Diinii kee Anaakara (Md Ali)
رفتن به کانال در Telegram
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
نمایش بیشتر1 612
مشترکین
+324 ساعت
+117 روز
+1830 روز
آرشیو پست ها
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ከ1400 ዓመታት በፊት ትግራይ ውስጥ ከዛሬው የተሻለ የሃይማኖት ነፃነት ነበር። መካ ውስጥ በገዛ ወገኖቻቸው የተገፉ የተንገላቱ ሙስሊሞች ባህር አቆራርጠው የተሰደዱት ወደ ሐበሻ ነበር። "እዚያ ከሱ ዘንድ ማንም የማይበደልበት ፍትሃዊ መሪ አለ" ተብሎ በነብዩ ﷺ የተመሰከረለት ድንቅ መሪ ነበር፣ ነጃሺ። ያኔ በግዛቱ ውስጥ ማንም እንዳይነካቸው ዋስትና ሰጥቷቸው ነበር ለስደተኛዎቹ ሙስሊሞች።
ዛሬ ከ1400 ዓመታት በኋላ በ21ኛው ክ/ዘመን ሙስሊም ለጋ ልጆች፣ ከሩቅ የመጡ እንግዶች ሳይሆኑ ተወላጆች፣ ሻሽ ካልጣላችሁ ተብለው በእምነታቸው ተለይተው ከትምህርት ገበታ ተገፍተዋል። ይበልጥ መሰልጠን ሲገባ ጭራሽ እንደ ግመል ሽንት ወደ ኋላ መሄድ የሚያሳዝንም፣ የሚያሳፍርም፣ የሚገርምም ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
“ጥቂት ምክሮች ለተማሪዎች”
ታህሳስ 19/2017 ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የቀረበ
=
የቴለግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from N/a
KASSIISIH
Beeri Itlenti Ayro Meqe Nabiﷺ Yalla Fanah Taama Itlen Kee Kemeesih Gexxaah Anu Yitaama Soomut Anuk Yoh Gexxam Kaciyyo Iyye )) ...
Xayyu Yaanama Goobu :( Kaa Abah Yan Numuh Buulo Yakke Addonyâ Nabsi Fayxit Mokkorimaah Akheeral Girah Orbeena Yakkeemik)
Repost from 𝐃𝐈𝐈𝐍𝐈 𝐆𝐎𝐎𝐑𝐈 𝐌𝐄𝐃𝐈𝐀
حكم تهنئة الكفار بأعيادهم د. محمد حسين ويعسى العفري حفظه الله تعالى
Koros qiidih unkaqiino abaanam xiqtaa inta essroh gacsa Dr. Macammad Cusen luk ??
geeri mari yabluh isinni group"ittel ruuba #FB tekkek #Telegram tekkek
#maqaanel yescesse num abe numih gide galtok le iyye meqe nabi s.q.w
Repost from 𝐀𝐟𝐚𝐫 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐢𝐬 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚
#Live مباشر acarra kaadu anele inshaa Allaah
Namma barnaamijiy live sin gufusnel kaxxam mabla yaceenim ane wayta way dumaak akah inná innah aham sin ikoyta kinnuuk hoxa tablen waqdi nee escessa siinik inna.
