es
Feedback
𝑚𝑢𝑠𝑡𝑒𝑓𝑎 A𝑝𝑜𝑙𝑜𝖌𝑒𝑡𝑖𝑐𝑠 🥷

𝑚𝑢𝑠𝑡𝑒𝑓𝑎 A𝑝𝑜𝑙𝑜𝖌𝑒𝑡𝑖𝑐𝑠 🥷

Ir al canal en Telegram

እዚህ ቻናል ላይ እስልምና ላይ ለሚነሱ እያንዳንዱ ጥያቄዎች እና ብዥታዎች በማምጣት በጠንካራ ማስረጃ መልስ እንሰጥበታለን ኢንሻ አላህ☪️ስለማንኛውም ሀሳብ አስቴት በዚ➢ @mustefa_1_2 ያካፍሉን

Mostrar más
8 045
Suscriptores
-224 horas
+97 días
-4230 días
Archivo de publicaciones
ሕጻናት የምትወዱ ክርስቲያኖች እረፉ 💀 በመፀሐፈ መነኮሳት አረጋዊ መንፈሳዊ በተባለው የሀይማኖት "መከራከሪያ መጽሐፍ" ሕፃንን መውደድ"አደጋ እንዳለው።!ከእግዚአብሔር እንደሚለይ ሕፃንን የሚወድ ሰው
ሕጻናት የምትወዱ ክርስቲያኖች እረፉ 💀 መፀሐፈ መነኮሳት አረጋዊ መንፈሳዊ በተባለው የሀይማኖት "መከራከሪያ መጽሐፍ" ሕፃንን መውደድ"አደጋ እንዳለው።!ከእግዚአብሔር እንደሚለይ ሕፃንን የሚወድ ሰው ንስሃ መግባት እንደማይችል ይናገራል ። "ጨክኖ ፈፅሞ ሕፃናትን የሚወድ ከእግዚአብሔር አንድነት ተለየ"ተለየ በለው። አንድም ከእግዚአብሔር ተለይቶ ዘማዊ ይባላል"ዘማዊ ነው። ይሕ ህፃናትን የሚወድ ሰው ለስብራቱ ጠገና የለውም ማለት ለሐጢአቱ ንስሐ የለውም፥ንስሐ አይገባም። 📚 መፀሐፈ መነኮሳት አረጋዊ መንፈሳዊ ገፅ 11 ድርሳን 1 "የገዛ ልጅህ ለዛው ሕጻን የሆነው በመውደድህ ብቻ ሀጢያተኛ" ሆነህ ገሀነም ስትገባ። 😂 https://t.me/abusalah78

🤩 ወንድ ልጅን በፂም | 🧕 ሴትን በሒጃብ ✨ ያስዋበ ጌታ 🤲 ጥራት ይገባው 🌺💚 .... 📚

🌹 ፈገግ በሉልኝ  🌹 በበፊቱ ግዜ ነው ይባላል ታሪኩ.  አናም አራት የ ገጠር ሰዎች በጀመአ አየሰገዱ ነበር ከዛም ልክ ሩኩአ ሲያረጉ አንዱ ወይኔ ወገቤን አለ ሁለተኛው ደሞ የወግብን ነገር አታንሳው የለዋል ንግግራችዎን የሰማው ሶስተኛ ሰው ሶላት ላይ አይወራም ይላቸዋል ከሁሉም የባሰው አራተኛዉ አንተ ራስህ ሶላት ላይ አኮ ነህ ብሎት አርፍ አውነተኛ ታሪክ የሆነ ነው

ይነበብ ሼርም ይደረግ

ለሰዎች ሁሉ በማለት መናገሩ፡-  🫱በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክፍል1️⃣4️⃣ለማግኘትይጫኑት  ሌላው ማስረጃችን፡- አላህ እሳቸውን የላከው ለሰዎች ሁሉ ነው በማለት መናገሩ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየው፡-  በየትኛውም ቦታ ሆነ በየትኛውም ጊዜ የሚኖር የሰው ዘር በጠቅላላ የሳቸው ነቢይነት ይመለከተዋል፡ ሊያምንባቸውም ግድ ይላል ማለት ነው፡፡ ቀጣዮቹ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾች ይህን ይበልጥ ያስረዳሉ፡-  " مَا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ وَمَا أَصَابَكَ مِنْ سَيِّئَةٍ فَمِنْ نَفْسِكَ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة النساء 79 "ከደግ ነገር የሚያገኝህ ከአላህ (ችሮታ) ነው፤ ከመከራም የሚደርስብህ ከራስህ (ጥፋት የተነሳ) ነው፤ #ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 79)፡፡ " قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ " سورة الأعراف 158 "(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፦ እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ #ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤(እርሱም) ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፤ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፤ በአላህና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነብይ በሆነው መልክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት።" (ሱረቱል አዕራፍ 158)፡፡ " وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ " سورة سبأ 28 "አንተንም #ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም።" (ሱረቱ ሰበእ 28)፡፡➡️ከዐረቦች ውጪ ያሉትን መጣራታቸው ኢሻአላህ ይቀጥላል... ወሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
➡️ t.me/mustefa_Apologetics

ለሰዎች ሁሉ በማለት መናገሩ፡-  🫱በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክፍል1️⃣4️⃣ለማግኘትይጫኑት  ሌላው ማስረጃችን፡- አላህ እሳቸውን የላከው ለሰዎች ሁሉ ነው በማለት መናገሩ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየው፡-  በየትኛውም ቦታ ሆነ በየትኛውም ጊዜ የሚኖር የሰው ዘር በጠቅላላ የሳቸው ነቢይነት ይመለከተዋል፡ ሊያምንባቸውም ግድ ይላል ማለት ነው፡፡ ቀጣዮቹ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾች ይህን ይበልጥ ያስረዳሉ፡-  " مَا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ وَمَا أَصَابَكَ مِنْ سَيِّئَةٍ فَمِنْ نَفْسِكَ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة النساء 79 "ከደግ ነገር የሚያገኝህ ከአላህ (ችሮታ) ነው፤ ከመከራም የሚደርስብህ ከራስህ (ጥፋት የተነሳ) ነው፤ #ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 79)፡፡ " قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ " سورة الأعراف 158 "(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፦ እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ #ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤(እርሱም) ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፤ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፤ በአላህና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነብይ በሆነው መልክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት።" (ሱረቱል አዕራፍ 158)፡፡ " وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ " سورة سبأ 28 "አንተንም #ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም።" (ሱረቱ ሰበእ 28)፡፡➡️ከዐረቦች ውጪ ያሉትን መጣራታቸው ኢሻአላህ ይቀጥላል... ወሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
➡️ t.me/mustefa_Apologetics

ለሰዎች ሁሉ በማለት መናገሩ፡-  🫱በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክፍል1️⃣4️⃣ለማግኘትይጫኑት  ሌላው ማስረጃችን፡- አላህ እሳቸውን የላከው ለሰዎች ሁሉ ነው በማለት መናገሩ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየው፡- በየትኛውም ቦታ ሆነ በየትኛውም ጊዜ የሚኖር የሰው ዘር በጠቅላላ የሳቸው ነቢይነት ይመለከተዋል፡ ሊያምንባቸውም ግድ ይላል ማለት ነው፡፡ ቀጣዮቹ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾች ይህን ይበልጥ ያስረዳሉ፡-  " مَا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ وَمَا أَصَابَكَ مِنْ سَيِّئَةٍ فَمِنْ نَفْسِكَ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة النساء 79 "ከደግ ነገር የሚያገኝህ ከአላህ (ችሮታ) ነው፤ ከመከራም የሚደርስብህ ከራስህ (ጥፋት የተነሳ) ነው፤ #ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 79)፡፡ " قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ " سورة الأعراف 158 "(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፦ እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ #ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤(እርሱም) ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፤ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፤ በአላህና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነብይ በሆነው መልክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት።" (ሱረቱል አዕራፍ 158)፡፡ " وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ " سورة سبأ 28 "አንተንም #ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም።" (ሱረቱ ሰበእ 28)፡፡➡️ከዐረቦች ውጪ ያሉትን መጣራታቸው ኢሻአላህ ይቀጥላል... ወሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
➡️ t.me/mustefa_Apologetics

ተከታታይ ስናየው የነበረው እርእስ ዛሬም ስንቀጥል ዛሬ የምንመለከተው➦ለሰዎች ሁሉ በማለት መናገሩ ወደ ብሀላ ይለቀቃል

የእግዝሐቤር አካላት😱 🎙በወድም ሙሰጠፋ

አፉ በሉኝ ዛሬ እለቃለሁ ከበድ ያለ ሀጃ ገጥሞኝ ነበር ለዛ ነው አፉ በሉኝ ቤተሰቦቼ ዛሬ እለቃለሁ ኢሻአላህ

በድምፅ👍 ይሁን ወይስ? በጽሑፍ❤

በዚ ሶሞን የቲክታክ ክሪስቲያን Apologetics እና የቤተክሪስቲያን አባቶች ያለያዩበትን የእግዝሐቤር አካላት በተመለከተ ዕርዕስ ዛሬ በዚ ቻናል እናያለን ኢሻአላህ ወደ ማታ እናያለን

ተውሂድ ማለት ምን ማለት ነውበዚ ዙሪያ በቁርአን ብቻ ተመርኩዘን ሌላ ሀዲስ ምናም ሳናይ በቁርአን ብቻ ማለት ነው ዕንይ እዴ እ👍👎

📿📿📿📿📿📿📿📿

ዕናም አላህን አመስግን በተሰጠህ ኒህማ አልሀሙዱሊላህ አላ ኩሊ ሀል🥰
ዕናም አላህን አመስግን በተሰጠህ ኒህማ አልሀሙዱሊላህ አላ ኩሊ ሀል🥰