es
Feedback
𝑚𝑢𝑠𝑡𝑒𝑓𝑎 A𝑝𝑜𝑙𝑜𝖌𝑒𝑡𝑖𝑐𝑠 🥷

𝑚𝑢𝑠𝑡𝑒𝑓𝑎 A𝑝𝑜𝑙𝑜𝖌𝑒𝑡𝑖𝑐𝑠 🥷

Ir al canal en Telegram

እዚህ ቻናል ላይ እስልምና ላይ ለሚነሱ እያንዳንዱ ጥያቄዎች እና ብዥታዎች በማምጣት በጠንካራ ማስረጃ መልስ እንሰጥበታለን ኢንሻ አላህ☪️ስለማንኛውም ሀሳብ አስቴት በዚ➢ @mustefa_1_2 ያካፍሉን

Mostrar más
7 977
Suscriptores
-824 horas
-197 días
-12330 días

Carga de datos en curso...

Canales Similares
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+103
en 11 canales
junio '26
+249
en 23 canales
Get PRO
mayo '26
+1 320
en 37 canales
Get PRO
abril '26
+254
en 16 canales
Get PRO
marzo '26
+502
en 15 canales
Get PRO
febrero '26
+175
en 16 canales
Get PRO
enero '26
+227
en 25 canales
Get PRO
diciembre '25
+133
en 17 canales
Get PRO
noviembre '25
+566
en 172 canales
Get PRO
octubre '25
+290
en 13 canales
Get PRO
septiembre '25
+617
en 32 canales
Get PRO
agosto '25
+1 424
en 30 canales
Get PRO
julio '25
+946
en 129 canales
Get PRO
junio '25
+760
en 134 canales
Get PRO
mayo '25
+1 652
en 134 canales
Get PRO
abril '25
+2 281
en 130 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
22 julio+2
21 julio+1
20 julio0
19 julio0
18 julio+2
17 julio+3
16 julio+10
15 julio+21
14 julio+1
13 julio0
12 julio0
11 julio+1
10 julio+5
09 julio+20
08 julio+25
07 julio+2
06 julio+2
05 julio+1
04 julio+2
03 julio+1
02 julio+2
01 julio+2
Publicaciones del Canal
2
አሰላሙ አለይኩም ወራህማ ውድ ቤተሰቦች በአንዳንድ ሀጃዎች ምክንያት እየጠፋሁ ነው እና ሀቂቃ ቻናሌ ሳየው ወርዶ ሳይ ደነገጥኩ እናተ እያላቹ እሄ ቻናል መቀነስ ነበረበት ቆይ ግን በረቢ
418
3
እላሂ ባጣም፣ በገኝም ማንኳኳት የማልፈራው ያንተን ደጅ ብቻ ነው። የኔ አላህ🥀
676
4
ደና አደራቹ
380
5
ደና ዋላቹ
594
6
አስተማሪ ታሪክ በአንድ መንደር ውስጥ የሚኖር አንድ ሰው ነበር። ይህ ሰው ውሀ ከወንዝ እየቀዳ ቤተ-መንግስት ዘወትር ያመላልስ ነበር። ውሃ የሚያመላልስባቸው ሁለት እንስራዎችም ነበሩት በእነዚህ እንስ