Barnaamij maghribik lakal saanih tatrusennoh nee qambaala
YouTube link
👇
https://youtu.be/E07CO7iZiJI?si=2NZ34pozSgCdHdYB
Afar Kassis Media
Repost from Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ
ከኢንሳ የተላለፈ የጥንቃቄ መልዕክት
"ዛሬ ማለትም ታህሳስ 17 /2017 ዓ.ም ጀምሮ ብዙ የቴሌግራም አካውንቶች ከላይ በተጠቀሰው የማስገሪያ (phishing link) እና ሌሎች ተጨማሪ ማስገሪያዎች አማካኝነት መረጃዎች እየተመዘበሩ ስለሆነ ከማንኛውም የቴሌግራም ተጠቃሚ (ከምታውቁት እና ከማታውቁት ) ግለሰብ ሊንክ ቢላክላችሁ መክፈት እንደሌለባችሁ እና ወዲያውኑ እንድታጠፉት እናሳስባለን ሲል የኢንፎርሜሽን እና መረብ ደህንነት ኤጀንሲ /ኢንሳ/ገልጧል።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ሴኩላሪዝም ማለት መንግስትን ከሃይማኖት መነጠል ማለት ነው። ኢትዮጵያ ሲደርስ ግን ትርጉሙን ይቀይራል። ኢትዮጵያ ውስጥ ሴኩላሪዝም ማለት ሙስሊም ተማሪዎችን እምነታዊ አለባበሳቸውን ሰበብ እያደረጉ ከትምህርት ማእድ ማራቅ ነው። ሴኩላሪዝም ለሽፋንነት ይነሳል እንጂ አላማው በአፄው ዘመን የነበረውን ሙስሊሞችን ከትምህርት ማእድ የማራቅን ክፋት ማስቀጠል ነው። ሴኩላሪዝም ማመሀኛ ብቻ ነው። ከድሮው በተሻለ ወደ ትምህርት የዞረው የሙስሊም ቁጥር በአንፃራዊነት ጨምሯል። ይሄ ሐቅ እንቅልፍ የሚነሳቸው፣ የተማረውን ሙስሊም እንደ ስጋት የሚያዩ አካላት ታዲያ ስልጣናቸውን በመጠቀም ሰበብ እየፈለጉ ሙስሊሙን ከትምህርት ለማራቅ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም።
ፈተናዎቹን ሁሉ እንደ ምንም ተቋቋመህ ተማር ወገኔ። ጠላት መማርህን እንደ ስጋት ቆጥሮ በዚህ ልክ ተግቶ ከትምህርት ሊያፈናቅልህ የሚተጋው ለምን እንደሆነ ይግባህ። ራስህንም ሆነ ልጆችህን ከትምህርት ገበታ በማራቅ ባላሰብከው አቅጣጫ የጠላት አጀንዳ እያሳካህ እንዳይሆን ተጠንቀቅ።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from N/a
KASSIISIH
Beeri Kamessi Ayro Meqe Nabiﷺ Yalla Fanah Taama Itlen Kee Kemeesih Gexxaah Anu Yitaama Soomut Anuk Yoh Gexxam Kaciyyo Iyye ))
Atu Isih Soomatam Kot Bice Waytek Koksah Yan Mara Taysixeexegeemit Galto Litom Mahabbaalin
@HassanAbdoulkaderOfficialChannel
Repost
☔️Rihim kak yaanam kaxxa dacayri faxxaama.
💥Toh yaanam, Rihim yoomek,........
⚡️ Lafah inna taddigilleemi.
☄intih innah danaabu leemi
☄Qado saroh innah darba leemi
⚡️Taful innah taggiriqqeemi
⚡️Leeh innah caxittaama
⚡️Daraq innah darraqottaama
🔥 kulli way kookaxaw kee naqabu
@Tonnah yan Rihimik Yalli nee catay...Aamiin
🌻Rihim kak yaanam yeymeeqeenik....
🍝malab innah salfa le
🌸 Qatri innah suruy meqe
🌳 caxah innah iraawo le
☔️Saroh innah sutre le
💧 illalti leeh innah sila le
☀️ meqe caacaiyih innah walwalle
🌴meqe buqreh innah meqe murti le
🌧 Rada racmatih innah nuucat le
🌹kulliway meqenxiiciy farcata
@ tannah yan Rihim Yalli neh yacaay
Qafar Qunxaaneytaw...
★ Digibe kal yan qunxaaneytak Rihimaay, Rahim salfa tammoysa !!
★Digibe qunxaaneytaw kaadu sinnii kee sinni qasaalah fanal meqenxic kee kookacanu waarisa!!
★ Addunyal meqe Nabih ﷺ Sunnal Meqennal siitalih sugte namma qasaala Jannatal kaadu siitalih gacaanam maay taaxigen????
hay nee kee ni qasaalah fanat yan kacanu Dibuk addunya hinnay ilaaa Jannnnnnnaaaaaatul firdowsi fan waarisnay.....!!
INSHA ALLAH
@ama yaabak adda fakeenik kulli maxcâ maafa kak mango yab awlissa !!
~\\~\\
[[ Yi Rabbow meqe Rihimiy , maqaane kak Addunyaay, ilaa Jannat fan waara neh ucuy Aamiin ]]
Cubbusa....{ Dagoo ossotina luk, qagisne kutbeyta}
02-01-2013i.l.l
Md Ali
( Diinii kee Anaakara)
👇
t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
Share
G.geya
★ Barra kak Meqe Num...
* Sinam addal qulal ceela
way, buxah addal lubaaka !!
~~
★Barra akak uma Num....
*Sinam addal lubak ceela
way, buxah addal qulaala !!
Faxe way, xiiqimmataamal, Diiniiy, adabii kee cayaay cismatle barra dooritaanam aysuk raqta, sinni caddol doorit meqennal abeeniik wadir raqtam Yalli keenih yaymaaqeemih dooqa abitaanam faxximta!!
