Fuad Muna (Fuya)
የኛ እዉነታ የሌሎችን ስጋ ለብሶ ሲቀርብ! በፅሁፍ ያስነበብኳችሁን በድምፄ ስትሰሙት! ዩቲዩብ ቻናል http://Www.YouTube.com/c/FuadMuna የፌስቡክ አካውንቴን ለማግኘት www.facebook.com/fuadmuna14 ለፒዲኤፍ ብሎግ www.fuadmuna.wordpress.com
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Fuad Muna (Fuya)
کانال Fuad Muna (Fuya) (@fuadmu) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 639 مشترک است و جایگاه 2 448 را در دسته وبلاگها و رتبه 2 179 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 639 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 05 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -24 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -8 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 18.94% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.63% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 962 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 349 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 22 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“የኛ እዉነታ የሌሎችን ስጋ ለብሶ ሲቀርብ!
በፅሁፍ ያስነበብኳችሁን በድምፄ ስትሰሙት!
ዩቲዩብ ቻናል http://Www.YouTube.com/c/FuadMuna
የፌስቡክ አካውንቴን ለማግኘት www.facebook.com/fuadmuna14
ለፒዲኤፍ ብሎግ www.fuadmuna.wordpress.com”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 06 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | +2 | |||
| 03 سپتامبر | +6 | |||
| 02 سپتامبر | +2 | |||
| 01 سپتامبر | 0 |
| 2 | «ሲማ!
ፈገግታንም እምባንም ይዤ አነበብኩት እምባዎቹ ግን ጥልቅ ናቸው ከቁርአን ከሀዲስ የመነጩ ርዕሶች ጀነትን ጀሀነምን የሚያስታውስ ጥልቅ እምባዎችን እንዳፈራ አድርጎኛል።
በተለይ አሁን ላላንበት አህዋል especially ወጣቱ ላይ ትክክለኛ ማንነትን ማየት እንድንችል አድርገሀል። ዱንያ ዘውታሪ አለመሆኗን ነብስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት የሚለውን የአላህ ቃል ደጋግሜ እንዳስታውስ አድርጎኛል።
እራሴን ያየሁበት ማንነቴን ነገ አላህ ፊት ስቆም ምን ይዤ ነው ምንስ መልካም ስራ ኖሮኝ ነው የሚለውን ይበልጥ እንዳስታውስ አድርገኸኛል አላህ በመልካም ነገሮቹ ሁሉ ያስታውስህ።
አላህ ያነበብነውን እውቀት በልባችን ውስጥ እንዲያደርግልን የተረዳነውን እንድንተገብር እለምነዋለሁ አላህ ልባችንን ከዱንያ ፍቅር እንዲጠብቀልን እና ከእነዚያ የጀነት ባሮቹ እንዲያደርገን ምኞቴ ነው 🤲
ሲማን ከማንበቤ በፊት ኢፋዳን አይደርስም ብዬ ነበር ሁሉም መፅሀፍ የራሱ look አለው የሲማ ግን ይለያለል። 😊» | 1 747 |
| 3 | ክፍት የስራ ቦታ
በኮስሞቲክስ ስራ ላይ ልምድ ያላት ለአጠናተራ ቅርብ የሆነች ነገውን መጀመር የምትችል @umii41 ላይ ያናግሩን።
.
@Fuadmu | 2 920 |
| 4 | አላሁ አክበር!
በጠዋቱ እንዴት ያማረ ፎቶ ደረሰኝ መሰላችሁ!
ሲማ በውዱ ነብይ ቅጥር 🥰
በመዲነቱል ሙነወራ! 💚💚💚
ሲማን ያልገዛችሁ @sima_book ላይ ሸምቱ!
.
@Fuadmu | 3 534 |
| 5 | ሲማ ተውባለች 🥰
@sima_book ላይ የናንተን ኮፒ ሸምቱ! 🥰
.
@Fuadmu | 3 836 |
| 6 | የሲማ መፅሀፍ መረከቢያ ፒካፕ ሎኬሽኖች የት የት ይገኛሉ?
