fa
Feedback
ውሉደ ያሬድ ሰንበት ትምህርት ቤት

ውሉደ ያሬድ ሰንበት ትምህርት ቤት

رفتن به کانال در Telegram

“ጽዮንን የሚወዳት አይደክምም” ቅዱስ ያሬድ ይኽ በደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ ቤተክርስቲያን የውሉደ ያሬድ ሰንበት ትምህርት ቤት የቴሌግራም አውታር ነው፡፡ የውሉደ ያሬድ ሰንበት ት/ቤት መንፈሳዊ ጽሑፎችን፣ ወቅታዊ ኹኔታዎችን የሚገልጹ መረጃዎችን እንዲኹም ማስታወቂያዎችን በዚኽ ገጽ ለተከታታዮቹ ያስተላልፋል፡፡ መልእክት ወይም አስተያየትና ጥቆማ ካሎት ⬇️⬇️

نمایش بیشتر
6 071
مشترکین
-624 ساعت
-187 روز
-5330 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+58
در 0 کانال‌ها
مه '26
+80
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+66
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+53
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+103
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+65
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+63
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+75
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+86
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+105
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+75
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+62
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+118
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+101
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+80
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+80
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+106
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+161
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+103
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+102
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+155
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+219
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+214
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+257
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+236
در 6 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+213
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+237
در 4 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+225
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+219
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+187
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+136
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+111
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+88
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+88
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+92
