es
Feedback
قَنَاةُ أَبِي عِمْرَانْ الْأَثَرِيِّ الْوَلوي

قَنَاةُ أَبِي عِمْرَانْ الْأَثَرِيِّ الْوَلوي

Ir al canal en Telegram

وَأَنَّ السَّاعَةَ آتِيَةٌ لَا رَيْبَ فِيهَا وَأَنَّ اللَّهَ يَبْعَثُ مَنْ فِي الْقُبُورِ ﴿٧﴾ https://t.me/+EMcH10oKjWdjZDVk Like share ለአስተያየተዎ እና ለጥያዎ @Abuimrann34352bot

Mostrar más
4 730
Suscriptores
-1324 horas
-507 días
+49630 días

Carga de datos en curso...

Canales Similares
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
junio '26
junio '26
+180
en 28 canales
mayo '26
+684
en 93 canales
Get PRO
abril '26
+232
en 3 canales
Get PRO
marzo '26
+471
en 8 canales
Get PRO
febrero '26
+361
en 5 canales
Get PRO
enero '26
+395
en 7 canales
Get PRO
diciembre '25
+1 085
en 33 canales
Get PRO
noviembre '25
+696
en 3 canales
Get PRO
octubre '25
+667
en 4 canales
Get PRO
septiembre '25
+400
en 6 canales
Get PRO
agosto '25
+474
en 5 canales
Get PRO
julio '25
+453
en 9 canales
Get PRO
junio '25
+453
en 16 canales
Get PRO
mayo '25
+287
en 4 canales
Get PRO
abril '25
+216
en 2 canales
Get PRO
marzo '250
en 1 canales
Get PRO
febrero '25
+210
en 2 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
18 junio0
17 junio0
16 junio+4
15 junio+2
14 junio+8
13 junio+8
12 junio+1
11 junio+5
10 junio+1
09 junio+8
08 junio+15
07 junio+5
06 junio+4
05 junio+9
04 junio+21
03 junio+22
02 junio+10
01 junio+57
Publicaciones del Canal
ልዩ የደዕዋና የኒካህ ፕሮግራም ​እነሆ የፊታችን ጁምዓ የወንድማችን ሙሀመድ አሊ እና የእህታችን ራህማ በለጠ የኒካህ ፕሮግራም አስመልክቶ የተዘጋጀ የዳዕዋ ፕሮግራም ​በዕለቱ ተጋባዥ እንግዶቻችን ​🎙️ ኡስታዝ አቡ ሻኪራ ​🎙️ ኡስታዝ አቡ ረያን ​🎙️ ኡስታዝ አቡ ሀሳን ​🎙️ ኡስታዝ አቡ ሹራ ​🎙️ ኡስታዝ አቡ አመተ ረህማን ​🎙️ ወንድም አቡ ሂበቲላህ ​ቲላዋ ተጋባዥ ወንድሞች ​🎙️ ወንድም አቡ ኢምራን ​🎙️ ወንድም አቡ ሀይደር ፕሮግራም መሪ ​🎙️ ወንድም አቡ ማሂ ቀንና ሰዓት ​⏰ በኢትዮጵያ፡ 2:30 ​⏰ በሳዑዲ፡ 8:30 ​⏰ በዱባይ፡ 9:30[ ጁምዓ ምሽት ​👥 እርስዎም ለዚህ ልዩ ፕሮግራም ተጋብዘዋል! እንኳን መቅረት ማርፈድ ያስቆጫልوَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَLIVE STREAMING t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

