ሰሊሆም-AMU - ECSF(Arbaminch university main campus fellowship)
رفتن به کانال در Telegram
This channel belongs to AMU evangelical Christian student fellowship. Contact +251 97 614 0425 +251908723887 ህብረቱን መደገፍ ለምትፈልጉ 1000738670284 👇Our social media accounts👇 https://linktr.ee/40minch_university_fellow?utm_source=linktree_admin_share
نمایش بیشتر1 912
مشترکین
-224 ساعت
-87 روز
-2430 روز
آرشیو پست ها
+9
✨✨Summer Mission✨✨
Day 2
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበስር ከወጣን: ዛሬ ሁለተኛ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ወንጌልን ማብሰር ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌
ይህን የወንጌል ስርጭት መርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን::
ብሩካን ናችሁ!🙌
#Summer_Mission_2018
#Day_2
#Dita_Mission
#AMUECSF
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመታመን
#በፅድቅ_ኑሮ
#በመመለስ+9
✨✨Summer Mission✨✨
Day 1
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ጋና ካሬ ልናበስር ከወጣን: በሰላም ደርሰን የመጀመሪያ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ወንጌልን ማብሰር ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌
ይህን የወንጌል ስርጭት ምርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን::
ብሩካን ናችሁ!🙌
#Summer_Mission_2018
#Day_1
#Dita_Mission
#AMUECSF
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመታመን
#በፅድቅ_ኑሮ
#በመመለስ+9
✨✨Summer Mission✨✨
Day 1
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ጋና ካሬ ልናበስር ከወጣን: በሰላም ደርሰን የመጀመሪያ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ወንጌልን ማብሰር ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌
ይህን የወንጌል ስርጭት ምርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን::
ብሩካን ናችሁ!🙌
#Summer_Mission_2018
#Day_1
#Dita_Mission
#AMUECSF
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመታመን
#በፅድቅ_ኑሮ
#በመመለስ🌟 ለSummer Internship ተማሪዎቻችን 🌟
ሰላም የተወደዳችሁ የ Comp & IT፣ Electrical እና Architecture ተማሪዎቻችን! ይህ የክረምት ስራ ልምምድ የሙያ ክህሎታችንን የምናዳብርበትና ክርስቲያናዊ ማንነታችንን በተግባር የምናሳይበት ወርቃማ እድል ነው።
📌 በዚህ ወቅት ልናስተውላቸው የሚገቡ 3 ነገሮች፦
1. ሙያዊ ታማኝነት (Integrity)፦ ስራን በጥራትና በታማኝነት መፈጸም፣ ሰዓት ማክበርና ለሁሉም አክብሮት መስጠት። *(ቆላስይስ 3፥23)*
2. የመማር መንፈስ፦ የማናውቀውን በትህትና መጠየቅ፣ ከስህተት መማርና ጤናማ የስራ ግንኙነት መፍጠር።
3. መንፈሳዊ ሕይወትን መጠበቅ፦ ቀንን በጸሎትና በቃል መጀመር፤ በየአካባቢው ያለውን የክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት አለመተው።
💡 በስራ ቦታችን ላይ እንደ ብርሃን የምናበራበት የተባረከ Internship ጊዜ ይሁንልን!
*"እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ።"* (ማቴዎስ 5፥14)
#AMUECSF
#Academics_Dept
#SummerInternship #ChristianStudents
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመመለስ #በጽድቅ_ኑሮ #በመታመን
✨✨GF End✨✨
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች እንደምን ቆያችሁ👋
እነሆ በጌታ ረድእነት የዚህን አመት ሁለተኛ መንፈቅ የመጨረሻ መዝጊያ መርሃግብር ልናደርግ ቀን ቀጥረናል። በዚህም ዕለት የረዳንን ጌታ የምናመሰግንበት፣ በአንድነት ቃሉን የምንሰማበትና የምናመልክበት ፕሮግራም ተሰናድቶልናል። ስለሆነም በዚህ የGF_End ዕለት ሁላችሁም ወደ Fellowship ስትመጡ: #የተማሪ_መታወቂያ ይዛችሁ በጊዜ እንድትገኙና ለወዳጆቻችሁ ይዘው እንዲገኙ እንድታሳውቋቸው ይሁን።
📚 መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ መያዝ አንዘንጋ።
የጌታ ጸጋ እና ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን!