ክፍለሀገራት
● አዳማ
● ሻሸመኔ
● ሀዋሳ
● ጅማ
● ደሴ
አዲስ አበባ
● ቤተል
● አጠናተራ
● ፒያሳ
● ሜክሲኮ
● ጀሞ
● መርካቶ
በወኪል በኩል የምታገኙበት
● ባህርዳር፣ ጎንደር ቻግኒና አሶሳ
● ሚዛንቴፒና ቦንጋ
ሲማ በካሽ ስለማይሸጥ በቅድሚያ @sima_book ላይ ግዢ ከፈፀማችሁ በኋላ ወደሚቀርባችሁ ፒካፕሎኬሽን ግዢውን እናስተላልፋለን። በምንሰጣችሁ ኮድ በቀላሉ መፅሀፋችሁን መረከብ ትችላላችሁ!
የክፍለሀገር ፒካፕ ሎኬሽኖቻችን ጋር ሁሉም ጋር መፅሀፍ አስገብተናል።
ቶሎ ሸምቱ! ሲማን የግላችሁ አድርጉ!
.
@sima_book
@fuadmu | 3 290 |
| 7 | እናንተም ፎቷችሁን @Fuadmuna ላይ አጋሩኝ።
መፅሀፉን ያልገዛችሁ @sima_book ላይ መሸመት ትችላላችሁ።
.
@Fuadmu | 2 912 |
| 8 | ሱመያ ስለ ሲማ እንዲህ ስትል ሀሳቧን አካፍላናለች።
«ከሲማ በፊት በሌሎች ስራዎችህ ተደምሜያለው።በቴሌግራም ያንተን ፅሁፎች ሳነብ እንዴት ይህን የመሰለ ታሪክ እዚህ አገኘው ብዬም አቃለው።ኢፋዳ የተወለደች ጊዜ ተማሪ ስለነበርኩ የምገዛበት ብር አልነበረኝም።ታዲያ ሰዎች ከ ኢፋዳ ጋር የተነሱትን ፎቶ ሲያጋሩ፣አንብበው የተሰማቸውን ሀሳብ ሲያካፍሉ ውስጤ ይቀና ነበር (ጥሩ ቅናት 😁)ቀን በቀን ሀሳቤ ኢፋዳን እንዴት እንደምገዛ ብቻ ነበር ሀሳቤ።ከዛም ሄድኩኛ ጌታዬ ጋር...ኢላሂዬ ኢፋዳን እጄ አስገባልኝ አልኩት።አላሳፈረኝም ኢፋዳ ሰተት ብላ ቤቴ መጣች።አነበብኩት...በዙሪያዬ ላሉ ሰዎች አስነበብኩት።ከዚህም በላይ ብጓጓለት ይገባዋል አልኩኝ።ኢፋዳ እስከዛሬ ድረስ ውስጤ አለች።ሲማን ልቀበል ስሄድ እራሱ ተሳስቼ ኢፋዳን ለመቀበል ነው ብዬ ነበር።ከዛም አሁን ሲማ ተወለደች ተባለ።አልዋሽም በጉጉት እየጠበኳት ነበር።ሌሎች ደራሲዎች መፅሀፍ አወጡ ሲባል ፋአድስ መች ይሆን ብያለው።ሲማ እጄ ገባች...በእጄ ይዣት እራሱ አላመንኩም ነበር።ከመደሰቴ የተነሳ ተቀብዬ ስመለስ መንገዴን ስቼ ሄጄ ነበር።መሀል ላይ ነው ወደ ራሴ ስመለስ ወደ ተሳሳተ ቦታ እየሄድኩ እንደሆነ ያወኩት።ግን ደግነቱ ብዙም አልራቅኩም ነበር።የተጋነነ ይመስላል ግን የምር የገጠመኝ ነገር ነው😭
ከዛም የጓጓሁለትን መፅሀፍ ገልጬ ማንበብ ጀመርኩኝ።በእያንዳንዱ ገፅ እራሴን ለመፈለግ፣ለመፈተሽ እየሞከርኩኝ ነበር።መፅሀፉን አንብቤ ከጨረስኩኝ 2 ሳምንት ያልፈኛል።እንደጨረስኩኝ ሀሳቤን ልልክ ፅፌ ነበር ግን አቃተኝ።እስቲ ልቆይ አልኩኝ።እስከአሁን ድረስ ሲማ ውስጤ እየተብላላች ነው።የቱን አንስቼ የቱን ልተወው?።ለማንሳት ያክል ስለ አቂዳ አይነቶች እና ልዩነቶቻቸውን የገለፅክበት መንገድ ከመንጋነት ወጥተን በደንብ እንድናያየው ያደርጋል፣የ ሰኢድ እና ጓደኞቹ ጉዳይ!