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+117
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+132
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+89
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+86
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+103
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+129
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+160
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+84
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+107
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+81
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+75
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+61
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+81
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+69
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+71
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+67
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+56
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+67
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+49
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+89
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+65
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+82
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+100
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+68
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+83
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+107
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+59
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+564
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+6 683
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
26 ژوئن+1
25 ژوئن0
24 ژوئن+1
23 ژوئن+3
22 ژوئن+2
21 ژوئن+5
20 ژوئن+3
19 ژوئن+1
18 ژوئن+5
17 ژوئن+1
16 ژوئن+1
15 ژوئن+4
14 ژوئن+3
13 ژوئن+1
12 ژوئن+3
11 ژوئن+5
10 ژوئن+1
09 ژوئن+2
08 ژوئن+1
07 ژوئن+1
06 ژوئن+5
05 ژوئن0
04 ژوئن+4
03 ژوئن+1
02 ژوئن+3
01 ژوئن+1
پست‌های کانال
2
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን#ለሰማዕቱ_ሐዲስ_ቅዱስ_ጊዮርጊስ፣ #ለአባ_ብሶይ_አኖብ ሰማዕትነት ለተቀበሉት #ለዕረፍታቸው_በዓልና_ለአምስት_ጭፍሮች እሊህም #ለአርሶፎኒስ_ለጴጥሮ
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን#ለሰማዕቱ_ሐዲስ_ቅዱስ_ጊዮርጊስ፣ #ለአባ_ብሶይ_አኖብ ሰማዕትነት ለተቀበሉት #ለዕረፍታቸው_በዓልና_ለአምስት_ጭፍሮች እሊህም #ለአርሶፎኒስ_ለጴጥሮስ_ለአስኪርዮን #ለአርጌንዮስ_ለቢልፍዮስ ሰማዕትነት ለተቀበሉበት #ለዕረፍታቸው_መታሰቢያ_በዓል በሰላም አደረሰን። በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰቡ፦ #ከደብረ_ቋዓት ቅዱሳን አባቶቻችን ከመታሰቢያቸው እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን።🤲 🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿
387
3
✨✨✨🍂✨🍂✨🍂✨✨✨ «ለነዳይና ለምስኪን የሚያስብ ብፁዕ ነው።» ተብሏልና። ታዲያ ባልንጀራህን ለምን አታከብረውም? እንደ ውሾችህ እንኳ አታየውም፤ እነርሱን ታጠግባቸዋለህ፣ እርሱ ግን ያለ ምግብ ያድራል። እነዚህ አገልጋዮቼ ፈቃዴን ይፈጽሙልኛል ብትል፣ የእነርሱ አገልጋይነት ምን ይጠቅምሃል እልሃለሁ፤ ይህ ችግረኛ ግን በፍርድ ቀን ይቆምልሃል፣ ከእሳትም ያወጣሃል። የነዳይ ጠባይ ያደክማል ትላለህን? ስለ ቁራሽ ዳቦስ ወንድምህን ነዝናዛ ትለዋለህን? ሁሉም በሀኬታቸው ድሆች ይሆናሉን? ከእነርሱ መካከል በባሕር መስጠም የደረሰበት፣ በፍርድ አደባባይ ግፍ የተፈጸመበት የለምን? ​ንብረቱ የተሰረቀበት፣ መከራ የደረሰበት፣ በበሽታ ወይም በሌላ የደኸየ የለምን? ✨🍂 ሰው ሆይ! እንዲህ ያለ ችግር ያለበትን ሰው ሰነፍ ስትለው አታፍርምን? የማትሰጠው ከሆነስ ለምን በላዩ ላይ ትሳደባለህ? ንብረት እያለው እንደ ነዳይ ይመስላል ብትለኝ፣ ለዚህ አርአያ እንዲመስል ያደረገው አንተ የምትታማ ነህ እንጂ እርሱ አይደለም እልሃለሁ። ​የልብህን ጥንካሬና ቸልተኝነትህን ስላወቀ ነው፤ ባይጮህና በሚያሳዝን ሁኔታ ባይለምን ኖሮ ማንም ባልራራለት ነበር። ወዮ ለዚህ ግፍ! ወዮ ለዚህ የልብ ጥንካሬ! በልብህ ምሕረት እንዳለ ቢያውቅ ኖሮ፣ አንተ ትራራለት ዘንድ ደካማ ሥጋውን ባላራቆተ ነበር። የሚገባውን ስጠው እንጂ ምክንያት አታብዛ። ​እኔስ ብዙ ጊዜ ሰጥቻለሁ ብትለኝ፣ አንተስ ሁልጊዜ አትበላምን? እልሃለሁ። ብዙ ጊዜ ስለለመነህ ነዳዩን ልታባርረው ይገባልን? ወዮ! ከዚህ ኀፍረት የተነሳ፣ ስለ ሆዱ ዳቦ ስለፈለገ ነዳዩን ነዝናዛ ትለዋለህን? ሁልጊዜ የምትነጥቅና ግፍ የምትሠራ አንተ አይደለህምን? ስለ ምንስ የሆድን ሥርዓት አታስተውልም? ድካምህና ጥረትህ ሁሉ ስለ እርሱ (ስለ ሆድ) አይደለምን? በእርሱም ምክንያት መንፈሳዊ ሥራን ትታክታለህ። ✨🍂 እነሆ ገነት እና መንግሥተ ሰማያት የተዘጋጁ ናቸው። አንተ ግን በሆድ ምክንያት ለመግባት ትታክታለህ፤ ይህ የእውነት ኀፍረት ነው፣ ያንተም ሀኬት ነው። ብዙ ሽማግሌዎች ሲቸገሩ አላየህምን? ወዮ ለዚህ ኀፍረት! ወዮ ለዚህ ሕማም! ወዮ ለዚህ ሀኬት! ደግሞም «ስንት ዲናር አበድሮ ሳለ አሁን እንደ ነዳይ ይለምናል» ብሎ የሚከራከር ቢኖር፣ ይህማ ተረት እና የልጆች ጨዋታ ነው እንለዋለን። ነዳይስ ከምግቡ በቀር ከአንተ ሌላ አልፈለገም። የምትሰጠው ካለህ ስጠው፤ ካሌለህ ግን በእርሱ ከመሰናከል ይልቅ በሰላም እንዲሄድ ተወው። ​አንተ የማትራራ ከሆንህ ሰዎች የአንተን ነገር ሰምተው ምሕረት ከማድረግ ለምን ትከለክላቸዋለህ? «ይህ ሰው ይዋሻችኋል እንጂ ሀብት አለው፣ ለሰዎችም ያበድራል» ትላቸዋለህ። በሚያስት ንግግርህም ልባቸውን ታበላሻለህ። ተወዳጆች ሆይ! ወደ ጥፋት የሚወስደውን ይህን የሰይጣን ልማድ ከእኛ እናርቅ፤ በአጠገቡ የሚያልፈውን ሁሉ ይቀበል የነበረውን የአብርሃምን የሕይወት ውበት እንፈልግ እንጂ። ​ወደ እርሱ የሚመጣውን የሚለይ ቢሆን ኖሮ መላእክትን ባልተቀበላቸው ነበር። በሌሎች ነውር ምክንያት የአንተ ዋጋ ይጎድላልን? እግዚአብሔር ስለ ቸርነትህ፣ መልካም ስለማብዛትህና ሰውን ስለ መውደድህ ይከፍልሃል እንጂ። የማትጠፋውን በጎነት ሁሉ እናገኝ ዘንድ እነዚህን ሥራዎች ገንዘብ እናድርግ። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በይቅርታውና በምሕረቱ እርሷን ያድለን፤ ለእርሱ ከአባቱና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ክብር፣ ምስጋናና ሥልጣን ይሁን፣ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን። ✨🍂ተግሣጽ ወድርሳን ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ✨✨✨🍂✨🍂✨🍂✨✨✨
556
4
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን #ለእስክንድርያ_አርባ_አምስተኛው ሊቀ ጳጳስ #ለአባ_ድምያኖስ_ለዕረፍት_በዐል መታሰቢያ በዐል በሰላም አደረሰን። በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታ
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁   እንኳን #ለእስክንድርያ_አርባ_አምስተኛው ሊቀ ጳጳስ #ለአባ_ድምያኖስ_ለዕረፍት_በዐል መታሰቢያ በዐል በሰላም አደረሰን። በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰው፦ #ከሰማዕቱ_ቅዱስ_ኤስድሮስ መታሰቢያው እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን። 🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁
548
5
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን «ልጅን በሚሄድበት መንገድ ምራው በሸመገለ ጊዜ ከእርሱ ፈቀቅ አይልም» ምሳሌ 22፥6 ልዩ ክረምት ትምህርት መርሐግብር የአገልግሎት ጊዜያት ለክረምት አዲስ ሕጻናት ከሰኞ እስከ አርብ ጠዋት ከ 02:00 - 06:00 ሲኾን ይህንን የሰንበት ት/ቤት ታላቅ የአገልግሎት ጥሪ የተቀበላችሁ በሰንበት ት/ቤት ሕጻናት ክፍል በአካል በመገኘት ወይም በመደወል እንድትመዘቡ ይሁን። አልያም በተመጠው ሊንክ ከቤትዎ ሆነው መመዝገብ ይችላሉ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfKhGz6xcPYmOxY17zAXWJzUVNGjFxgFCk5ovzZcV2g6qOt2w/viewform?usp=dialog ለበበለጠ መረጃ፡ ስልክ ቁጥር  09-19-15-34-23                                               09-13-7015-50                                               0973285114 ለልጆቻችን ዛሬውኑ ይድረሱ!! ውሉደ ያሬድ ሰንበት ት/ቤት እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይባርክ!! በጻድቁ ቅዱስ ያሬድ ጸሎት ይማረን!! አሜን
603
6
✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን “ጸሎት ማለት ሰው ከልዑል እግዚአብሔር ጋር የሚነጋገርባት ነገር ናት” ፍ.ነገስት ፲ወ፬ ✨ ሳምንታዊ የጸሎት መርሐ
✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን “ጸሎት ማለት ሰው ከልዑል እግዚአብሔር ጋር የሚነጋገርባት ነገር ናት” ፍ.ነገስት ፲ወ፬ ✨ ሳምንታዊ የጸሎት መርሐ ግብር ✨ 🗓 ዛሬ 🕕ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ በሰንበት ት/ቤታችን አዳራሽ ሁላችኹም ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ እንድትቋደሱ ተጋብዛችኋል! ✨"ጽዮንን የሚወዳት አይደክምም" ቅዱስ ያሬድ✨ ✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨
651
7
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን #ለታላቁ_አባት እናቱን በዝሙት አስረግዞ ፅንሱንም መርዝ አጠጥቶ በማኅፀኗ የገደለውን ርጉም ሰው ከዘላለማዊው ሥቃይና ኩነኔ ለታደጉት #ለአ
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁   እንኳን #ለታላቁ_አባት እናቱን በዝሙት አስረግዞ ፅንሱንም መርዝ አጠጥቶ በማኅፀኗ የገደለውን ርጉም ሰው ከዘላለማዊው ሥቃይና ኩነኔ ለታደጉት #ለአባ_ለትጹንና #ፍፁም_መናኒ_ለሆነ ለመጻተኛ ከሰው ጋር ተነጋግሮ ለማያውቀውና በተራራ ላይ ብቻውን በገድል ተጠምዶ ሲኖር የጌታችንን መከራ እያሰበ ቀንና ሌሊት ያለቅስ ለነበረው ለባሕታዊ #አባ_ጰላሞን ለዕረፍታቸው_መታሰቢያ_በዓል እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረሰን። በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰቡ፦ ከሰማዕታት #ከነአኮራን፣ #ከበርተሎሜዎስ፣ #ከእለስክንድርያ፣ #ከእለስክንድሮስ፣ #ከዮሴፍና_ከጻድቂቱ_አርሴማ ከመታሰቢያቸው እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን። 🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁
625
8
✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሳምንታዊው የማክሰኞ ጉባኤ 🗓 ዛሬ 🕕ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ በሰንበት ት/ቤታችን አዳራሽ ሁላችኹም ከዚህ መልካም
✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሳምንታዊው የማክሰኞ ጉባኤ 🗓 ዛሬ 🕕ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ በሰንበት ት/ቤታችን አዳራሽ ሁላችኹም ከዚህ መልካም መዓድ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ እንድትቋደሱ ተጋብዛችኋል! ✨"ጽዮንን የሚወዳት አይደክምም" ቅዱስ ያሬድ✨ ✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨
685
9
✨🌿✨✨🌿✨✨🌿✨✨🌿✨✨🌿✨ 🌿✨የነፍስ ከሰብዓዊ ጥበብ ነፃ መሆን፡፡🌿✨ ነፍስ ከሰብዓዊ ጥበብም ነፃ ትወጣ ዘንድ ምኞቴ ነው፡፡ ምክንያቱም “እግዚአብሔር የዚህችን ዓለም ጥበብ ሞኝነት እንዲሆን አላደረገምን?'' (1ኛቆሮ 1፥20) የሚል ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ስላለ ነው:: ከዚህ በተጨማሪ “ ጌታ የጥበበኞችን አሳብ ከንቱ እንደሆነ ያውቃል፡፡" የሚል ቃልም አለ፡፡ ከዚህ ሌላ ደግሞ “የዚህች ዓለም ጥበብ በእግዚአብሔር ፊት ሞኝነት ነውና፡፡ እርሱ ጥበበኞችን በተንኮላቸው ይይዛል፡፡” 1ኛ ቆሮ 3፡19 ተብሎም ተጽፎአል፡፡ 🌿✨ የሰው አእምሮ ከበደል በኋላ ሕጸጽ ያለበትና ውሱን ነው፡፡ እግዚአብሔር በመጀመሪያ ሲፈጥረው የነበረው ይዞታ ግን አሁን ካለበት የተሻለ ነበር። ምክንያቱም እግዚአብሔር የፈጠረውን ፍጥረት ሁሉ ተመልክቶ ሁሉም መልካም እንደነበር ስለተናገረ ነው፡፡ ከተፈጠረ በኋላ ግን የሰው አእምሮ ለኃጢአትና በዚህ ዓለም ላለው አሳብ ምርምር ልምምድ ባህል ወግ ብልህነትና አሠራር ስለተጋለጠ በነዚህ ሁሉ ነገሮች ሊማረክ ችሏል፡፡ ይህም የተሳሳቱ ውሳኔዎቹን እንዲወስንና በነበረበት ሁኔታ ወደ ቀድሞ ራሳቸውን እንደ እግዚአብሔር ሊቀርብ እንዳይችል አድርጎታል፡፡ ጥበበኞችና እንደ አዋቂዎች አድርገው የሚቆጥሩና በራቸው ጥበብና ዕውቀት የሚታመኑ ሰዎች ከመንፈሳዊና ከስነ መለኮታዊው ነክ ጉዳዮች በጣም የራቁ ናቸው፡፡ ለዚህም “እምነታችሁም በእግዚአብሔር ኃይል እንጂ በሰው ጥበብ እንዳይሆን ቃሌም ነው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ስብከቴም መንፈስንና ኃይልን በመግለጥ ነበር እንጂ በሚያባብል በጥበብ ቃል አልነበረም” ያለው፡፡ በተጨማሪም እንዲህ ብሏል “መንፈሳዊውን ነገር ከመንፈሳዊው ነገር ጋር አስተያይተን መንፈስ በሚያስተምረን ቃል ይህን ደግሞ እንናገራለን እንጂ የሰው ጥበብ በሚያስተምረን ቃል አይደለም፡፡” 1ኛ ቆሮ 2፥4 እና13። 🌿✨ ውድ ወንድሜ ሆይ! የሰው ጥበብ ምን ያህል ከንቱ እንደሆነ አሁን ተገነዘብህን? ታዲያ ይህ ከሆነ እግዚአብሔር ጥበብን ሙሉ ለሙሉ ያጠፋል ማለት ነው? አይደለም ይደግፋል እንጂ፡፡ ሐዋርያው በተመሳሳይ መልዕክቱ ምን እንደሚል አስተውል፡፡ “በበሰሉት መካከል ግን ጥበብን እንናገራለን፡፡ ነገር ግን የዚችን ዓለም ጥበብ አይደለም። የሚሻሩትንም የዚችን ዓለም ገዥዎች ጥበብ አይደለም፡፡ የእግዚአብሔርን ጥበብ በምሥጢር እንናገራለን፡፡” 1ኛ ቆሮ 2፥6-7፡፡ ስለሆነም የእግዚአብሔርን አሳብ ለማወቅ ከወደድህ በመጀመሪያ ነፍስህን ከሰብዓዊ ጥበብ ነፃ አውጣ፡፡ በእግዚአብሔር ፊትም አላዋቂና ብዙ ዕውቀት እንደሚጎድልህ አምነህ ቁም፡፡ ያን ጊዜ ብቻ ነው ሰብዓዊና ሕጸጽ በሞላበት ሳይሆን መንፈሳዊ በሆነው ዕውቀት ልትሞላ የምትችለው፡፡ “መንፈስም የእግዚአብሔርን ጥልቅ ነገር ስንኳ ሳይቀር ሁሉን ይመረምራልና፡፡” (1ኛ ቆሮ 2 ፥10) ተብሎ በተነገረለት ዕውቀት ትታነፃለህ፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ይህን ሲናገር እርግጠኝነቱን እንዲህ ባሉ ቃላት መልሶ ገልጾታል፡፡ “ማንም ራሱን አያታልል ከእናንተ ማንም በዚህች ዓለም ጥበበኛ የሆነ ቢመስለው ጥበበኛ ይሆን ዘንድ ሞኝ ይሁን፡፡” 1ኛ ቆሮ 3፡18። 