[[ barra sinni marak meqe buxah ina siinih yacaay, le marak litoonum siinih yaymaaqay ]]
✍Md Ali
@httpsDiiniKeeAnaakara
Arbaquuna Cadiis Darsi
TaShricem:
Dr. Mucammad Cuseen Weeqisa.
Arac: Qafar Ra/Logyah Magaalak Icsaan Masjidi.
Cadiis Loowo(7)
"شرح كتاب الأربعين حديثًا"
الشارح: فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين ويعسى
اللغة: العفرية.
المكان: جامع الإحسان، مدينة لوغيا.
الحديث السابع: (7)
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
Repost from የኡስታዝ ኢልያስ አሕመድ የትምህርት መድረክ (official)
+2
አዲስ መፅሐፍ በገበያ ላይ...
ገንዘብና ወለድ - እውነታ እና ብዥታ
በሸይኽ ኢልያስ አህመድ የተዘጋጀ በአይነቱ ልዩ ጥናታዊና ወቅታዊ መፅሐፍ
ዋጋ = 400 ብር
በሚከተሉት መደብሮች ይገኛል
1) ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር (18 ማዞርያ)
2) አት'ተውባ የመጻሕፍት መደብር (አንዋር መስጂድ)
3) አት'ተቅዋ የመጻሕፍት መደብር (ቤተል)
4) ዛዱል መዓድ የመጻሕፍት መደብር (ፋሪ)
الحمد لله الذي بنعمته تتم الصالحات!
https://t.me/ustazilyas
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ጀምዕ የሚደረጉ ሶላቶች
~
1- ጀምዕ ማለት ሁለት ተከታታይ ሶላቶችን በአንደኛው ወቅት መስገድ ነው። ጀምዕ የሚደረጉት ሶላቶች የሚከተሉት ናቸው፦
- ዙህር እና ዐስርን በአንደኛው ወቅት
- መግሪብ እና ዒሻእን እንዲሁ በአንደኛው ወቅት መስገድ ይቻላል።
ከዚህ ውጭ ጀምዕ የለም። የሱብሕ ሶላት ከየትኛውም ሶላት ጋር ጀምዕ አትደረግም። እሷም ወደ ሌላ ወቅት አትውወሰድም። ሌሎችም ሶላቶች ወደሷ አይውወሰዱም። 0ስርን ከመግሪብ ጋር ጀምዕ ማድረግም አይቻልም።
2- ጀምዕ በሁለት መልኩ ሊፈፀም ይችላል።
1ኛው፦ የኋለኛውን ሶላት ወደ መጀመሪያው በማምጣት። ይሄ ጀምዑ ተቅዲም ይባላል። ዐስርን ከዙህር ጋር በዙህር ወቅት ፤ ወይም ዒሻእን ከመግሪብ ጋር በመግሪብ ወቅት መስገድ ነው።
2ኛው ጀምዑ ተእኺር ይባላል። የመጀመሪያውን ሶላት ወደ ኋለኛው ወስዶ መስገድ ነው። ይህም ዙህር እና ዐስርን በዐስር ወቅት ፤ መግሪብንና ዒሻእን በዒሻእ ወቅት መስገድ ነው።
3- ጀምዕ ከሐጃ ጋር የተያያዘ ነው። መንገደኛም ይሁን በሃገሩ ኗሪ ሶላትን በወቅቱ መስገዱ የሚከብደው ከሆነ ሁለቱን ሶላት በአንደኛው ሶላት ወቅት ጀምዕ ማድረግ ይችላል። ህመምተኛ፣ ነፍሰ ጡር፣ አጥቢ፣ ሌሎችም እያንዳንዱን ሶላት በወቅቱ መስገዳቸው የሚከብዳቸው አካላት በዚህ መልኩ ሊፈጽሙ ይችላሉ። ልብ በሉ! ያለ ተጨባጭ ምክንያት ልማድ እንዲያደርጉ አይደለም።
4ኛ፦ በጀምዕ ጊዜ የሶላቶቹን ቅደም ተከተል መጠበቅ ይገባል። ዙህር እና ዐስርን ጀምዕ የሚያደርግ ሰው ጀምዑ ተቅዲምም ይሁን ጀምዑ ተእኺር መጀመሪያ ዙህርን ያስቀድማል። ካሰላመተ በኋላ 0ስርን ይሰግዳል። መግሪብ እና ዒሻእን ጀምዕ የሚያደርግም ሰው እንዲሁ መጀመሪያ መግሪብን ይሰግዳል። ካሰላመተ በኋላ ዒሻእን ያስከትላል።
5ኛ፦ ጀምዕ እና ቀስር ተያያዥ አይደሉም። ቀስር ማለት ባለ አራት ረከዐ ሶላቶችን ሁለት አድርጎ አሳጥሮ መስገድ ነው። ይሄ ጉዞ ላይ ላለ ሰው ብቻ የሚፈቀድ ነው። በሃገሩ ኗሪ የሆነ ሰው አራቱን ረከዐ ሁለት አድርጎ ማሳጠር አይፈቀድለትም። እንዲሁም ማሳጠር ሱብሕ እና መግሪብን አይመለከትም። በየትኛውም ሁኔታ የረከዐቸው ቁጥር አይቀየርም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ትራንስፖርት ላይ ሆኖ የሶላት ወቅት እንዳያልፈው የሰጋ ሰው ምን ያድርግ?
