Diinii kee Anaakara (Md Ali)
رفتن به کانال در Telegram
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
نمایش بیشتر1 619
مشترکین
+424 ساعت
+107 روز
+2530 روز
آرشیو پست ها
Repost from قناة بنت الشيخ مقبل بن هادي الوادعي رحمه الله
▫️19▫️🔸#مذكرة_في_سيرة_والدي_الشيخ_مقبل_بن_هادي_رحمه_الله 🔸
▪️ عِزَّتُهُ وَإِذْلَالُهُ للكُفَّارِ▪️
🍂مرةً جاءتْ سفيرة أمريكا إلى دار الحديث بدماج ومعها موكب من الرجال والنساء لمقابلةِ والدي رحمه الله.
🔸 وقالت: تريد أن تسألَهُ عن بعض الأمور.
🔹 فرفض أنْ يُقَابِلَهَا، وقال: تذهب إلى مسجد النساء وتسأل عمَّا شاءت، فغضِبتْ ونَخَرَتْ، ولم يبالِ بها رحمه الله.
💻رابط المدونة:
☑️https://alwadei967.blogspot.com/2022/06/19.html
📱رابط القناة باللغة العربية
▫️https://t.me/alwad3ya
📱رابط القناة باللغة الإنجليزية:
☑️https://t.me/alwadeia
Repost from شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
#እናት___!!
----------------
የሰውነት ሚዛን የክብር ሰገነት፡
የእዝነት የደግነት ሚዛን የማንነት፡
በምን ይተመናል ማማ ያንች ዋጋ፡
ክፍያው ስንት ይሆን በገንዘብ በፀጋ!?
ነው ወይስ በሌላ በመንፈስ በስጋ!?
-------------------------------------------
#እናት___!!
-----------------
የልብስ አሮጌነት ክብሯን አይቀንሰው፡
ውለታዋን እንደሁ ያውቀዋል ሁሉም ሰው፡
ሁሌም ታታሪ ነች እጇ ስራ አይፈታም፡
ተስፋ ቆርጣ ማማ መንገዷ አይገታም፡
አረጀሁ አትልም መንፈሷ አይረታም፡
-------------------------------------------
#እናት----!!
በጎን ለመፈፀም የሚይዛት ቅናት፡
ዛሬ ላይ ተቀምጣ ያሰበች ለትላንት፡
እውነትን የምትሰብክ ለነጋችን ፅናት፡
የሰው ልጅ ሁሉ ቁልፍ የታላቆች አናት፡
ታጋሽና አስተዋይ ገራሚ ፍጡር ናት፡
ደስታም ሆነ ስኬት አያምርም ያለ እናት፡
----------------------------------------------
በኑረዲን አል አረቢ
----------------------------------------
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
Repost from 𝐀𝐟𝐚𝐫 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐢𝐬 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚
أركان الحج أربعة
1_الاحرام وهو نية الدخول فى النسك
2_الوقوف بعرفة
3_طواف الإفاضة
4_سعي الحج
وواجباته ثمانية
1-الإحرام من الميقات
2-الوقوف بعرفة إلى الليل
3-المبيت بمزدلفة إلى ما بعد نصف الليل
4-المبيت بمنى ليالى أيام التشريق
5-رمي الجمرات
6-الحلق أو التقصير
7-طواف الوداع
8-ذبح الهدي للمتمتع والقارن
رزقكم الله الحج والعمرة
Repost from 𝐀𝐟𝐚𝐫 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐢𝐬 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚
#Nee_tu_qokoltan...?
Yok niya, qafár qoloma 24 saaqat elle barissaah, qafár ummattay baadal tani isi afat diini akak barittaah, yegemeenim qolimal saanih elle esseritan, qasri yeceeh yan baadal taysabbi (radio) kee baadal tayballi (Tv) hadalaanama.
Kú qokol anni luddal
Ixxigal inna...? maaluh inna...? Xooquh inna...? duqal nee catetto...?