🌿✨ በአንድ ወቅት አንድ እጁ የሰለለችበት ሰው ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ቀርቦ እንዲያድነው ጠይቆት ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ ጌታ ሰውየውን “እጅህን ዘርጋ ሲለው ወዲያውኑ በመዘርጋቱ እንደ ሁለተኛይቱ እጁ ደሀና ሆኖለታል፡፡(ማቴ 12÷10-13፡፡) ይህ ተአምር የኢየሱስ ክርሰቶስን የማዳን ይህ ሰው በወቅቱ ለሰብዓዊ ጥበብ ዕድል ፈንታ ቢሰጥ ኖሮ “እጄ ኃይል ብቻ ሳይሆን ሰብአዊ ጥበብም /ማስተዋልም/ መራቅ እንዳለበት የሚያሳይ እንደሰለለች እያወቅሁ እንዴት እዘረጋት ዘንድ እችላለሁ? የሰለለ እጅ ይዘረጋ ዘንድ ይችላልን? ልዘረጋው ከቻልኩስ እንዴት ድኅነት ልጠይቅ እችላለሁ? አንተ መጀመሪያ አድንልኝና ከዚያ በኃላ እዘረጋዋለሁ” በማለት ይከራከር ነበር። ነገር ግን ይህን ሁሉ ትቶ ራሱን ሞኝ ሊያደርግ በመቻሉ ሊድን በቅቷል:: “የሰለለች እጅ ትዘረጋ ዘንድ አትችልም::" ለሚለው ሰብአዊ ጥበብ ቦታ አልሰጠውም፡፡ እንዲህ ዓይነቱ ጥበብ ተራራን ከነበረበት ሥፍራ ወደ ሌላ ሥፍራ ነቅሎ ማዛወርን በውኃ ላይ መራመድ መቻሉንና ስለ ነገ መጨነቅ አለማስፈለጉን የሚያምን ጥብበ ነው፡፡ 🌿✨ ሰብአዊ ጥበብ ሰዎች እግዚአብሔርን ባሕርያቱንና አሠራሩን በአጉሊ መነፅር/Microscope/ እንዲመረምሩ የሚያስከጅል ጥበብ ነው፡፡ ይህ ጥበብ አንዳንድ ሰዎች እነርሱ እንደመሰላቸውና ከእነርሱ ባሕርያት ጋር ሊሄድ እንደሚችል አድረገው በእነርሱ ጥበብ ካልሆነ በስተቀር መጽሐፍ ቅዱስንና የቤተ ክርሰቲያንን ሕግጋት ላለመቀበል አሻፈረኝ እንዲሉ የሚያስደርግ ጥበብ ነው። በአንጻሩ ግን የእግዚአብሔር ልጆች የእግዚአብሔር የሆነውን ሁሉ በሞኝነት ያለተቃውሞ ይቀበሉታል። “አቤቱ ጌታ ሆይ! በቀይ ባሕር ላይ እንራመድ ዘንድ ትወዳለህን? ከወደድህ እንዳንሰጥም የሚያደርገንን መንገድ በባሕሩ ላይ በእርግጥ ስለምታዘጋጅልን እንራመዳለን፡፡''ይላሉ፡፡ በትውፊት ባሕረ ኤርትራ ለሁለት የተከፈለው ሙሴ በትሩን በባሕሩ ላይ በዘረጋ ጊዜ ሳይሆን የመጀመሪያው ሰው በእምነት እግሩን በውኃው ላይ ባሳረፈ ጊዜ ነው የሚል ታሪክ አለ፡፡ ታሪኩ ትውፊታዊ ይሁን እንጂ ታላቅና ድንቅ መንፈሳዊ መልዕክት ያለው ታሪክ ነው። 🌿✨ የነፍስ አርነት ✍️አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ ✍️አያሌው ዘኢየሱስ እንደተረጎመው ✨🌿✨✨🌿✨✨🌿✨✨🌿✨✨🌿✨
689
10
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን #የእግዚአብሔር_መልአክ_ለዮሴፍ በሕልም ተገልጦለት #ሕፃኑንና_እናቱንም_ይዞ_ወደ #እስራኤል_አገር_እንዲመለስ_ላአዘዘበት_ዕለትና #መልካም_
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁   እንኳን #የእግዚአብሔር_መልአክ_ለዮሴፍ በሕልም ተገልጦለት #ሕፃኑንና_እናቱንም_ይዞ_ወደ #እስራኤል_አገር_እንዲመለስ_ላአዘዘበት_ዕለትና #መልካም_ሽምግልና_ላለለው ስም አጠራሩ ለከበረ በገዳም ለሚኖርና በገድል ለተጠመደ #ለስልሳ_ዓመት ብቻው ሰው ሳያይ ለኖረ አባት ለላይኛው ግብጽ ሰው #ለአባ_አቡናፍር_ለዕረፍቱ_በዐል እግዚአብሔር አምላክ በሰላም አደረሰን። በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰበው፦ #የአባ_አቡናፍርን_ገድል ከተናገረ #ከአባ_በፍኑትዮስ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን። 🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁
659
11
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን #ለታላቁ_ሰማዕት_ለሰማይ_ጭፍራ ለተባለ #ለቅዱስ_ሚናስ_ቤተ_ ክርስቲያን_መርዩጥ በተባለ አገር #ለከበረችበት_ለቅዳሴ_ቤቱ_በዐል እግዚአብሔ
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁   እንኳን #ለታላቁ_ሰማዕት_ለሰማይ_ጭፍራ ለተባለ #ለቅዱስ_ሚናስ_ቤተ_ ክርስቲያን_መርዩጥ በተባለ አገር #ለከበረችበት_ለቅዳሴ_ቤቱ_በዐል እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረሰን። 🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁
791
12
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን #ለቅዱሳን_አባ_አክራና_ለዮሐንስ፣ #ለአብጥልማና_ለፊልጶስ_ሰማዕትነት_ለተቀበሉበት ለዕረፍታቸው በዓል በሰላም አደረሰን። ከእነዚህ ቅዱሳን