የኛ ትውልድ ያሳዝኘኛል በ'ነዚህ አይነት ሰዎች ተይዞ ወደ ማያውቀው ጉድጓድ እየተወሰደ ነው።እንዴት በአላህ አንድነት ያመነ ሰው በእንደዚህ አይነት ነገሮች ተከፋፍሎ እንደጠላት ይተያያል?።ቆም ብለን ያለንበትን እንድናይ የሚያረግ ነው።ሌላው ደሞ ኢኑ፤እንዴት እንደወደድኳት🤌በዛ ላይ ኢፋዲዮች የሚለው ቃል ከ አፏ ሲወጣ እንዴት ደስ እንዳለኝ።ሲማ በአጠቃላይ ማስታወሻ ናት።ስናነባት ብቻ ሳይሆን እያነበብናት፣ልክ ጨርሰን ካስቀመጥናትም ቡሀላ ውስጣችን ተቀምጣ የረሳን፣የዘነጋናቸውን ነገሮች የምታስታውሰን ጥሩ መድሀኒት ናት።እና ደሞ የስጦታውን ገፅ ወድጄዋለው። ሲማ ከራሴ ለራሴ የተሰጠ ስጦታ ነው(cause why not😌😁 )
መፅሀፍ ፅፎ አሳትሞ ለህዝቡ ማድረስ ከባድ እና ትዕግስትን የሚፈልግ ነው ብዬ አስባለው በዛ ላይ ኢስላማዊ ይዘቱን ይዞ በዛውም ለማንበብ እንዲመች አቀራረቡን አሳምሮ ማቅረቡ በራሱ ብዙ ስራ ይፈልጋል።እናም ይህን ሁሉ ነገር ታግለህ ሲማን ስለሰጠኸን በጣም እናመሰግናለን።አላህ ኸይር ጀዛህን ይክፈልህ። ሶስተኛውን መፅሀፍ መጠበቅ ጀምሬያለው እኔ😁ሀቂቃ ግን ስለ ሲማ ከፃፍኩት ይልቅ ውስጤ ያለው ያልፃፍኩት ይበልጣል።የምገልፅበት መንገድ አጥቼ ነው።እኛን በሲማ እንዳስደሰትከን አላህ አንተንም ያስደስትህ።»
እናንተም ሀሳባችሁን @Fuadmuna ላይ አጋሩኝ።
መፅሀፉን ያልገዛችሁ @sima_book ላይ መሸመት ትችላላችሁ።
.
@Fuadmu | 2 627 |
| 9 | ከስር በተጠቀሱት ቦታዎች ሲማን መግዛት የምትፈልጉ መፅሀፉን ከኛ ወስደው ከሚሸጡ ወኪሎች ማግኘት ትችላላችሁ!
✅ባህር ዳር
Zeyinul-Abidin Muhammed
0946973820
Kk ህንፃ 118
✅ ቻግኒ ና ቤጉ ክልል እስከ አሶሳ ድረስ
Zeyinul-Abidin Muhammed
0909050606
ቻግኒ የውሀ ልማት ህንፃ ቁጥር 08
✅ሳዑዲ ጅዳ ፤ መካ ፤ ጂዛን ፤ መዲና ፤ ደማም
Zeyinul-Abidin Muhammed
+966 50 445 6105
.
@Fuadmu | 2 821 |
| 10 | የሲማ መፅሀፍ መረከቢያ ፒካፕ ሎኬሽኖች የት የት ይገኛሉ?
ክፍለሀገራት
● አዳማ
● ሻሸመኔ
● ሀዋሳ
● ጅማ
● ደሴ
አዲስ አበባ
● ቤተል
● አጠናተራ
● ፒያሳ
● ሜክሲኮ
● ጀሞ
● መርካቶ
በወኪል በኩል የምታገኙበት
● ባህርዳር፣ ጎንደር ቻግኒና አሶሳ
● ሚዛንቴፒና ቦንጋ
ሲማ በካሽ ስለማይሸጥ በቅድሚያ @sima_book ላይ ግዢ ከፈፀማችሁ በኋላ ወደሚቀርባችሁ ፒካፕሎኬሽን ግዢውን እናስተላልፋለን። በምንሰጣችሁ ኮድ በቀላሉ መፅሀፋችሁን መረከብ ትችላላችሁ!
