fa
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

کانال የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 454 مشترک است و جایگاه 6 042 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 328 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 454 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 28 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 550 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 26 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.47% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.23% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 412 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 477 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 29 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 454
مشترکین
+2624 ساعت
+1347 روز
+55030 روز
آرشیو پست ها
የነገረ ሰብእ ትምህርት ጉድለት የወለደው አገራዊ ቀውስ በቤተ ክርስቲያን ትምህርት ነገረ ሰብእ (አንትሮፖሎጂ) አንደኛው የጥናት ዘርፍ ነው። ይህ የጥናት ዘርፍ ስለ ሰው አፈጣጠርና ክብር የሚናገር ነ
የነገረ ሰብእ ትምህርት ጉድለት የወለደው አገራዊ ቀውስ በቤተ ክርስቲያን ትምህርት ነገረ ሰብእ (አንትሮፖሎጂ) አንደኛው የጥናት ዘርፍ ነው። ይህ የጥናት ዘርፍ ስለ ሰው አፈጣጠርና ክብር የሚናገር ነው። ስለ ፍጥረት አመጣጥ የሚናገረው የመጽሐፍ ቅዱስ የመጀመሪያው መጽሐፍ ኦሪት ዘፍጥረት ሰው በእግዚአብሔር አርአያና ምሳሌ የተፈጠረ ክቡር ፍጡር መሆኑን ይነግረናል። ሊቀ ነቢያት ሙሴ ስለ አፈጣጠሩ ሲተርክልንም “እግዚአብሔርም አለ፤ ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌያችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፣ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፣ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ፡ እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው” (ዘፍ. ፩፡፳፮-፳፯) ይለናል። የሚወዱትን እንግዳ ሁሉን አዘጋጅቶ እንደሚጠሩት እግዚአብሔርም ለሰው የሚያስፈልገውን ሁሉ አስቀድሞ ካዘጋጀ በኋላ ሰውን የፍጥረት መደምደሚያና መካተቻ አድርጎ ፈጥሮታል። እግዚአብሔር ሌሎች ፍጥረታትን በኀልዮ (በማሰብ) እና በነቢብ (በመናገር) ሲፈጥራቸው ሰውን ግን በእጁ ሠርቶታል። “እግዚአብሔር አምላክ ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፤ በፊቱም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ” (ዘፍ. ፪፡፯) የተባለው ለዚህ ነው። ስለሆነም ሰው ክብሩና ልእልናው ከፍ ያለ ነው። ማንበብ ይቀጥሉ... 👇👇👇👇👇👇 https://eotc-gssu.org/a/የነገረ-ሰብእ-ትምህርት-ጉድለት-የወለደው/ የነገረ ሰብእ ትምህርት ጉድለት የወለደው አገራዊ ቀውስ (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በሰንበት ት/ቤቶች ታሪክ የመጀመሪያ የሆነው የ ፲፪ኛ ክፍል የተማሪዎች ምርቃት መርሐ ግብር ተካሄደ ቅዳሜ ጥቅምት 3 ቀን 2016ዓ.ም ፤ (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ት/ት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሰንበት ት/ት ቤቶች አንድነት የመጀመሪያ የሆነውና በሙከራ ትግበራ ላይ በነበረው ሥርዓተ ትምህርት መሠረት የተማሩና በ2015ዓ.ም 12ኛ ክፍል ደርሰው ምዘናውን የወሰዱ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች የምርቃት መርሐ ግብር ተከናወነ። ጥቅምት 3 ቀን 2016 ዓ.ም በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በበዓለ ወልድ አዳራሽ በተደረገው በዚህ ጉባኤ የምስራቅ አውስትራሊያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የመላው ኢትዮጵያ ገዳማት መምሪያ ኃላፊ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የሆኑት ብፁዕ አብነ ሉቃስ ፤ የሰንበት ት/ት ቤቶች ማደራጃ መምሪያው ኃላፊ መጋቤ ብርሃናት ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ ጎርጎርዮስ፤ የሰንበት ት/ት ቤቶች ማደራጃ መምሪያው ምክትል ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ፀጋ ወልደ ትንሳኤ፤ የሀገረ አቀፍ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ም/ ሰብሳቢ ዲ.ን ስንታየሁ ምስጋናውና የየደብራቱ መምህራን፣ ተመራቂዎችና በርካታ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች እንዲሁም የተማሪ ወላጆች ተገኝተዋል። በመርሐ ግብሩ የሰንበት ት/ት ቤቶች ማደራጃ መምሪያው ኃላፊ መጋቤ ብርሃናት ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ ጎርጎርዮስ በፀሎት ያስከፈቱ ሲሆን ወቅቱን የተመለከቱ ዪሬዳዊ ዝማሬዎች መነባንብና ወረብ ቀርቧል። የሰንበት ት/ት ቤቶች ማደራጃ መምሪያው ምክትል ኃላፊ መጋቤ ሐዲስ ፀጋ እንዲሁም በሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ም/ሰብሳቢ ዲ.ን ስንታየሁ የእንኳን ደስ አላቹ መልዕክትና ቀጣይ የሥርዓተ ትምህርቱ አቅጣጫ ላይ ንግግር አድርገዋል። በመርሐ ግብሩ ለሰንበት ትምህርት ቤቶች የተዘጋጀው ሥርዓተ ትምህርት የመጀመርያ የ12ኛ ክፍል ምርቃት መደረጉ ፍሬ የማፍራቱ ማሳያ መሆኑ የተጠቀሰ ሲሆን በቀጣይ በአዲስ አበባና በሌሎች አህጉረ ስብከቶች የትግበራ ክትትሉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተነግሯል። በመቀጠልም "ይህንን መልካም ሥራ እንድንሰራ መንፈስ ቅዱስ ጠራን" የሚለውን የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት መሠረት በማድረግ ቆሞስ አባ ተክለ ያሬድ ጎርጎርዮስ ቃለ እግዚአብሔርን አስተምረዋል። በመጨረሻም ለተመራቂ ተማሪዎች ምስክር ወረቀት ያበረከቱት የምስራቅ አውስትራሊያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የመላው ኢትዮጵያ ገዳማት መምሪያ ኃላፊ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፅዕ አቡነ ሉቃስ ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ የሰጡ ሲሆን በመልዕክታቸው " የቤተ ክርስቲያን ሙሽራ ሆናቹ ክርስቶስን እንድትጠብቁ፣ ወደ ዓለም ስትሔዱ በተኩላው እንዳትወሰዱ ተጠንቀቁ" ሲሉ አባታዊ መልዕክት በማስተላለፍ በፀሎት የመርሐ ግብሩ ፍፃሜ ሆኗል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Twitter👇 https://twitter.com/tibeb_feleg ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion

🔔🔔🔔🔔🔔🔔 💫💫💫💫 🔔🔔🔔🔔🔔 💫💫💫💫 🔔🔔🔔🔔🔔 💫💫💫💫 🔔🔔🔔🔔🔔 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! "ልጅን በሚኼድበት መን
+3
🔔🔔🔔🔔🔔🔔 💫💫💫💫 🔔🔔🔔🔔🔔 💫💫💫💫 🔔🔔🔔🔔🔔 💫💫💫💫 🔔🔔🔔🔔🔔 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!  "ልጅን በሚኼድበት መንገድ ምራው፤ በሸመገለም ጊዜ ከርሱ ፈቀቅ አይልም።" {ምሳሌ 22፥6}     በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ በ2015 ዓ.ም በሰንበት ት/ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ትምህርታቸውን  ተከታትለው  ያጠናቀቁ እና በሀገረ ስብከት በብሔራዊ ደረጃ ምዘና ተደርጎላቸው ያለፉ  #የ4ኛ , #የ6ኛ እና #የ10ኛ ክፍል #ከ4500 በላይ ተማሪዎች የዕውቅና መስጠት መርሐ ግብር የዝግጅት ሥራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ታዳሚዎቻችንን በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን!!! #ጥቅምት_4_2016_ዓ_ም  #ከቀኑ_7_00_ሰዓት_ጀምሮ  #በደብረ_ምጥማቅ_ሰዓሊተ_ምህረት_ቅድስት_ማርያም_እና_ቅድስት_ክርስቶስ_ሠምራ_ካቴድራል        #በዕለቱ_ሁላችሁም_ተጋብዛችኋል!!! #ኑ_ተማሪዎቻችንን_በጋራ_እንመርቅ #ሰዓት_ይከበር #መቅረት_ያስቆጫል 💢የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት💢 ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ 🔔🔔🔔🔔🔔🔔 💫💫💫💫 🔔🔔🔔🔔🔔 💫💫💫💫 🔔🔔🔔🔔🔔 💫💫💫💫 🔔🔔🔔🔔🔔

"ሰውስ ዘመኑ እንደ ሣር ነው፤ እንደ ዱር አበባ እንዲሁ ያብባል፤ ነፋስ በነፈሰበት ጊዜ ያልፋልና፥ ስፍራውንም ደግሞ አያውቀውምና።" መዝ 102(103) ፡ 16 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩ
"ሰውስ ዘመኑ እንደ ሣር ነው፤ እንደ ዱር አበባ እንዲሁ ያብባል፤ ነፋስ በነፈሰበት ጊዜ ያልፋልና፥ ስፍራውንም ደግሞ አያውቀውምና።" መዝ 102(103) ፡ 16 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu