ch
Feedback
ሰሊሆም-AMU - ECSF(Arbaminch university main campus fellowship)

ሰሊሆም-AMU - ECSF(Arbaminch university main campus fellowship)

前往频道在 Telegram

This channel belongs to AMU evangelical Christian student fellowship. Contact +251 97 614 0425 +251908723887 ህብረቱን መደገፍ ለምትፈልጉ 1000738670284 👇Our social media accounts👇 https://linktr.ee/40minch_university_fellow?utm_source=linktree_admin_share

显示更多
1 917
订阅者
无数据24 小时
+97
无数据30
帖子存档
‼️Online Gf ሰላም የተወደዳችሁ አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች🥰🥰 የእረፍት ጊዜያችሁ መልካም እንደሆነ ተስፋ እናደርጋለን። ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ርዳታ የተነሳ
‼️Online Gf ሰላም የተወደዳችሁ አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች🥰🥰 የእረፍት ጊዜያችሁ መልካም እንደሆነ ተስፋ እናደርጋለን። ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ርዳታ የተነሳ የማይረሳ ጊዜ አሳላፍን ሁላችንም በአምላካችን ምህረት እየተደነቅን ከአርባምንጭ ተመልሰን ከቤተሰብ ጋር ጊዜ እያሳለፈን መገኘታችን የሚታወቅ ነው። በአርባምንጭ በነበረን ቆይታ እግዚአብሔር በአስደናቂ ህብረት(Fellowship) እያበረታን መቆየታችን የሚዘነጋ አይደለም፤ አሁንም እግዚአብሔር በከፈተልን በዚህ መስመር በቴሌግራም(TG) አቋርጠን የመጠናዉን GFችንን ቅዳሜ (ሀምሌ 4) ስለሚንቀጥል ሁላችንም በLive በመገኘት ከወንድሞቻችን ጋር ህብረት የምናደርግ ይሆናል። 📌ስለዚህ ቅዳሜ በሚኖረን Live ፕሮግራም በመገኘት ህብረት እንድናደርግ በጌታ ፍቅር እናሳስባችኋለን።
በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።(ኤፌሶን 4:3)
የሚኖሩን ፕሮግራሞች     🧎‍♂️ ፀሎት     🎙 የዝማሬ አምልኮ     📖 ቃል      🎯 የጨወታ ጊዜ             ቅዳሜ ማታ       📍ሃምሌ 4📍          ⏰2:30⏰     #የጌታ ጸጋ እና ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን። #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ #AMUECSF

ውድ 2026 GC  ተመራቂ ተማሪዎች፣ ከ Freshman ጀምሮ እስከ Graduate ድረስ የነበረው ጉዞ በእግዚአብሔር ጸጋ፣ በትጋት እና በጽናት የታጀበ ነው። የትምህርት ጉዞአችሁን በተሳካ ሁኔታ ስለጨረሳችሁ እንኳን ደስ አላችሁ። እስከ Graduate ድረስ ያደረጋችሁት ጉዞ ቀላል አልነበረም። የተለያዩ ፈተናዎች፣ የጭንቀት ጊዜያት፣ የምሽት ንባቦች፣ የላብራቶሪ ሥራዎች፣ የፕሮጀክት ዝግጅቶች፣ እንዲሁም የደስታና የስኬት ቀናትን አልፋችኋል። ዛሬ ወደ ተመራቂነት ደረጃ መድረሳችሁ በእግዚአብሔር ጸጋ፣ በትጋታችሁ፣ እንዲሁም በቤተሰቦቻችሁ፣ በጓደኞቻችሁና በመምህራኖቻችሁ ድጋፍ የተገኘ ታላቅ ስኬት ነው።
የተማራችሁትን እውቀት ለሰዎች ጥቅም አድርጉ፣ በእምነት ተጓዙ፣ በትጋት ስሩ፣ በትሕትና ኑሩ፣ በምታደርጉትም ሁሉ እግዚአብሔርን አስቀድሙ።
ምሳሌ 3 ⁵ በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን፥ በራስህም ማስተዋል አትደገፍ፤ ⁶ በመንገድህ ሁሉ እርሱን እወቅ፥ እርሱም ጎዳናህን ያቀናልሃል።
 ወደፊት የምትጓዙበትን መንገድ በእግዚአብሔር እጅ አደራ ስጡ። ስኬታችሁ በምስክርነታችሁ ብቻ ሳይሆን በባህሪያችሁ፣ በአገልግሎታችሁ እና በእምነታችሁ ይታወቅ። እግዚአብሔር በፊታችሁ ያለውን መንገድ ይባርክላችሁ፤ የወደፊት ዘመናችሁ በተስፋ፣ በጥበብ እና በሰላም የተሞላ ይሁን። 🎓 እንኳን ደስ አላችሁ! ዛሬ የመጨረሻ ቀን ሳይሆን፣ ወደ አዲስ ሕይወትና ወደ ከፍታ የምትጀምሩበት የተስፋ መነሻ ነው። እግዚአብሔር በሁሉም መንገዳችሁ ከእናንተ ጋር ይሁን። AMUECSF

ሮሜ 1:16 በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና። የተወደዳችሁ የጌታ ፀጋ ለናንተ ይሁን አሁን ባሳለፍነው ሳምንት በአርባ
ሮሜ 1:16 በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።
የተወደዳችሁ የጌታ ፀጋ ለናንተ ይሁን አሁን ባሳለፍነው ሳምንት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት ከሰኔ 4-10/2018ዓ.ም በዲታ ውሎ ቆሬ በተካሄደው የSummer Mission  የወንጌል ስርጭት ቆይታ #ተልዕኮው ላይ የተሳተፉ ተማሪዎች 61 ሲሆኑ የምስራቹን ቃል የሰሙ👉 643 ሰዎች ለሰሙት ቃል ተስፋ የሰጡ👉 52 ሰዎች በንስሀ የተመለሱ👉 24 ሰዎች ጌታ ኢየሱስን እንደ ግል አዳኛቸው አርገው የተቀበሉ👉 41 ሰዎች #የፀሎት ርዕስ 1, ይህ የወንጌል ቃል የተሰበከላቸውና በጌታ ለመሆን ለወሰኑ የሚያጸና የጌታ ፀጋ እንዲበዛላቸው 2, በከተማዋ የሚገኙ ቅዱሳን ለጌታ በልዩነት እንዲኖሩ 3, በዲታ ለሚኖሩ ሰዎች እግዚአብሔር ለወንጌል የተከፈተ ልብ እንዲሰጣቸው በዚህ የወንጌል ሥራ ላይ በተለያየ መንገድ የተሳተፋችሁና አብራችሁን ያገለገላችሁ ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ‼️ #የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የወንጌል እንቅስቃሴ አስተማባሪዎች፣ #Summer_Mission_2018 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ

✨✨Summer Mission✨✨ Day 6 “መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15 ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበ
+9
✨✨Summer Mission✨✨ Day 6
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?”   — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበስር ከወጣን: ትላንት አራተኛ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ማሳለፍ ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌 ይህን የወንጌል ስርጭት መርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን:: ብሩካን ናችሁ!🙌 #Summer_Mission_2018 #Day_6 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ

✨✨Summer Mission✨✨ Day 5 “መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15 ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበ
+9
✨✨Summer Mission✨✨ Day 5
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?”   — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበስር ከወጣን: ትላንት አራተኛ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ማሳለፍ ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌 ይህን የወንጌል ስርጭት መርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን:: ብሩካን ናችሁ!🙌 #Summer_Mission_2018 #Day_4 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ

✨✨Summer Mission✨✨ Day 4 “መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15 ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበ
+9
✨✨Summer Mission✨✨ Day 4
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?”   — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበስር ከወጣን: ዛሬ አራተኛ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ማሳለፍ ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌 ይህን የወንጌል ስርጭት መርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን:: ብሩካን ናችሁ!🙌 #Summer_Mission_2018 #Day_4 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ

✨✨Summer Mission✨✨ Day 3 “መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15 ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበ
+9
✨✨Summer Mission✨✨ Day 3
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበስር ከወጣን: ዛሬ ሶስተኛ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ማሳለፍ ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌 ይህን የወንጌል ስርጭት መርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን:: ብሩካን ናችሁ!🙌 #Summer_Mission_2018 #Day_3 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ

✨✨Summer Mission✨✨ Day 2 “መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15 ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበ
+9
✨✨Summer Mission✨✨ Day 2
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ውሎ ቆዴ ልናበስር ከወጣን: ዛሬ ሁለተኛ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ወንጌልን ማብሰር ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌 ይህን የወንጌል ስርጭት መርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን:: ብሩካን ናችሁ!🙌 #Summer_Mission_2018 #Day_2 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ

✨✨Summer Mission✨✨ Day 1 “መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15 ወንጌልን በዲታ ጋና ካሬ ልናበ
+9
✨✨Summer Mission✨✨ Day 1
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ጋና ካሬ ልናበስር ከወጣን: በሰላም ደርሰን የመጀመሪያ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ወንጌልን ማብሰር ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌 ይህን የወንጌል ስርጭት ምርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን:: ብሩካን ናችሁ!🙌 #Summer_Mission_2018 #Day_1 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ

✨✨Summer Mission✨✨ Day 1 “መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15 ወንጌልን በዲታ ጋና ካሬ ልናበ
+9
✨✨Summer Mission✨✨ Day 1
“መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ?” — ሮሜ 10፥15
ወንጌልን በዲታ ጋና ካሬ ልናበስር ከወጣን: በሰላም ደርሰን የመጀመሪያ ቀናችንን እነሆ በጌታ እርዳታ ወንጌልን ማብሰር ችለናል.... ለዚህም የጌታ ስም ከፍ ይበል!🙌 ይህን የወንጌል ስርጭት ምርሃ ግብር በአካል መሄድ ያልቻላችሁ በፀሎት ከእኛ እኩል እንድትተጉ እናሳስባቹሀለን:: ብሩካን ናችሁ!🙌 #Summer_Mission_2018 #Day_1 #Dita_Mission #AMUECSF #እግዚአብሔርን_መፈለግ #በመታመን #በፅድቅ_ኑሮ #በመመለስ