❤️ሰንበት ት/ቤት እንወድሻለን❤️
በ/ሰ/ት/ቤት የሚቀርቡ ዝማሬዎች እህት ወንድሞቻችን ጋር የምንካፈልበት መንፈሳዊ የሰ/ት/ቤት ማዕድ ነው። ኪነጥበብና ፎቶዎችን ለማግኘት እህት ቻናል የሆነውን ይቀላቀሉ❤ @senbet_tmehert_bet2 ❤ "ሰ/ት/ቤት እንወድሻለን አሳድገሽናል፣ዕውቀትሽን ከአገልግሎት ጋር መግበሽናልና።"
نمایش بیشتر3 001
مشترکین
+224 ساعت
+277 روز
+11330 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
#ምጽዋት በአበው አንደበት
"አንተ ልትበላው ያልፈለግኸው እንጀራ የተራቡት ሰዎች እንጀራ ነው። በቁም ሳጥንህ ውስጥ ሰቅለህ የተውከው ልብስ ዕርቃኑን የሆነው ሰው ልብስ ነው። የማታደርጋቸው ጫማዎችህ ባዶ እግሩን የሚሔድ ሰው ጫማዎች ናቸው። የቆለፍክበት ገንዘብ የደሃው ገንዘብ ነው። የማትፈጽማቸው የቸርነት ሥራዎች ሁሉ ኢፍትሐዊ ድርጊቶችህ ናቸው።"
#ቅዱስ_ባስልዮስ
"አንድ ነዳይ አጥብቆ እየለመነህ በቸልታ ትተኸው ስትሔድ እግዚአብሔርን አጥብቀህ በምትለምን ጊዜ ቢተውህ የሚሰማህን አስብ።"
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
"ክርስቶስን በቤተ ክርስቲያን ደጃፍ ወድቆ በሚለምነው ነዳይ ውስጥ ካላገኘኸው ውስጥ ገብተህ በመንበሩ ላይ ባለው ጽዋ ላይ አታገኘውም።"
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
"ወንድምህ ዕርቃኑን ወድቆ እያለቀሰ ነው ፣ አንተ ግን የሚያምር የወለል ንጣፍ ለመምረጥ ተቸግረህ ቆመሃል።"
#ቅዱስ_አምብሮስ
"አባት ሆይ ወጪውን ሳናሰላ እንድንመጸውት አስተምረን።"
#ቅዱስ_አግናጥዮስ
✝ፍቅርና ትሕትና /ዘወረደ/✝
Size:- 26.9MB
Length:-24:56
በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
http://t.me/abagebrekidan
http://t.me/abagebrekidan
ፍቅር_እና_ትህትና_ዘወረደ_እጅግ_ድንቅ_ትምህርት_በርእሰ_ሊቃውንት_የኔታ_አባ_ገብረኪዳን_xVtgcK1Tf08.m4a23.09 MB
نمایش همه...
ጽርሐ ጽዮን
ጽርሐ ጽዮን is on Facebook. Join Facebook to connect with ጽርሐ ጽዮን and others you may know. Facebook gives people the power to share and makes the world more open and connected.