🗓ቀን 29/09/2018🗓
⏰ 12:00 ⏰
📍በመካነየሱስ📍
#GF_End
#AMUECSF
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመታመን
#በፅድቅ_ኑሮ
#በመመለስ
""Ⓐⓜⓤⓔⓒⓢⓕ""
በነዚህ ሶሻል ሚዲያዎች ተገኙናላችሁ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@amuecsf
YouTube | Tiktok | Telegram | Facebook | Instagram | Spotify | Google podcastየአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረት "SUMMER MISSION" የክረምት የወንጌል ሥርጭት መርሐ-ግብር አዘጋጅቷል።
የሰዎችን ሕይወት በሚለውጠው በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ የወንጌል ስርጭት ላይ የበኩሎዎን አሻራ ያሳርፉ!
📍 ቦታ፦ ዲታ ውሎቆሬ
🗓️ ቀን፦ ሰኔ 4 - 10
የአገልግሎት ድጋፍ አካውንት፦ 1000593834208 Amuecsf Main campus (Evan)
በገንዘብዎና በጸሎትዎ አገልግሎቱን በመደገፍ ከዚህ በረከት ተካፋይ ይሁኑ። የእርስዎ ድጋፍ ለወንጌል መስፋፋት ትልቅ አቅም ነው!
#SummerMission
#Evan_Mobilizers
#Gospel_Mission
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመታመን #በጽድቅ_ኑሮ #በመመለስ
#SEEKING_GOD
#Trust #Return
#Walk_Righteously
✨✨Last GP✨✨
📍GP (General prayer)📍
ሰላም ለእናንተ ይሁን ቅዱሳን👋 ዛሬ (አርብ) የዚህ semester የመጨረሻ የGP program ሚኖረን ይሆናል። በዚያም የትምህርት ጊዜ ስለሚኖረን ሁላቹም መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ በመያዝ እንድትገኙ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።
⏰ 12:00 ⏰
📍በሰሊሆም📍
“ነገር ግን እዚያም ሆናችሁ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁና በፍጹም ነፍሳችሁ ብትፈልጉት ታገኙታላችሁ።” ዘዳግም 4:29#GP_End #Last_GP #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ በነዚህ ሶሻል ሚዲያዎች ተገኙናላችሁ! 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @amuecsf YouTube | Tiktok | Telegram | Facebook | Instagram | Spotify | Google podcast
🎬✨ ዳቩክ (Davuk) ✨🎬
በህብረታችን በ 2018 ምሩቃን ተማሪዎች (GC_BENHANAN) ተሰርቶ፣ መጋቢት 24/2018 በእናት መካነ ኢየሱስ ተመርቆ ለ እይታ የቀረበው ብዙዎችን ያስተማረው እና ያጽናናው
"ዳቩክ" (DAVUK)የተሰኘው አጭር መንፈሳዊ አማርኛ ፊልም🎥፤ ዛሬ እለተ ሐሙስ 12:00 ሰዓት ላይ በሰሊሆም (Selihom) ዩቲዩብ ቻናል ላይ ስለሚለቀቅ እንድትመለከቱ እና ለወዳጅ ጓደኞቻችሁ ሼር እንድታደርጉ ይሁን።" #GC_BENHANAN #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በጽድቅ_ኑሮ #በመመለስ #SEEKING_GOD #Trust #Return #Walk_Righteously
✨✨GF End✨✨
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ልጆች እንደምን ቆያችሁ👋
እነሆ በጌታ ረድእነት የዚህን አመት ሁለተኛ መንፈቅ የመጨረሻ መዝጊያ መርሃግብር ልናደርግ ቀን ቀጥረናል። በዚህም ዕለት የረዳንን ጌታ የምናመሰግንበት፣ በአንድነት ቃሉን የምንሰማበትና የምናመልክበት ፕሮግራም ተሰናድቶልናል። ስለሆነም በዚህ የGF_End ዕለት ሁላችሁም ወደ Fellowship ስትመጡ: #የተማሪ_መታወቂያ ይዛችሁ በጊዜ እንድትገኙና ለወዳጆቻችሁ ይዘው እንዲገኙ እንድታሳውቋቸው ይሁን።
📚 መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ መያዝ አንዘንጋ።
የጌታ ጸጋ እና ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን!