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁   እንኳን #ለቅዱሳን_አባ_አክራና_ለዮሐንስ፣ #ለአብጥልማና_ለፊልጶስ_ሰማዕትነት_ለተቀበሉበት ለዕረፍታቸው በዓል በሰላም አደረሰን። ከእነዚህ ቅዱሳን እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን። 🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁
920
13
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን #ለከበረ_መልአክ_ለሐዲስ_የምሥራች ነጋሪ ለሆነ #ለመላእክት_አለቃ_ቅዱስ_ገብርኤል (በዓልን ያደርጉለት ዘንድ መምህራን በግብጽ አገር ለክር
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁   እንኳን #ለከበረ_መልአክ_ለሐዲስ_የምሥራች ነጋሪ ለሆነ #ለመላእክት_አለቃ_ቅዱስ_ገብርኤል (በዓልን ያደርጉለት ዘንድ መምህራን በግብጽ አገር ለክርስቲያን ወገኖች ሥርዓት ሠሩላቸው)፣ ለኄኖስ ልጅ #ለቅዱስ_ቃይናን_ለዕረፍቱ_መታሰቢያ_በዐልና #ለኢየሩሳሌም_ኤጲስቆጶስ_ለአባ_ዮሐንስ ለዕረፍቱ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን። በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰቡት፦ ከሰማዕቱ #ከቅዱስ_አቡላግ፣ #ከሁለት_መቶ_ሰማዕታትና ስለ እውነት ከሰደደ ከአባታችን #ከቅዱስ_ማትያንም ከመታሰቢያቸው እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን። 🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁
969
14
🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱 ''ውእቱ ሊቆሙ ወመልአኮሙ ሚካኤል ስሙ ዐይኑ ዘርግብ ልብሱ ዘመብረቅ ሐመልማለ ወርቅ" ዐይኑ የርግብ (እንደ ርግብ የዋህ፣ ጽሩይ) የኾነ ልብሱ የመብረቅ መ
🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱 ''ውእቱ ሊቆሙ ወመልአኮሙ ሚካኤል ስሙ ዐይኑ ዘርግብ ልብሱ ዘመብረቅ ሐመልማለ ወርቅ" ዐይኑ የርግብ (እንደ ርግብ የዋህ፣ ጽሩይ) የኾነ ልብሱ የመብረቅ መጐናጸፊያ የኾነለት የወርቅ ዐመልማሎ ስሙ ሚካኤል የተባለ ርሱ የመላእክት አለቃቸው መሪያቸው ነው"           ✨ሊቁ  ቅዱስ ያሬድ✨ 🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️🔱⚜️
1 141
15
"ክብረ ሚካኤል ናሁ ተዐውቀ በትሕትናሁ ዐብየ ወልሕቀ ዲበ አእላፍ ዘተሰምየ ሊቀ ዘይትዐፀፍ መብረቀ ይተነብል ጽድቀ"። ትርጉም፦ የሚካኤል ክብር እነሆ አኹን ታወቀ፤ በትሕናውም ፈጽሞ ላቀ ከፍ ከፍ አ
"ክብረ ሚካኤል ናሁ ተዐውቀ በትሕትናሁ ዐብየ ወልሕቀ ዲበ አእላፍ ዘተሰምየ ሊቀ ዘይትዐፀፍ መብረቀ ይተነብል ጽድቀ"። ትርጉም፦  የሚካኤል ክብር እነሆ አኹን ታወቀ፤ በትሕናውም ፈጽሞ ላቀ ከፍ ከፍ አለ፤ በአእላፍ ነገደ መላእክት ላይ አለቃን የተባለ መብረቅን የሚጐናፀፍ ርሱ ጽድቅን ይለምናል። ቅዱስ ያሬድ በድጓው ላይ ⚡️እንኳን ንዑድ ክቡር ለሆነ ለከበረ ለመላእክት አለቃ ለቅዱስ ሚካኤል በነገዱ ውስጥ በመላእክት ሁሉ ላይ በብዙ ክብር ለተሾመበት፣ ⚡️የባሕራንን የሞት ደብዳቤ ቀዶ እርሱን ለታላቅ ክብር ላበቃበት፣ ⚡️ቅድስት አፎምያን ከሰይጣን ተንኮል ለታደገበትና የእረፍቷ መታሰቢያ በዓል፣ ⚡️ቅዱስ እለእስክንድሮስ አንድን ቤተ ጣዖት አፍርሶ ከቦታው ላይ ቤተ ክርስቲያን ሠርቶ ታቦተ ቅዱስ ሚካኤልን አግብቶ በዓሉን በደስታ በሐሴት ላከበሩበት ዕለት፣ ⚡️ዳግመኛም በዚህች ዕለት የተባረከና የተመሰገነ በሰማያት ያለ ምሥጢርን ያየ የኢትዮጵያ ንጉሥ ላሊበላ ለዕረፍቱ መታሰቢያ በዓል፣ እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረሰን አደረሳችኹ።🙏 ⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨
958
16
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን#ከጽንፍ_እስከ_ጽንፍ_ለሚበር_ንሥረ_አርያም ለሚባል ውዳሴው እንደ ማር ለጣፈጠ ንዑድ ክቡር ለሆነ #ለከበረ_ለመላእክት_አለቃ #ለቅዱስ_ሚካኤ