የክፍለሀገር ፒካፕ ሎኬሽኖቻችን ጋር ሁሉም ጋር መፅሀፍ አስገብተናል።
ቶሎ ሸምቱ! ሲማን የግላችሁ አድርጉ!
.
@sima_book
@fuadmu | 3 356 |
| 11 | ሲማ እየተነበበች ነው! 🥰
እናንተም ፎቷችሁን @Fuadmuna ላይ አጋሩኝ።
መፅሀፉን ያልገዛችሁ @sima_book ላይ መሸመት ትችላላችሁ።
.
@Fuadmu | 3 411 |
| 12 | ሱመያ በዚህ መልኩ ሲማን አንብባ ሀሳቧን አካፍላናለች።
«ከዘውትር አንባቢህ ሱመያ
ዛሬ ውሎ ከሲማ ጋር ነበር።ሲማ መፅሀፍ ብቻ ሳይሆን የቀረሸ መንፈስን ለመታጠብ የሚሆን የንፅሀት ደውል ነው።በሲማ ውስጥ ያልተዳሰሰ ሰውነት የለም።እንደ ኡማ፣እንደ ግለሰብ መስታወት ተበጅቶልን ተገምግመናል።
የዱንያን ጠፊ ጌጥ የሚያስረሳ የአኼራን ቋሚ የሀር ጨርቅ የሚያከናንብ የፀፀት ፣የተስፋ ሰንሰለት ነው።በሲማ ጀነት ይናፈቃል፣ጀሀነም ይሰቀጥጣል።ለአላህ ብሎ ብቻ መኖር ያበረታል።
ያስፈራል፣ያበስራል፣ያስለቅሳል፣ያስደስታል መፅሀፉ ስሜትን በሙሉ እየቀያየረ የመዳሰስ አቅም ያለው ጥበብ ነው።
የፉአድን የመፅሀፍ ችሎታ ከልጅነቴ አንስቶ በብዙ ስራዋቹ በተለይ በበኩር ልጁ ኢፋዳ ሰለማውቀው ሲማን እስካነብ በጉጉት ጠብቅያለሁ።ሲማ በእጄ ሲገባ እያነበብኩ ያለእንቅልፍ ነጋብኝ።በጠዋቷ ፀሀይ ከሲማ አዲስ መንፈስ ጋር አዲስ እኔን ለማኖር ነየትኩኝ።ሲማን አንብቤ ስጨርስ ከሲማ ድባብ አሁንም ድረስ አልወጣሁም።የኢፋዳ መፅሀፍ ህያው ለማድረግ እንደተንቀሳቀስክ ሁሉ ሲማ በምድር ላይ እንድትተነፍስ ለልባችን ሀኪም ትሆን ዘንድ ተመኘው።
አሁን ገና ደስ እያለኝ ያለቅሬታ ለምወደው የምሰጠውን ስጦታ አገኘው።ሲማን ሰው የሆናችሁ በሙሉ ገዝታችሁ አንብቡት።ልብ ካላችሁ ዉዱን ጀነትን ታተርፋላችሁ።
ፉአድዬ ምን እንደምል እንጃ? ከቃል በላይ የሆነ መፅሀፍ።የመፅሀፉ መልዕክት ከልቤ ላይ ለዘለዕለም እንዳይጠፋ እመኛለሁ።በኢፋዳ ሲማን በሲማ ደግሞ ...ሌላን እናፍቃለሁ።አላህ ግዜህን እድሜህን በረካ ያድርግልህ።»
እናንተም ሀሳባችሁን @Fuadmuna ላይ አጋሩኝ።
መፅሀፉን ያልገዛችሁ @sima_book ላይ መሸመት ትችላላችሁ።
.
@Fuadmu | 3 203 |
| 13 | እንደዚህ ካልሆነ እንዳትለኩ!
እናንተም ፎቷችሁን @Fuadmuna ላይ አጋሩኝ።
መፅሀፉን ያልገዛችሁ @sima_book ላይ መሸመት ትችላላችሁ።
.
@Fuadmu | 3 358 |
| 14 | ሀያት አደም በዚህ መልኩ ስለ ሲማ እይታዋን አካፍላናለች።
«ሲማ የቁርአንን ጀነትና ጀሃነም ተፍሲር ማብራሪያ ስዕል ማለት ናት.....
