እንድትገኙና ለወዳጆቻችሁ ይዘው እንዲገኙ እንድታሳውቋቸው ይሁን። 📚 መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ መያዝ አንዘንጋ። የጌታ ጸጋ እና ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን!                                 ⏰ 12:00 ⏰                   📍በመካነየሱስ📍 #GF_End #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ ""Ⓐⓜⓤⓔⓒⓢⓕ""   በነዚህ ሶሻል ሚዲያዎች ተገኙናላችሁ!    👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇                     @amuecsf YouTube | Tiktok | Telegram | Facebook | Instagram | Spotify | Google podcast

🎬✨ ዳቩክ (Davuk) ✨🎬 በህብረታችን በ 2018 ምሩቃን ተማሪዎች (GC_BENHANAN) ተሰርቶ፣ መጋቢት 24/2018 በእናት መካነ ኢየሱስ ተመርቆ ለ እይታ የቀረበው ብዙዎችን ያስተማረው እና
🎬✨ ዳቩክ (Davuk) ✨🎬 በህብረታችን በ 2018 ምሩቃን ተማሪዎች (GC_BENHANAN)  ተሰርቶ፣ መጋቢት 24/2018 በእናት መካነ ኢየሱስ ተመርቆ ለ እይታ የቀረበው ብዙዎችን ያስተማረው እና ያጽናናው
"ዳቩክ" (DAVUK)
የተሰኘው አጭር መንፈሳዊ አማርኛ ፊልም🎥፤ ነገ እለተ ሐሙስ 12:00 ሰዓት ላይ በሰሊሆም (Selihom) ዩቲዩብ ቻናል ላይ ስለሚለቀቅ እንድትመለከቱ እና ለወዳጅ ጓደኞቻችሁ ሼር እንድታደርጉ ይሁን።" #GC_BENHANAN #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በጽድቅ_ኑሮ #በመመለስ #SEEKING_GOD #Trust #Return #Walk_Righteously

📢 ለ18 ባች አንደኛ ዓመት ተማሪዎች ሰላም የተወደዳችሁ ተማሪዎቻችን፤ የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ! 📌የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት Final Exam ነገ እንደሚጀምር የሚታወቅ ነው። 📌 በምትጀምሩት
📢 ለ18 ባች አንደኛ ዓመት ተማሪዎች ሰላም የተወደዳችሁ ተማሪዎቻችን፤ የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ! 📌የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት Final Exam ነገ እንደሚጀምር የሚታወቅ ነው። 📌 በምትጀምሩት ፈተና ሁሉ እግዚአብሔር ማስተዋልን ያብዛላችሁ፣ እጁም ከእናንተ ጋር ይሁን። ከክፉ ሁሉ ይጠብቃችሁ፣ ያጠናችሁትንም ይባርክላችሁ። 📌 በፈተናችሁ ጊዜ፦ ✔️ከማያስፈልጉ ውጥረቶች ራሳችሁን ጠብቁ። ✔️የፈተና ክፍል መመሪያዎችን አክብሩ። ✔️ ለሌሎች መልካም ምሳሌ ሁኑ። ✔️ ሁሉንም ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉ።
✨ የተዋረደውን ንጉሥ ኢየሱስን በመግለጥ የንጉሡ ተከታዮች መሆናችንን እንድናሳይ በጌታ ፍቅር እናሳስባችኋለን።
📖 “ስለዚህም እስራቴ ስለ ክርስቶስ እንዲሆን በንጉሥ ዘበኞች ሁሉና በሌሎች ሁሉ ዘንድ ተገልጦአል፥”   — ፊልጵስዩስ 1፥13 መልካም ፈተና ይሁንላችሁ! #የጌታ_ጸጋ_እና_ሰላም_ከሁላችንም_ጋር_ይሁን #SEEKING_GOD #RETURN #WALK_RIGHTEOUSLY #TRUST #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመመለስ #በጽድቅ_ኑሮ #በመታመን AMU ECSF ACADEMICS DEPARTMENT

👋ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያን ተማሪዎች ! ዛሬ(ቅዳሜ) GF ፕሮግራም ሰለሚኖረን ሁላችንም በመካነየሱስ አንድንገኝ ይሁን። ሌሎች ወንድም እና እህቶችን ይዘን መምጣት
👋ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያን ተማሪዎች ! ዛሬ(ቅዳሜ) GF ፕሮግራም ሰለሚኖረን ሁላችንም በመካነየሱስ አንድንገኝ ይሁን። ሌሎች ወንድም እና እህቶችን ይዘን መምጣት አንዘንጋ‼️ 📚 መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ መያዝ አንዘንጋ። “በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።”   — ኤፌሶን 4፥3                                 ⏰ 12:00 ⏰                   📍በመካነየሱስ📍 #SEEKING_GOD #Return #Walk_Righteously #Trust #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመመለስ #በጽድቅ_ኑሮ #በመታመን """"""""""Ⓐⓜⓤⓔⓒⓢⓕ"""""""""   በነዚህ ሶሻል ሚዲያዎች ተገኙናላችሁ!    👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇                     @amuecsf YouTube | Tiktok | Telegram | Facebook | Instagram | Spotify | Google podcast

📍General Prayer(GP)📍 ሰላም የእግዚአብሔር ልጆች👋 ዛሬ(አርብ) የ ፀሎት ጊዜ በሰሊሆም ስለሚኖረን ሁላችንም በመገኘት በአምላካችን ፊት በመሆን በፀሎት ከሚገኘው በረከት ተካፋይ እንሁን
📍General Prayer(GP)📍 ሰላም የእግዚአብሔር ልጆች👋 ዛሬ(አርብ) የ ፀሎት ጊዜ በሰሊሆም ስለሚኖረን ሁላችንም በመገኘት በአምላካችን ፊት በመሆን በፀሎት ከሚገኘው በረከት ተካፋይ እንሁን። ቦታ: ሰሊሆም ሰዓት: ማታ ⏰11:30⏰ ተባረኩ🙏