Yí rabbow atu taffarem mantuh dudda neh ucuy‼
Awak elle nan platformitte
Oficial facebook
👇
https://www.facebook.com/Kassis-Media-Network-829355153753401/
Telegram
👇
https://t.me/Kassismedianetwork
You_tube_channal
👇
https://www.youtube.com/channel/UCXEEolrW8GseVR5EDy9BHwQ
Repost from 𝐀𝐟𝐚𝐫 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐢𝐬 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚
﷽
Massakaxxale Toobokoy Aakamah Yallih Salaamattay Xuwaw Leeh Racmattale Yok Sin Gufteek Gamadal#Fb_Gabbeelol_Saymarih_Foocitte_Digib_Waqdi_Ruubeenik:Macaleeh Inta Maasayyal Dogoom Karbacca Axcenno...........
◂▸◂▸Fiirissem: ╭─═┅┅┅┅┅═─╮
⚘⚘ Hassan Abdoulkader☚
╰─═┅┅┅┅┅═─╯
◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸◂▸
………………………………………………
https://t.me/DiiniWaaneQafarAfat
https://hasanabdoulkadir.wordpress.com/2020/01/10/namma-qasaalah-digibih-foocitte-fb-gabbeelol-ruubaanam/
⚘⚘Tanim Leh:Mango Udduurah Ninnih Nableeh Nawlaytit Aytit Nek Hayta Caagidiy Islaaminnâdiinil Saduh Tan Taamay Namma Qasaala Itta Fanah Orbinnaan Waqla Foocitte Ruubaanam Tamballe Tamahat Yabnam Faxah Baguh Niqbih Gabal Nek Bice Kalah Sugtem Takkay Immay Dogoom Muduqqa Heenno.👇👇👇
⚘⚘Sayyôfoocitte:Social Medial Ruubaanam Ane Waynuy Caraamak Yani Kinni,Saymarih Foocitte Fb Ruubaanam Fatnah Uguugus Kee Diinil Temeeteemih Sadu Tascasse.
⚘⚘Kaxxa Rabbi Isi Qhuraanal Iyyeh((:Ane Waynuu Kee Zambi Sin Akak Yabbixu Waamal Itta Macatinay,Yallih Meysii Kee Maqaanel Itta Farriima Iyye))..Takkay Immay Sayyôfoocitte Fb Ruubah Nable Waqdi Umam Kinnuk Itta Akak Kadnam Faxxinta.
:{ وَقُلْ لِلْمُؤْمِنَاتِ يَغْضُضْنَ مِنْ أَبْصَارِهِنَّ وَيَحْفَظْنَ فُرُوجَهُنَّ وَلا يُبْدِينَ زِينَتَهُنّ إِلاَّ مَا ظَهَرَ مِنْهَا} سورة النور
⇣⚘Kaxxa Rabbi Iyyeh:
{{Say Muuminaatak Inxic isinni Mablooli Addah Haa Inxic,isinni Sambooba Dacrisa Inxic,isinni Bila Miffoosina Inxic,Teetik Iffowtem Faxeemiiy }};Suuratu Nuur
➾Tama Aayatak Gexak Fexe Saynum Tet Fooci Qawrat Kinnuk Social Medial Rubtam Mafaxxintaay Teetik Geenih Yanin Fooca Kalah Yan Mari Ruubam Mafaxxinta.........
⇣⚘Yallih Farmoyti Muslimtu Lallabeh Isinti Makaamal Wagitto Kaah Akak Xaqe Sinni Barral Inti Kaak Raddek.
جرير بن عبد الله رضي الله عنه قال:( سَأَلْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم عَنْ نَظَرِ الْفَجْأَةِ فَأَمَرَنِي أَنْ أَصْرِفَ بَصَرِي) رواه مسلم
⇣⚘Jariir Ibnu Qabadalla Iyyeh Yallih Kacni Kay Amol Yanay Yallih Farmoytaﷺ Essereh Iyye:[[Garciik Takkeh Tan Wagittok Yallih Farmoyta Essere Wak Yok Iyyeh:Mabla Makaamal Yoo Yescesse.]]:Muslim Xaagise.