በህይወት እያለ አኼራን ጀነትን ጀሃነምን እንደ ሲኒማ ማየት የፈለገ ሁሉ ማንበብ አለበት "ከጀነት መጉደል" ያልፈለገ......
ምናባዊ እውነታ ነው.... ስላልደረስንበት የለም ማለት አይደለም። እዛ ውስጥ የተቀረፁት ሁሉ ነገ ይሄንን ተብለን ነበር እኮ የምንላቸው ግን.......ልዩነቱ ሳንደርስ በፊት አደረስከን እዛ አለም ውስጥ እንጂ .....
አንተ በተነገረን እንደዚህ ከፃፍክ እዛው ቦታው ላይ ቁመው ሊሉን የሚችሉትን ማሰብ ከአይምሮ በላይ ነው ያው እድሉም አይኖርማ🥹....."ምርጥ መፅሃፍ" ቃል የለኝም🙏
ፋአድ ሙና🥰
በኢፋዳ ለምን ለማን መኖር ህይወቴ ለማን እንደሆነ ነገርከኝ......
በሲማ ለምን ለማን እንደምሞት አሳየከኝ.....
የሚገርመው መልሱ አንድ ነው ሊላሂ ተአላ!!!!
የኢብራሂም አለይሂሰላም ቃልን 'وَمَحْيَايَ وَمَمَاتِي لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ '
'ህይወቴም ሞቴም ለዓለማት ጌታ ነው'
ከሚለው ቃል ጀርባ ያለውን ሎጂክ ዱንያ ቀላሏ ለአላህ የምንሰጣት አኼራ ደሞ ውዱ አላህ የሚሠጠን ህይወትን በነዚህ ሁለት መፅሃፎችክ በደንብ ተረድቻለሁ።
አላህ በብዕሮችህ ከተጠቀሙት ያድርገን ያንተ ስም በጀነት ሲነሳ እነዛ ያነበቡት በዛም የተጠቀሙት ምስክሮች ያርገን አሚን»
እናንተም ሀሳባችሁን @Fuadmuna ላይ አጋሩኝ።
መፅሀፉን ያልገዛችሁ @sima_book ላይ መሸመት ትችላላችሁ።
.
@Fuadmu | 3 349 |
| 15 | ፈገግታ መጅሊስ ተጀምሯል።
ገባ ገባ በሉ! | 3 140 |
| 16 | ፈገግታ መጅሊስ
ዛሬ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ!
ልዩ የረቢዕ ምሽት!
በፈገግታ ምሽታችን መፅሀፍ ስፖንሰር ማድረግ ከምትችሉ አቅማቸው መግዛት ወደማይችሉት እናደርሳለን።
ከአንድ መፅሀፍ ጀምሮ ስፖንሰር ማድረግ ይቻላል። ቀድመን ብናውቅ ጥሩ ስለሚሆን @fuadmuna ላይ አሳውቁኝ።
.
@Fuadmu | 3 166 |
| 17 | የሲማ መፅሀፍ መረከቢያ ፒካፕ ሎኬሽኖች የት የት ይገኛሉ?
ክፍለሀገራት
● አዳማ
● ሻሸመኔ
● ሀዋሳ
● ጅማ
● ደሴ
አዲስ አበባ
● ቤተል
● አጠናተራ
● ፒያሳ
● ሜክሲኮ
● ጀሞ
● መርካቶ
በወኪል በኩል የምታገኙበት
● ባህርዳር፣ ጎንደር ቻግኒና አሶሳ
● ሚዛንቴፒና ቦንጋ
ሲማ በካሽ ስለማይሸጥ በቅድሚያ @sima_book ላይ ግዢ ከፈፀማችሁ በኋላ ወደሚቀርባችሁ ፒካፕሎኬሽን ግዢውን እናስተላልፋለን። በምንሰጣችሁ ኮድ በቀላሉ መፅሀፋችሁን መረከብ ትችላላችሁ!
የክፍለሀገር ፒካፕ ሎኬሽኖቻችን ጋር ሁሉም ጋር መፅሀፍ አስገብተናል።
ቶሎ ሸምቱ! ሲማን የግላችሁ አድርጉ!
.