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን#ከጽንፍ_እስከ_ጽንፍ_ለሚበር_ንሥረ_አርያም ለሚባል ውዳሴው እንደ ማር ለጣፈጠ ንዑድ ክቡር ለሆነ #ለከበረ_ለመላእክት_አለቃ #ለቅዱስ_ሚካኤል በነገዱ ውስጥ በመላእክት ሁሉ ላይ #በብዙ_ክብር_ለተሾመበት፣ #የባሕራንን_የሞት ደብዳቤ ቀዶ እርሱን ለታላቅ ክብር ላበቃባት #ቅድስት_አፎምያን_ለአዳነበት (ለረዳበት)፣ #ቅዱስ_እለእስክንድሮስ አንድን ቤተ ጣዖት አፍርሶ ከቦታው ላይ ቤተ ክርስቲያን ሠርቶ #ታቦተ_ቅዱስ_ሚካኤልን አግብቶ በዓሉን በደስታ በሐሴት ላከበሩበት ዕለት በዓል፣ #ለቅዱስ_አስተራኒቆስ_ለሚስቱ_ቅድስት_አፎምያ ለዕረፍታቸው መታሰቢያ በዓል፣ ለእስክንድርያ ስድስተኛ ሊቀ ጳጳሳት #ለአባ_ዮስጦስና ለስልሳ ሰባተኛ ሊቀ ጳጳሳት #ለአባ_ቄርሎስ_ለዕረፍታቸው_መታሰቢያ በዐል እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረሰን። 🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁
843
17
🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱 እንኳን ለቅዱስ ያሬድ ወርኃዊ የመታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችኹ ‘’ሰላም ለያሬድ ስብሐተ መላእክት ለሕዋጼ፥ እንተ አዕረገ በልቡ ኅሊና መንፈስ ረዋጼ፥ ለትምህርተ
🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱 እንኳን ለቅዱስ ያሬድ ወርኃዊ የመታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችኹ ‘’ሰላም ለያሬድ ስብሐተ መላእክት ለሕዋጼ፥ እንተ አዕረገ በልቡ ኅሊና መንፈስ ረዋጼ፥ ለትምህርተ መጽሐፍ ገብአ እምኀበ ኮነ ነፋጼ፥ በብዙኅ ጻማ ዘአልቦ ሑጻጼ፥ መልዕልተ ጒንደ ዖም ነጺሮ እንዘ የዐርግ ዕጼ።'' የመላእክትን ምስጋና ለመጐብኘት ከመንፈስ ቅዱስ የሚሰጥ ፈጣን ዐሳብን ወደ ልቡናው ያሳረገ ለሆነ፤ ጒድለት በሌለበት በብዙ ድካምም ወደ ዛፍ ግንድ ጫፍ ላይ ትል ሲወጣ ተመልክቶ፤ ኰብልሎ ከሄደበት መጻሕፍትን ለመማር የተመለሰ ለሆነ ለያሬድ ሰላምታ ይገባል።''              ሊቁ አርከ ሥሉስ 🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱⚜🔱⚜
1 123
18
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን #ለኢትዮጵያውያኑ_ጻድቃን ነገረ ማርያምን ወደ ግእዝ ቋንቋና አራቱ ወንጌልን ወደ ተለያየ ቋንቋ ለተረጎሙት #ለአቡነ_መዝሙረ_ድንግል ለዕረፍታቸው
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁 እንኳን #ለኢትዮጵያውያኑ_ጻድቃን ነገረ ማርያምን ወደ ግእዝ ቋንቋና አራቱ ወንጌልን ወደ ተለያየ ቋንቋ ለተረጎሙት #ለአቡነ_መዝሙረ_ድንግል ለዕረፍታቸው በዐልና #በግብጽ_ቤተ_ክርስቲያ_ጨምር_ቅድስና ለተሰጣቸው #ለአብረ_ገብረ_ኢየሱስ_ለዕረፍታቸው በዐል እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረሰን። 🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🌿🍁🌿🍁🌿🍁
1 076
19
بدون متن...
1 162
20
✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን “ጸሎት ማለት ሰው ከልዑል እግዚአብሔር ጋር የሚነጋገርባት ነገር ናት” ፍ.ነገስት ፲ወ፬ ✨ ወርሃዊ የጸሎት መርሐ ግ
✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን “ጸሎት ማለት ሰው ከልዑል እግዚአብሔር ጋር የሚነጋገርባት ነገር ናት” ፍ.ነገስት ፲ወ፬ ✨ ወርሃዊ የጸሎት መርሐ ግብር ✨ 🗓 ዛሬ 🕕ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ በሰንበት ት/ቤታችን አዳራሽ ሁላችኹም ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ እንድትቋደሱ ተጋብዛችኋል! ✨"ጽዮንን የሚወዳት አይደክምም" ቅዱስ ያሬድ✨ ✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨🌿✨
1 034