Repost from የፈ/ደ/ገ/ቅ/ድ/ማ/ቤ/ክ ጽ/ጽ/ሰ/ት/ቤት
00:21
Video unavailableShow in Telegram
እንኳን አደረሳቹ አደረሰን 🙏🏼
ሁላችንም በተቻለ አቅም story እንዲሁም በተለያኑ ማህበራዊ ገጽ group ላይ በመልቀቅ እና በማስተዋወቅ ምእመናንን ቤተሰቦቻችን ወደዚህ ልዩ መርሐ ግብር እንጋብዝ ። 🙏🏼🙏🏼🙏🏼
15.91 MB
Repost from መንፈሳዊ ኪነ ጥበብ ብቻ
"ማርያም እኮ ሞተች"
* * * * * * *
"የአብ ወዳጁ
የወልድ ደጁ
የቅዱስ መንፈስ እጁ፡፡"
ማርያም እኮ ሞተች፡፡
የአባጊዮረጊስ ዘጋስጫ
የማትወዳደር ምረጫ
የአባ ሕርያቆስ ቅዳሴው
የቅዱስ ኤፍሬም ውዳሴው
ዮሴፍ ሲገፍፍ የለበሳት
ያዕቆብ በልቡ ያነገሣት
ማርያም እኮ ሞተች፡፡
ገብርኤል ለብስራት
ወዴት ልላክ? ብሎ ጌታን ያልጠየቀው
የቱ ጋር ነች? ብሎ ጌታን ያልጠየቀው
እናትህ የቷ ናት? ብሎ ያልጠየቀው
በሚካኤል አክናፍ መልኳን ስለሚያውቀው፡፡
ሰማይን ያለባላ ያቆመ
ወንዳቺ ሆድ ያዘመመ
ጥንተ ናፍቆት
የመለኮት
ዓይንሽ የሰባቱ ሰማያት መስኮት፡፡
ያ ትሁት ገፅሽን
በክንፍ ላይ ስሎሽ መላእክት ያያሉ
ለምነውት ነበር ፍጠራት እያሉ፡፡
(ቶሎ በል እያሉ)
ማርያም እኮ ሞተች፡፡
በመኑ በአምሳለ መኑ ናስተማስለኪ
ነፍሴ ወዴት ደረስሽ? ማርያምን ሳትነኪ
አንቲ ውዕቱ
እኔ ምዑቱ
አንቲ መሶበ ወርቅ
እኔ የበደል ጨርቅ
አንቺ እመአምላክ
የቱ መግነዝ ቻለሽ
ትንሳኤን ወልደሽው ሞትን ትቀምሻለሽ?
አንቺም? እመብርሃን
ማርያምእኮ ሞተች፡፡
ሰማይና ምድር
ወይቦ መልካቸው ሀዘን እያማጡ
እስከዛሬ አሉ
መላእክት ሁሉ እንደደነገጡ፡
ለክልዔቱ ጊዜ እስራኤል ጨነቀው
ከስደት ጀምሮ ኮቴዋን የሚያውቀው፡፡
የዳዊት በገና
ብቻውን ያለቅሳል ራሱን በመግረፍ
ዳዊት አላወቀም የልጅ ልጁን ማረፍ፡፡
ክልዔቱ ጊዜ ጨነቀው እስራኤል
እንኳንና አርፋ
ሲከፋት አይችልም በእርሷ እኮ ሚካኤል::
ክልዔቱ ጊዜ
ሰማይ አለቀሰ የመረረ ከሀሞት
መላእክት አያውቁም ማርያም እንደምትሞት፡፡
ማርያም እኮ ሞተች፡፡
ስትሰማ ኖሯ በሆዷ ቅዳሴ
አረፈች ይሉኛል ወዮ ነው ለራሴ፡፡
አንቺን እመብርሃን ሞት በምኑ ያዘሽ
አላየሽም እንዴ አምላኩን እንዳዘዝሽ፡፡
የቱ መልአክ ሞት ተላከ ወዳንቺ
ችሎ አይገባም ቤትሽ እሺ ብለሽ እንጂ፡፡
ፍትሃት የለም ለማርያም
የተፈታ የሚገባባት እርሷ ራሷ አርያም፡፡
ለማርያም አይቀደስላት
እርሷ ራሷ ቅዳሴ ናት፡፡
ማርያም እኮ ሞተች፡፡
* * * * * *
@kinexebebe
Repost from 🌹ፈለገ ህይወት🌹
" የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው።"
(የሉቃስ ወንጌል 2:7)
@mierafekidusan
፳፰/፬/፪፼፲፮ ዓ.ም
Repost from 🌹ፈለገ ህይወት🌹
نمایش همه...🔴 ቀጥታ ስርጭት | ከቦሌ መድኃኔዓለም የአእላፋት ዝማሬ ታኅሣሥ 27/2016 ዓ.ም የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል
የአእላፋት ዝማሬን ለመደገፍና እንደ ሰብአ ሰገል ሥጦታ በማበርከት ከልደቱ ምስጋና በረከት ለመሳተፍ ለምትፈልጉ::
https://donate.janderebaw.org/ለሀገር ውስጥ ባንክ አካውንት CBE: 8261 BOA: 8261 Telebirr: 777582
Repost from የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
Photo unavailableShow in Telegram
"ዓይኖችህ እንዳዩን ከብዙ ጥቂት ቀርተናልና ልመናችን ፣ እባክህ በፊትህ ትድረስ።" ኤር 42:2
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት!
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.