⏰ 12:00 ⏰
📍በመካነየሱስ📍
#GF_End
#AMUECSF
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመታመን
#በፅድቅ_ኑሮ
#በመመለስ
""Ⓐⓜⓤⓔⓒⓢⓕ""
በነዚህ ሶሻል ሚዲያዎች ተገኙናላችሁ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@amuecsf
YouTube | Tiktok | Telegram | Facebook | Instagram | Spotify | Google podcast🎬✨ ዳቩክ (Davuk) ✨🎬
በህብረታችን በ 2018 ምሩቃን ተማሪዎች (GC_BENHANAN) ተሰርቶ፣ መጋቢት 24/2018 በእናት መካነ ኢየሱስ ተመርቆ ለ እይታ የቀረበው ብዙዎችን ያስተማረው እና ያጽናናው
"ዳቩክ" (DAVUK)የተሰኘው አጭር መንፈሳዊ አማርኛ ፊልም🎥፤ ነገ እለተ ሐሙስ 12:00 ሰዓት ላይ በሰሊሆም (Selihom) ዩቲዩብ ቻናል ላይ ስለሚለቀቅ እንድትመለከቱ እና ለወዳጅ ጓደኞቻችሁ ሼር እንድታደርጉ ይሁን።" #GC_BENHANAN #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በጽድቅ_ኑሮ #በመመለስ #SEEKING_GOD #Trust #Return #Walk_Righteously
📢 ለ18 ባች አንደኛ ዓመት ተማሪዎች
ሰላም የተወደዳችሁ ተማሪዎቻችን፤
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ!
📌የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት Final Exam ነገ እንደሚጀምር የሚታወቅ ነው።
📌 በምትጀምሩት ፈተና ሁሉ እግዚአብሔር ማስተዋልን ያብዛላችሁ፣ እጁም ከእናንተ ጋር ይሁን። ከክፉ ሁሉ ይጠብቃችሁ፣ ያጠናችሁትንም ይባርክላችሁ።
📌 በፈተናችሁ ጊዜ፦
✔️ከማያስፈልጉ ውጥረቶች ራሳችሁን ጠብቁ።
✔️የፈተና ክፍል መመሪያዎችን አክብሩ።
✔️ ለሌሎች መልካም ምሳሌ ሁኑ።
✔️ ሁሉንም ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉ።
✨ የተዋረደውን ንጉሥ ኢየሱስን በመግለጥ የንጉሡ ተከታዮች መሆናችንን እንድናሳይ በጌታ ፍቅር እናሳስባችኋለን።📖 “ስለዚህም እስራቴ ስለ ክርስቶስ እንዲሆን በንጉሥ ዘበኞች ሁሉና በሌሎች ሁሉ ዘንድ ተገልጦአል፥” — ፊልጵስዩስ 1፥13 መልካም ፈተና ይሁንላችሁ! #የጌታ_ጸጋ_እና_ሰላም_ከሁላችንም_ጋር_ይሁን #SEEKING_GOD #RETURN #WALK_RIGHTEOUSLY #TRUST #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመመለስ #በጽድቅ_ኑሮ #በመታመን AMU ECSF ACADEMICS DEPARTMENT
👋ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያን ተማሪዎች !
ዛሬ(ቅዳሜ) GF ፕሮግራም ሰለሚኖረን ሁላችንም በመካነየሱስ አንድንገኝ ይሁን።
ሌሎች ወንድም እና እህቶችን ይዘን መምጣት አንዘንጋ‼️
📚 መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ መያዝ አንዘንጋ።
“በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።”
— ኤፌሶን 4፥3
⏰ 12:00 ⏰
📍በመካነየሱስ📍
#SEEKING_GOD
#Return #Walk_Righteously #Trust
#እግዚአብሔርን_መፈለግ
#በመመለስ #በጽድቅ_ኑሮ #በመታመን
""""""""""Ⓐⓜⓤⓔⓒⓢⓕ"""""""""
በነዚህ ሶሻል ሚዲያዎች ተገኙናላችሁ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@amuecsf
YouTube | Tiktok | Telegram | Facebook | Instagram | Spotify | Google podcast
📍General Prayer(GP)📍
ሰላም የእግዚአብሔር ልጆች👋 ዛሬ(አርብ) የ ፀሎት ጊዜ በሰሊሆም ስለሚኖረን ሁላችንም በመገኘት በአምላካችን ፊት በመሆን በፀሎት ከሚገኘው በረከት ተካፋይ እንሁን።
ቦታ: ሰሊሆም
ሰዓት: ማታ ⏰11:30⏰
ተባረኩ🙏
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