አስተማሪ ታሪክ በአንድ መንደር ውስጥ የሚኖር አንድ ሰው ነበር። ይህ ሰው ውሀ ከወንዝ እየቀዳ ቤተ-መንግስት ዘወትር ያመላልስ ነበር። ውሃ የሚያመላልስባቸው ሁለት እንስራዎችም ነበሩት በእነዚህ እንስራዎች ውሀ እየሞላ ወደ ቤተመንግስት ይውስድባቸው ነበር። ከሁለቱ እንስራዎች አንዱ ግን ቀዳዳ ነበረው፤ እና ምንም እንኳን ከወንዙ ሁለቱንም እኩል ውሀ ሞልቷቸው ቢሄድም ቤተመንግስት ሲደርስ ግን አንደኛው እንስራ ሙሉ፤ ቀዳዳ ያለበት እንስራ ደግሞ ጎዶሎ ይሆን ነበር። በዚህ ሁኔታ ሰውዬው በሁለቱ እንስራዎች አንድ ሙሉ እንስራ ውሀ፤ በሌላኛው ደግሞ ጎዶሎ ውሀ እያመላለሰ ለረጅም ጊዚያት ቆየ። ከእለታት አንድ ቀን ታዲያ ቀዳዳ ያለበት እና ዘወትር እያንጠባጠበ የሚሄደው እንስራ እንዲህ ሲል ለሰውዬው አቤቱታ አቀረበ፡ እንስራው፦ "እኔን እና ጓደኛዬን እየተሸከምክ ውሀ ማመላለስ ከጀመርክ እንሆ ቆየህ። ሰባራ ሆኜም እንኳን ስታመላልስብኝ ሰነበትክ አሁን ግን ዘወትር ከጌታዬ ፊት ጎዶሎ ውሀ እየያዝኩኝ መቅረብ አሳፈረኝ። ጓደኛዬ ዘወትር ሙሉ ውሀ ሲወስድ እኔ ግን ሁሌ ጎዶሎ ማቅረቡ አንገቴን አስደፈኝ። እናም በኔ ውሀ ማመላለሱ ቢበቃህ ይሻላል።" አለው። ይህን የእንስራውን አሳዛኝ ንግግር የሰማው ሰውዬ በማስተዋል ቀዳዳውን እንስራ እየተመለከተ፡- ሰውዬው፦ "ዛሬ ውሀ ቀድተን ስንመለስ አንድ ነገር አሳይሀልሁ" ሲል ነገረው። ውሀ ቀድተው ሲመለሱ ሰውዬው የሚያንጠባጥበውን እንስራ ወደ መሬት እያስተዋለ እንዲሄድ ነገረው። እንስራውም እንደተባለው አደረገ። በእሱ በኩል እጽዋቶችን ተመለከተ ፍሬ ያፈሩ አትክልቶችን አስተዋለ የሚያማምሩ አበባዎችን አየ። በዛኛው እንስራ በኩል ግን ምንም አልነበረም። ምንም እንኳን ዘወትር በተመሳሳይ መንገድ ቢሄዱም እንደዛሬው አስተውሎ አያውቅም ነበር። ሰውዬው፦ "አየህ ወደጄ አንተ እንደምታንጠባጥብ ሳውቅ ባንተ በኩል ዘሮችን ዘራሁ፤ ዘወትር ካንተ በሚንጠባጠበው ውሀ ጥማታቸውን አራሱ፣ ፍሬ አፈሩ፣ አበቡም። ይህ የምትመለከተው አትክልት ሁላ ባንተ በኩል ብቻ ነው ያለው ሌላኛውን እንስራ በምሸከምበት በኩል ምንም ነገር የለም እናም ጥቅም የለኝም አትበል። ሌላው ቢቀር ደካማ ጎንህ እንኳን ለሌሎች ጥቅም አለው" ሲል አስረዳው። አንዳንዴ ልዩነታችንን አይተን፤ በንጽጽር ብቻ ጥቅም የለኝም እርባና ቢስ ነኝ ብለን እናስብ ይሆናል። ሌላው ሰው የቻለውን እኛ ባለመቻላችን ብቻ ጎዶሎ እንደሆንን እናስባለን። የሌሎች ብርሀን እንጂ የኛ ስለማይታየን ከጨለማ መውጣት ያቅተናል። ሰባራው እንስራ ሌላኛው እንስራ ሙሉ ውሀ መውሰዱን ተመለከተ እንጂ በሱ ውሀ ስንት የእጽዋት ነፍስ እንደበቀለ አላስተዋለም። 🤔እኛም እንዲህ ነን የየራሳችን ብርሀን አለን ነገር ግን የሌላው ሰው ጭላንጭል ያስቀናናል። ሌሎች ሙሉ ውሀ መሸከም ቢችሉ እንዳንተ ነፍስ መዝራት አይችሉም። 🤔 አንተ እንደነሱ ሙሉ ውሀ መሸከም ቢያቅትህ ጉድለትህ ሌሎች እንዲያብቡ ያደርጋል።
1 342
7
https://t.me/imrancreative
1 114
8
እውን በክርስትና የአጎት ልጅ ማግባት ክልክል ነውን? በክርስትና የአጎት ልጅ ማግባት ክልክል እንደሆነ አስመስለው #የራሷ እያረረባት የሰው ታማስላለች እንደሚሉት  እስልምናን ለመውቀስ ይሞክራሉ እስኪ የነሱን መፅሀፍ ምን እንደሚል አብረን እንየው፡- -_-_-_-_-_-_-_-_-_-_-_-_ ① ☞ እንበረምም #የአጎቱን ልጅ ዮካብድን አገባ አሮንና ሙሴንም ወለደችለት የእንበረምም የሕይወቱ ዘመን መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ነው። (ኦሪት ዘጸአት ም 6 ቁ 20) እንደምንመለከተው እንበረምም የአጎቱን ልጅ ዮካብድን አግብቶ ሙሴንና አሮንን እንደወለደ እናያለን፡፡ -_-_-_-_-_-_-_-_-_-_-_-_ ② ☞ ይስሐቅም ያዕቆብን ጠራው ባረከውም እንዲህ ብሎም አዘዘው። ከከነዓናውያን ሴቶች ልጆች ሚስትን አታግባ ተነሣና ወደ እናትህ አባት ወደ ባቱኤል ቤት ወደ ሁለቱ ወንዞች መካከል ሂድ ከዚያም #ከእናትህ #ወንድም ከላባ ሴቶች # ልጆች ሚስትን አግባ።(ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 28-1:2) እዚህም ጋር ይስሐቅ እንደምታዩት ያዕቆብ የእናቱን ወንድም (የአጎቱን) ሴት ልጆች እንዲያገባ ሲያዘው እንመለከታለን፡፡ ታ -_-_-_-_-_-_-_-_-_-_-_-_ ③☞ (ኦሪት ዘሌዋውያን 18: 6–18) ላይ እግዚያብሄር ለትዳር የተከለከሉ የሴት አይነቶችን ሲጠቅስ የአክስት ወይም የአጎት ልጅ አልተካተተም። ያ ማለት ደግሞ የአጎት (የአክስት) ልጅ ማግባት ይፈቀዳል ማለት ነው፡፡ -_-_-_-_-_-_-_-_-_-_-_-_ እስልምና ብቻ ነው እንዴ የአጎትን ልጅ ማግባት የፈቀደው? ታዳያ ለምን ይሆን ክርስቲያን ወገኖቻችን ለምን ይሆን የአጎትን ልጅ ማግባት የሚከለክሉት? ስለዚህ ክርስቲያን ወገኖቻችን ሆይ እስልምናን በጭፍን ከመናገራቹ በፊት የኛስ መፅሀፍ ምን ይላል ብላችሁ መፅሀፋችሁን አንብቡት፡፡ አንዳንዶች እንዲህ ከመፅሀፍ ቅዱስ የኦሪት ጥቅስ ስንሰጣቸው የኦሪት ህግ እኮ በእየሱስ ተሽሯል ይላሉ ነገር ግን እየሱስ ይሄንን ንግግራቸውን አጥብቆ ይቃወማል፡፡ እየሱስ እንዲህ ይላል፡- ""እኔ ህግና ነብያትን ልተገብር እንጅ ልሽር አልመጣሁም""፡፡ (ማቴወስ 5፡17) እየሱስ እኔ ህግ አልሽርም እያላችሁ ነው፡፡ ስለዚህ እየሱስ ምንም ህግ ሊሽር እንዳልመጣ እየነገራችሁ ለምን አትተገብሩትም።ለምን ለነፍሳችሁ ደስ የሚላችሁን ብቻ ተግብራችሁ ያልተመቻችሁ ትተዋላችሁ። -_-_-_-_-_-_-_-_-_-_-_-_ አላህ ወደ  ቀጥተኛው መንገድ ይምራችሁ ወሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ➡️ t.me/mustefa_Apologetics
1 260
9
አንዳንድ ወድሞች እና እህቶች ጥያቄም ሆነ የላካቹልኝ ቦይስም ሆነ ጽሑፍም ልካቹልኝ ሳልመልስ ብቀር አፉ በሉኝ ብዙም ስለማይመቸኝ ሀጃ ስለሚበዛብኝ ነው ውድ ቤተሰቦቼ እናም ኦላይን ላይ ካያቹኝ ብዙ ግዜ ኸኔ አልገባም ስልኬ ስለሸጥኩት በሲስተር ስልክ ስለሆነ የምጠቀመው እሱዋ ገብታ ከሆነ ኦላይን ካያቹ ከኔ እዳልመስላቹ አፉ በሉኝ ቤተሰቦቼ
987
10
እውን በክርስትና የአጎት ልጅ ማግባት ክልክል ነውን❓ 🤔🤔🤔🤔🤔🤔🤔 በዚ ዕርዕስ ዛሬ ማታ ጠብቁኝ
1 036
11
ዝም ብላችሁ ትመቹኛላችሁ።🥶
1 152
12
ዛሬም ጥያቄ ትጠይቃላቹ ሊክ ይዘጋጅ?
51
13
ደና አመሻቹ
1 248
14
ጁማዓ ዕንሂዳ ዝግጁ ናቹ እ?
1 354
15