⇣⚘Tama Cadiisik Gexak Koh Calaal Akke Sinni Barrak Foocq Wagittam Zinak Zinak Teena Kinni.
❤Saynumuk Xagar Inkih Qawrata Akak Xigliseenim Akak Koh Raqtuh Takkay Immay Fb Guubuttel Digibte Qasaalak Fooca Ruubaanam Fatnak Baab Fakiyyaay,Sheytan Akatih Gubat Giirisaanamaay,Yallih Naqabuu Kee Zambi Manga Koo Katassa Taama Kinni.Saymarih Foocitte Fb Gabbeelol Qambissam Ibnaadamti Sheytaanu Oson Umeenitiy Yallih Gitak Taturte Xiqsitan....
⇣⚘Say Marih Foocitte Social Medial Ruubaanam Mangoh Tan Fatna Xalta.
⚠Naharaak Yallih Naqabu Koo Nagrisissa Zambi Abeena Takke.
⚠Woo Fooca Akak Ruuban Barra Digibte Barra Tekkek Woo Digib Waqdi Farcatah Tibbot Raaquh Sarrak Yable Waqdi Labnumut Shakki Cula ,Cabtii Kee Kookaxaw Ginnniima Namma Qasaalay Tengelek Baxsaa Kee Fitnak Fakkenta Atu Keenil Takke.
⇣⚘#Labnum:Digba Waqdina Is Kee isi Barrah Gacca Iyyeh Yallih Naqbut Is Culsam Mafaxxinta,Labhayi Weelo Lenum Yakkem Faxxinta Umman Sehda Wagitta Miraayay(Ilaalay)Huteelik Gabakkaqalsoh Aracat Tani Tet Abe Waama,Aysuni Le Num Yakkem Faxxinta Aysuni Labhak Elle Qambaltima Rike Tan, Isi Ahlih Zinah Yakiile(Yaqtirife)Num Yakkem Mafaxxinta,Woo Kay Barra Sinam.Wagittam Zinak Tiyak Teena Kinnuk.
➾Meqe Nabiﷺ Aysuni Wagsiisak Iyyeh:
أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال:( إِنَّ مِنَ الْغَيْرَةِ مَا يُحِبُّ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ، وَمِنْهَا مَا يَبْغُضُ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ، وَمِنَ الْخُيَلَاءِ مَا يُحِبُّ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ، وَمِنْهَا مَا يَبْغُضُ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ، فَأَمَّا الْغَيْرَةُ الَّتِي يُحِبُّ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ، فَالْغَيْرَةُ فِي الرِّيبَةِ، وَأَمَّا الْغَيْرَةُ الَّتِي يَبْغُضُ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ، فَالْغَيْرَةُ فِي غَيْرِ رِيبَةٍ، وَالِاخْتِيَالُ الَّذِي يُحِبُّ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ، اخْتِيَالُ الرَّجُلِ بِنَفْسِهِ، عِنْدَ الْقِتَالِ، وَعِنْدَ الصَّدَقَةِ، وَالِاخْتِيَالُ الَّذِي يَبْغُضُ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ، الْخُيَلَاءُ فِي الْبَاطِلِ )
Repost from 𝐀𝐟𝐚𝐫 𝐊𝐚𝐬𝐬𝐢𝐬 𝐌𝐞𝐝𝐢𝐚
ሊንኩን በመጫን #watch_hour እንድሞላ አግዙኝ። subscrib ከሞላልኝ 2 ወር አለፈኝ። ነገር ግን እንምታዩት watch hour አለሞላ ብሎኛልና playlist በመግባት እስክ አግዙኝ።
Maxaqalle daqwa elle rubna channal wagta mari waytimaa...‼
ሼር አድርጉ
https://youtube.com/channel/UCXEEolrW8GseVR5EDy9BHwQ
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
መካ
=
ሀሳብ ሰንቄያለሁ ከዚያ ከበረሃ
አንጀት ከሚበላው ከሚያሰኘው ውሃ
የነሱመያ ጣር የነቢላል “አሐድ”
ያብከነክነኛል በትዝታ ንዳድ
በነብይ ዱዐ የሞላሽ በረካ
ሰላማዊት ሀገር ቅድስቲቷ መካ!
-
(ኢብኑ ሙነወር፣ ጳጉሜ 2/2006)
https://t.me/IbnuMunewor
☔️Assalaamu Qaleykum Waracmatullaahi wabarakaatuh
Abar axcih 18-9-2014 i.l.l logyi magaalak hudah masjidil Shek Md Awwal Md Cayaat " عقيدة الواسطية" xeqsita kitaabih darsi neh qimbiimeleemih taagah, tama darsik raaqe waytaanam massakxxaluk sin kassisna!
🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦
Repost from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
ዝቅ የማይል ብቸኛው ሰንደቅ‼
🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦
✍ የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች (UAE) ንጉስና ፕሬዝዳንት የሆነው ኸሊፋ ቢን ዘይድ መሞቱን ተከትሎ ሐዘናቸውን ለመግለፅ የሃገሪቱ ሰንደቅ አላማና የወዳጅ ሃገሮች ሰንደቅ አላማ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ተደርጓል።
ከነዚህ መካከል አንድ ሰንደቅ ብቻ ከከፍታው ዝቅ አላለም።
እርሱም የሳዑዲ ዓረቢያ ሰንደቅ ነው።
ለምን ይሆን? በፕሬዝዳንቱ ሞት ተደስታ? ሃገሪቱን ጠልታ? አይደለም!
ይልቁንም በሃገረ ሳዑዲ ባንድራ ላይ የሚገኘው በአረንጓደው ጨርቅ ላይ በነጭ የተጻፈ ጽሑፍ «لا إله إلا الله محمد رسول الله» (ከአላህ ውጭ በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም፤ ሙሐመድም የአላህ መልዕክተኛ ነው!) የሚለው የመጀመሪያው የእስልምና እና የኢማን ምሰሶ ስለሆነ፤ በምንም ታዕምር ዝቅ ማለት ስለሌለበት ነው።
አይደለም የወዳጅ ሃገሮቿ የራሷ ንጉሶችና መሪዎች አሊያም ዑለማዎች ቢሞቱ እንኳ፤ በየትኛውም ታዕምር ዝቅ አይደረግም።
ልክ እንደዚሁ በአንድ ወቅት ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴራሽን (FIFA) የየሃገራቱን ሰንደቅ አርማ በኳስ ላይ ሲያትም፤ የሳዑዲ ዓረቢያ ብቻ ስለከለከለች አልታተመም። ጭራሽ በእግር በሚመታ ኳስ ላይማ እንደት ይታሰባል!
አላህ ህዝቦቿን፣ መሪዎቿንና ዑለማዎቿን ይጠብቃቸው። ስህተት ያለበትንም ያስተካክለው።
🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇸🇦
||
t.me/MuradTadesse
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ያ አላህ‼
========
(እስኪ ሁላችሁም ሼር አድርጉት! አንድ ወንድም አሳዛኝ መልዕክት ነው የላከልኝ!)
||
✍ ይህ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ህጻን ሐምዛ ደመቀ ይባላል። እድሜው 13 ዓመት ነው።
ዘዉዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል እናቱን ሲያስታምም ቆይቶ ከሁለት ቀን በፊት ሐሙስ ዕለት ግንቦት 04, 2014 E.C. ጠፍቷል:: ዛሬ ግንቦት 06, 2014 E.C. እናቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። ነገ ግንቦት 07, 2014 E.C. የእናቱ ስርዓተ ቀብር ይፈጸማል። እርሱ ግን የለም። መቼም እርሱ አስተማሚ የሆነው ሌላ ቅርብ ቤተሰብ ወይም የደረሰ ልጅ ቢጠፋ ነው!
አዲስ ሰለምቴዎች ናቸው። ከመስለሙ በፊት ስሙ ዮሐንስ ነበር።
እባካችሁ በፍጥነት በማፋለግ እርዱን ብሎኛል። ምናልባትም እናቱ ነገ ቀብር ከመግባቷ በፊት ቢደርስ መልካም ነው። ያማል በጣም! አላህ ይዘንላት። ማረፊያዋን ጀነተ-ል-ፊርደውስ ያድርግላት። ለልጇም ሶብርንና ጽናትን አላህ ይስጠው።
የፈላጊ ስልክ: 0911251194
እባካችሁ ሁላችሁም በየግሩፑ፣ በየገጹ በሁሉም ማኅበራዊ ሚዲያ ሼር አድርጉላቸው!
*የሸዋልን ፆም ለጀመሩ እህቶች አምስት አስፈላጊ ጥቆማዎች*
الحمد لله والصلاة والسلام على رسول الله وعلى آله وصحبه، أما بعـد:
ከሸዋል ፆም ጋር በተያያዘ ብዙ እህቶች ከሚጠይቋቸው ጥያቄዎች በመነሳት አምስት ጥቆማዎች ይኖሩኛል፤
*1) ቀዳ ያለባት ሴት ከቀዳና ከሸዋል ሱና የትኛውን ታስቀድም?*
☞ በሀይድ ወይም በወሊድ ደም ምክኒያት ረመዳንን አሟልታ ያልፆመች ሴት፤ ከሸዋል ስድስት ቀናት መፆምን አስመለክቶ በሀዲስ የተጠቀሰውን የአንድ አመት ፆም ምንዳ ለማግኘት አጅሩን እንደሚያገኝ ቃል የተገባለት ረመዳንን ካሟላ በኋላ የፆመው ሰው ስለሆነ፤ ቅድሚያ ረመዳንን መፆም ግድ ስለሚል በተቻላት መጠን ከሸዋል ሱና በፊት የረመዳንን ቀዷ ለማጠናቀቅ መሞከር ይኖርባታል። ይህ ከመጠራጠር ለመውጣት እና አጅሩን ከማግኘት አንፃር ኢባዳውን በአስተማማኝ መሰረት ላይ ለማሳረፍ ይረዳል።
📚 የሳውዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ ይህንን በማስመልከት እንዲህ ብሏል፤ ¹ «ከረመዳን የተወሰኑ ቀናት ያሉበት ሰው በቅድሚያ እነሱን ሊፆምና ከዛ በኃላ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናትን ሊፆም ይገባል፤ ምክኒያቱም ረመዳንን አስከትሎ ከሸዋል ስድስት ቀን ሊፆም የሚችለው ረመዳንን አሟልቶ ከፆመ ነው።» ፈታወለጅናህ 10/392
በተጨማሪን ሴቶች ይህንን መተግበራቸው ያለባችውን ቀዷ በጊዜ መክፈል ይችሉ ዘንድ ያበረታቸዋል።
*2) የረመዳንን ወር በሙሉ ካልፆመችስ?*
📚 ሸይኽ ኡሰይሚን እንደገለፁት²
በወሊድ ወይም በተለያዩ በሽታዎች ምክኒያት ረመዳንን ሙሉዉን መፆም ያልቻለች ሴት ሸዋልን ቀዳ በማውጣት ከጨረሰችና ስድስቱን የሱና ቀናት መፆም የምትችልበት ጊዜ ሸዋል ውስጥ ካላገኘች የዘገየችው ከአቅም በላይ በሆነ ምክኒያት (ደሩራ) ስለሆነ ቀጣዩ የዙልቂእዳ ወር ከገባ በኃላም ቢሆን በሸዋል ሱና ነይታ ፆሟን ብታሟላው ኢን ሻ አላህ አጅሩን ታገኛለች። ይህንን መልእክት ያዘለውን የሸይኽ ኡሰይሚን ፈትዋ በመጅሙኡል ፈታዋ 20/19 ያገኙታል
*3) ቀዳና የሸዋል ሱናን በአንድ ኒያ መፆም*