~
1- በመጀመሪያ በወቅቱ ለመስገድ መጣር አለበት። ለምሳሌ ከመሳፈሩ በፊት መስገድ ከቻለ ይሰግዳል። ወይም ጉዞውን ቀደም ብሎ በመፈፀም ከዚያ ሶላቱን በወቅቱ ይሰግዳል። ባጭሩ እስከቻለ ድረስ ጉዞውን ከሶላቱ ወቅት ጋር በማይጋጭ መልኩ ያመቻች። ሾፌሩን አናግሮ ወርዶ የሚሰግድበት እድል ካለ የአፈፃፀም ስርአቶቹ ያልተጠበቀ ሶላት መኪና ውስጥ ሊሰግድ አይገባም። ስለዚህ ለሶላቱ ትኩረት ይስጥ።
2- በወቅቱ ለመስገድ ካልቻለስ? ጀምዕ ማድረግ የሚቻል ሶላት ከሆነ ለምሳሌ ዙህር እና ዐስር ወይም መግሪብ እና ዒሻእ ከሆኑ በማስቀደም ወይም በማዘግየት ሁለቱን ሶላት በአንደኛው ወቅት በስርአት መስገድ ይችላል። ሙሳፊር ቢሆንም ባይሆንም። ወይ ወደ መጓጓዣው ከመግባቱ በፊት አስቀድሞ ወይ ደግሞ ከመጓጓዣው ሲወርድ አዘግይቶ በስርአቱ ይሰግዳል። በስርአቱ ስል በወቅቱ ለመስገድ ብሎ መኪና ውስጥ አርካኖችን ሳያሟላ እንዳይሰግድ ነው።
3- ሶላቱ ጀምዕ ለማድረግ የማይመች ከሆነስ? ለምሳሌ የሱብሕ ሶላት ወቅት ሳይገባ ተሳፈረ። ወይም ከዙህር በኋላ ቀድሞ ያልታሰበ ጉዞ ጀምሮ ትራንስፖርት ላይ እያለ የዐስር ወቅት ሊወጣበት ሆነ። መኪናው ወቅት ሳይወጣ የማይቆም ከሆነበት ምን ያድርግ? ወቅቱ ሳይወጣ መኪናው ላይ ይሰግዳል። መኪናው ላይ መቆም ከቻለ ይቆማል። ካልቻለ በተቀመጠበት ሆኖ ይሰግዳል። ሩኩዕ እና ሱጁድ ለማድረግ ካልተመቸ ጎንበስ እያለ ይፈፅማል። ለሱጁዱ ከሩኩዑ ይበልጥ ዝቅ ይላል። ውዱእ ከሌለው ተየሙም ያደርጋል።
4- ቂብላን በተመለከተ በሙሉ ሶላቱ ወደ ቂብላ መዞር ከቻለ ለግዴታ ሶላት ቂብላን መቅጣጨት ግዴታ ነው። ካልቻለ ሶላቱ ሲጀምር ወደ ቂብላ ዙሮ ይጀምራል። ከዚያ በኋላ መኪናው ቂብላውን ቢለቅም ባለበት ይሰግዳል።
(ሼር ብታደርጉት ባረከላሁ ፊኩም።)
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
Arbaquuna Cadiis Darsi
TaShricem:
Dr. Mucammad Cuseen Weeqisa.
Arac: Qafar Ra/Logyah Magaalak Icsaan Masjidi.
Cadiis Loowo(5)
"شرح كتاب الأربعين حديثًا"
الشارع: فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين ويعسى
اللغة: العفرية.
المكان: جامع الإحسان، مدينة لوغيا.
الحديث الخامس: (5)
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