ደና አደራችሁ ቤተሰብ🤗
1 363
16
በርቱ አንብቡ ዲናችሁን ተማሩ ዱዓ አድርጉልኝ 🤲
1 415
17
 ከዐረቦች ውጪ ያሉትን መጣራታቸው፡- 🫱በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክፍል1️⃣5️⃣ለማግኘት➾ይጫኑት  የነቢዩ ሙሐመድ (ዐለይሂ-ሶላቱ ወስ-ሰላም) ሃይማኖታዊ ጥርሪ ዐረቦቹ ላይ ብቻ የተገደበ አልነበረም፡፡ የመጽሐፉ ሰዎችን (አይሁዶችንና ክርስቲያኖችንም) ያቀፈ ነበር፡፡ እነሱንም ወደ ኢስላም ጥርሪ እንዲያደርጉላቸው ታዘዋል፡፡ ይህም ተልእኮአቸው ለመላው የሰው ዘር ለመሆኑ ሌላ አስረጂ ነው፡፡ 🤔ማረጋገጫውን ከቁርኣን እንመልከት፡- ⬇️⬇️⬇️ " إِنَّ الدِّينَ عِنْدَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ وَمَا اخْتَلَفَ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ إِلَّا مِنْ بَعْدِ مَا جَاءَهُمُ الْعِلْمُ بَغْيًا بَيْنَهُمْ وَمَنْ يَكْفُرْ بِآيَاتِ اللَّهِ فَإِنَّ اللَّهَ سَرِيعُ الْحِسَابِ * فَإِنْ حَاجُّوكَ فَقُلْ أَسْلَمْتُ وَجْهِيَ لِلَّهِ وَمَنِ اتَّبَعَنِ وَقُلْ لِلَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ وَالْأُمِّيِّينَ أَأَسْلَمْتُمْ فَإِنْ أَسْلَمُوا فَقَدِ اهْتَدَوْا وَإِنْ تَوَلَّوْا فَإِنَّمَا عَلَيْكَ الْبَلَاغُ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِالْعِبَادِ " سورة آل عمران 20-19 "አላህ ዘንድ (የተወደደ) ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነዉ፣ እነዚያም መጽሐፉን የተሰጡት ሰዎች በመካከላቸዉ ላለዉ ምቀኝነት እዉቀቱ ከመጣላቸዉ በኋላ እንጅ አልተለያዩም፤ በአላህም አንቀጾች የሚክድ አላህ ምርመራዉ ፈጣን ነዉ:: ቢከራከሩህም :- ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች (እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ) በላቸዉ፤ ለእነዚያም #መጽሐፍን ለተሰጡት ሰዎችና ለመሀይሞቹ፦ ሰለማችሁን? በላቸዉ፤ ቢሰልሙም በእርገጥ ተመሩ እምቢ ቢሉም በአንተ ላይ ያለበህ ማድረስ ብቻ ነዉ:: አላህም ባሮቹን ተመልካች ነው::" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 19-20)፡፡ " قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ تَعَالَوْا إِلَى كَلِمَةٍ سَوَاءٍ بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمْ أَلَّا نَعْبُدَ إِلَّا اللَّهَ وَلَا نُشْرِكَ بِهِ شَيْئًا وَلَا يَتَّخِذَ بَعْضُنَا بَعْضًا أَرْبَابًا مِنْ دُونِ اللَّهِ فَإِنْ تَوَلَّوْا فَقُولُوا اشْهَدُوا بِأَنَّا مُسْلِمُونَ " سورة آل عمران 64 "#የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በኛና በናንተ መካከል ትክክል ወደሆነች ቃል ኑ፤ (እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ በርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጐ ላይይዝ ነዉ፤ በላቸዉ። እምቢ ቢሉም ፡- እኛ ሙስሊሞች መሆናችንን መስክሩ በሏቸው" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 64)፡፡ " يَا أَهْلَ الْكِتَابِ قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِمَّا كُنْتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَنْ كَثِيرٍ قَدْ جَاءَكُمْ مِنَ اللَّهِ نُورٌ وَكِتَابٌ مُبِينٌ * يَهْدِي بِهِ اللَّهُ مَنِ اتَّبَعَ رِضْوَانَهُ سُبُلَ السَّلَامِ وَيُخْرِجُهُمْ مِنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِهِ وَيَهْدِيهِمْ إِلَى صِرَاطٍ مُسْتَقِيمٍ " سورة المائدة 16-15 "#የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲሆን መልክተኛችን (ሙሐመድ) በእርግጥ መጣላችሁ። ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ። አላህ ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች የሰላምን መንገዶች በርሱ ይመራቸዋል። በፈቃዱም ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጣቸዋል። ወደ ቀጥተኛም መንገድ ይመራቸዋል።" (ሱረቱል ማኢዳህ 15-16)፡፡➡️ቁርአን ለአለማት የመጣ መሆኑ ኢሻአላህ ይቀጥላል... ወሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ➡️ t.me/mustefa_Apologetics ✅
1 502
18
ይለቀቅ
44
19
ተከታታይ ስናየው የነበረው እርእስ ዛሬም ስንቀጥል ዛሬ የምንመለከተው ዕርዕስ➡️ከዐረቦች ውጪ ያሉትን መጣራታቸው ኢሻአላህ ወደ ብሀላ ይለቀቃል
244
20
ትዳር ውድድር አይደለም። የሆነ አካል ስላገባ ብቻ እኛም የማግባት ግዴታ የለብንም። ነጋ ጠባ "ለምን አታገባም? ለምን አታገቢም?" እያሉ ለሚነዘንዙን ሰዎች የምንለው አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ትዳር ዝም ብሎ ሰው ስለፈለገ ወይም በሰዎች ግፊት ብቻ የሚገባበት ሳይሆን፣ ራስን አዘጋጅቶ በትክክለኛው ጊዜና ከተገቢው ሰው ጋር የሚመሰረት የሕይወት ምዕራፍ ነው። ቸኩሎ ሁልጊዜ ከሚታመስ ትዳር፣ ጊዜ ወስዶ በጥሩ መሠረትና በሰላም መኖር እጅግ ይበልጣል።
684