📚 ሸይኽ ኢብኑ ባዝ ረሂመሁላህ (ኑሩን አለደርብ)² የጥያቄና መልስ ፕሮግራም ላይ ተጠይቀው ሲያብራሩ እንዲህ ብለዋል፤ «የስድስቱን ቀናት ፆም ከፈለገች በቅድሚያ ቀዳ አውጥታ በመቀጠል ሱናውን ፆም ትፁም። በሸዋል ወር ቀዳ አውጥታ ስድስቱን ቀናትም ከፆመች ትልቅ ኸይር ነው። የስድስቱን የሸዋል ቀናት ፆም ከቀዳ ጋር በአንድ ኒያ ብትፆም ግን የስድስቱን ቀናት አጅር ታገኛለች ብዬ አላስብም። የሸዋል ፆም የሚፆመው በተገደበ ጊዜ ሲሆን እራሱን የቻለ ኒያ ይፈልጋል።»
ስለዚህም ሁለቱን በአንድ ላይ መፆም ሳይሆን ቅድሚያ ረመዳንን አሟልቶ ሱናውን ፆም መጀመር የተሻለ ነው።
*4) የሸዋል ወር የመጀመሪያዎቹ ስድስት ቀናት ቢያልፉስ?*
☞ ብዙ ሴቶች የሸዋል ፆም የሚባለው ወሩ እንደገባ ያሉት ስድስት ቀናት ብቻ ይመስሏቸዋል። ይህ ስህተት ነው። በሀዲሱ የተጠቀሰው ምንዳ ከሸዋል ወር ስድስት ቀናት የፆመን ሰው ሁሉ ይመለከታል። ይህ ደግሞ መጀመሪያም መጨረሻም በመካከልም ሊሆን ይችላል።
*5) የሸዋልን ፆም አከታትሎ መፆም*
☞ ሸዋል እንደገባ ብዙ ሰዎች አከታትለው በመፆም ይጨርሳሉ። ይህም ስንፍናን ለማስወገድና በረመዳን ያካበቱትን የመፆም ብቃት ላለማጣት ከማሰብ ነው። ነገር ግን በተቃራኒው ሰኞና ሀሙስ እንዲሁም አያመልቢድ በመፆም ሱና ፆም የመፆምን ልምድ ማዳበርም መልካም ነው። አንዳንድ ሴቶች አከታትለው መፆማቸው ግዴታ ስለሚመስላቸው ከመፆም ይሳነፋሉ። ይህ ሊታረም የሚገባው ግንዛቤ ነው።
አላህ ፆማችንን ይቀበለን ዘንድ እማፀነዋለሁ!
አቡጁነይድ ሸዋል 4/10/1436
————// ————
¹ فتاوى الجنة الدائمة 10/392
² مجموع الفتاوى 20/19
³ من موقع الشيخ
http://www.binbaz.org.sa/node/13470
t.me/abujunaidposts
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ስልክ በመደወል ሎተሪ ደርሷችኋል ወይም የተለያዩ እድሎችን አግኝታችኋል በማለት ገንዘብ እንድትልኩ የሚጠይቁ ወይም የሚነግሯችሁን ትእዛዞች እንድትፈፅሙ በመጠየቅ ከባንክ አካውንታችሁ ብር የሚወስዱ አጭበርባሪዎች ስለተበራከቱ ጥንቃቄ አድርጉ።
=
https://t.me/IbnuMunewor
Part 3
A bar logyi magaalak hudah masjidil maghrib salaatak lakal daqwâ barnaamij anele, Insha Allaah
Sinnii kee sinni wadaayah tacdureenim gibbata !!
Ammunti "baqli barral le cakkiiy, barra baqlal le cakki" wagsiisa ammuntay inkih nee wagitta kinniimih sabbatah kak maraaqina!
🎙Shek Md Awwal Md Cayaat(cafizahullaah)
✍Share
https://t.me/httpsDiiniKeeAnaakara
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