@sima_book
@fuadmu | 3 171 |
| 18 | ኢክራም ዑመር በዚህ መልኩ ስለ ሲማ እይታዋን አካፍላናለች።
«አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላህ ወበረካትሁ በመጀመርያ በኢስላማዊ መንገድ የተፃፈች ልብወለድ ጀባ ስላልከን እናመሰግናለን::
ሲማ ደስ ብሎኝ ካነበብኳቸው መፅሐፍ መካከል አንዷ ናት:: ይችን መፅሐፍ ራሴን እየፈተሽኩ በመሃልም ስሜታዊ እየሆንኩ እና ተረጋግቼ ማስታወሻ እየያዝኩ ነው ያነበብኳት ::ሲማ የማታሰለችና ብዙ ቁምነገሮችን ያዘለች መፅሐፍ ሁና አግኝቻታለሁ:: አሁን ላይ እንደ ኡማ ያለንበትን ትልቅ ጥፋትና ጥልቅ ዱንያዊ ፍቅር ከማሳየቷም በላይ የዘነጋነዉን አሄራ እንድናስታዉስ አድርጋናለች ::
እዉቀት ያለ ተግባር ባዶ መሆኑን እና የአላህ እገዛ ካልታከለበት አንድ ነገር መጥፎ ወይም ጥሩ መሆኑን ማወቅ ብቻ ወንጀል ላይ ከመዉደቅ እንደማያግደን ተረድቸበታለሁ ::ከገባንበት መጥፎ ልማድ መዉጣት ደግሞ ምን ያህል ከባድ የዕለት ተዕለት ጅሃድ እንደሆነም አይተናል ::
ሌላው ደግሞ ከጎናችን ያሉን ሰወች ሁኔታ በደንብ ማጤን እንዳለብንና ምንም ያህል ወንጀል ዉስጥ እንደሆኑ ብናዉቅም ከመራቅ ይልቅ ቀርበናቸው ተያይዘን ለመውጣት መሞከር እንዳለብን ተረድቻለሁ ::
በጣም ያዘንኩበት ክፍል ደሞ የጃዕፈር እና የከድር ሰው ያላየው ትግል እና በአላህም በራሳቸዉም ተስፋን ቆርጠው በራሳቸው ላይ የወሰኑት ዉሳኔ በጣም ነው ያሳዘነኝ ::
ስለ አቂዳ አይነቶች በቀላሉ የተገለፅክበት መንገድም ደስ ይላል ::
ትንሽ ያናደደኝ ፓርት ግን ሁሉንም *** ነው :: (ላላነበቡት ቀድሞ ታሪኩን ላለማሳወቅ ስታር ተደርጓል።)
ከመፅሐፉ ዋና ነገር ብዬ የያዝኩት ኒያ ወሳኝ እንደሆነ እና ወንጀል ላይ ብኖድቅም ሁሌም መታገል እንዳለብን በምንም አይነት ከአላህ ተስፋ መቁረጥ እንደሌለብን ነው ::
ባጠቃላይ አሪፍ መፅሐፍ ናት ሁሉም ሙስሊም ቢያነባት እላለሁ :: እኛም ማንበባችን የሚጠቅመን አንተም መፃፍህ የሚጠቅምህ አላህ ያርግልን ::ጀዛከላህ ኸይር»
እናንተም ሀሳባችሁን @Fuadmuna ላይ አጋሩኝ።
.
@Fuadmu | 2 898 |
| 19 | ጁሙዓችሁ እንደዚህ ነው መጀመር ያለበት 🥰 | 3 138 |
| 20 | አልሀምዱሊላህ!
ለ14 ሰዎች ነፃ መፅሀፍ መስጠት ችለናል። ገንዘቡን የሸፈናችሁትን ሁሉ አላህ የልባችሁን መሻት ይሙላላችሁ!
በዚህ በጣም ማንበብ ፈልጎ መግዛት ያልቻለ ሰው መኖሩን አይተናል። ሌሎችም እንዲህ መሸፈን የምትችሉ ካላችሁ @fuadmuna ላይ አናግሩኝ። በዚህ መልኩ እናደርሳለን።
ዛሬ በኢትዮጵያ የተለያየ ክፍል ያሉ ሰዎች መፅሀፉን ወስደዋል። ያልደረሳችሁ አብሽሩ! የፍጥነት ጉዳይ ነው።
የምትሸፍኑ ካላችሁ ተፈደሉ!
.
@Fuadmu | 2 820 |