2
⭕️«የማይናገሩት ግን የሚያለቅሱበት ድብቁ ዓለም!» ▢ ራስን በራስ የማርካት ምስጢራዊ ቀውስ እና ደረጃ በደረጃ የሚተገበሩ መፍትሔዎች! ----------- ✏️ትርጉም እና ጥንቅር፦አቡ ሱፍያን 📑PDF ቅንብርና ዲዛይን፦ ሙሐመድ አሕመድ ~ t.me/Sle_qelbachn1 t.me/Sle_qelbachn1
77
3
قال الشيخ ابن عثيمين رحمه اللّه : وكان النبي صلى الله عليه وسلم إذا رأى شيئاً يعجبه من الدنيا قال ((اللهم إن العيش عيش الآخرة
قال الشيخ ابن عثيمين رحمه اللّه : وكان النبي صلى الله عليه وسلم إذا رأى شيئاً يعجبه من الدنيا قال ((اللهم إن العيش عيش الآخرة)) كلمتان عظيمتان، فالإنسان إذا نظر إلى الدنيا ربما تعجبه فيلهو عن طاعة الله، فينبغي أن يذكر نعيم الآخرة عند ذلك، ويقارن بينه وبين هذا النعيم الدنيوي الزائل، ثم يوطن نفسه ويرغبها في هذا النعيم الأخروي الذي لا ينقطع، ويقول: ((اللهم إن العيش عيش الآخرة)) . وصدق الرسول صلى الله عليه وسلم فعيش الدنيا مهما كان زائل، ومهما كان فمحفوف بالحزن، ومحفوف بالآفات، ومحفوف بالنقص، وكما يقول الشاعر في شعره الحكيم: لا طيب للعيش ما دامت منغصةً لذاته بادكارِ الموت والهم والعيش مآله أحد أمرين: إما الهرم حتى يعود الإنسان إلى سن الطفولة، والضعف البدني مع الضعف العقلي، ويكون عالة حتى على أهله. وإما الموت، فكيف يطيب العيش للإنسان العاقل؟ ولولا أنه يؤمل ما في الآخرة؛ وما يرجوه من ثواب الآخرة، لكانت حياته عبثاً. [ 📖 شرح رياض الصالحين ج٣ صـ ٤٥-٤٦ ]
245
4
‏قال الإمام الشَّوكاني - رحمه اللّٰه:- *|[ ولا تغتر بِالظَّواهِر؛ فإنَّ الرّجُل قد يتْرُك المعصية في الملأ، ويكون أعفّ النّاس
‏قال الإمام الشَّوكاني - رحمه اللّٰه:- *|[ ولا تغتر بِالظَّواهِر؛ فإنَّ الرّجُل قد يتْرُك المعصية في الملأ، ويكون أعفّ النّاس عنها في الظَّاهِر، وهو إذا أمْكَنتهُ فُرْصة انتهزها انتهاز مَن لا يخافُ نارًا ولا يَرْجُو جنَّة.]|* ـ [أدب الطلب ومنهى الأرب (١٢٢)]
212
5
قال ابن القيم رحمه الله : " فرق بين من يقول لك بلسانه: إنِّى أُحبُّك، ولا شاهد عليه من حاله، وبين من هو ساكتٌ لا يتكلَّم وأنت
قال ابن القيم رحمه الله : " فرق بين من يقول لك بلسانه: إنِّى أُحبُّك، ولا شاهد عليه من حاله، وبين من هو ساكتٌ لا يتكلَّم وأنتَ تَرى شواهدَ أحواله كُلُّها ناطقةٌ بِحُبِّه لك ". [«طريق الهجرتين»(٣١٤)].
221
6
‏ما لي ولِلدُّنِيا وهَـذا مُصـحَفي أتلوهُ في كُلِّ الشُّؤونِ فأكِـتفي مَـاذا أُريـدُ مـنَ الحـياةِ وزَيفِهـا ما دامَ عندي صاح
‏ما لي ولِلدُّنِيا وهَـذا مُصـحَفي أتلوهُ في كُلِّ الشُّؤونِ فأكِـتفي مَـاذا أُريـدُ مـنَ الحـياةِ وزَيفِهـا ما دامَ عندي صاحِبي هذا الوفي
239
7
قَالَ ابْنُ قَيِّم الْجَوْزِيَة رَحِمَهُ اللهُ: ‏وَ لَا تَتِمُّ للقلب سَلَامَتُهُ مُطْلَقًا حَتَّى يَسْلَمَ مِنْ خَمْسَةِ أَش
قَالَ ابْنُ قَيِّم الْجَوْزِيَة رَحِمَهُ اللهُ: ‏وَ لَا تَتِمُّ للقلب سَلَامَتُهُ مُطْلَقًا حَتَّى يَسْلَمَ مِنْ خَمْسَةِ أَشْيَاءَ: ‏مِنْ شِرْكٍ يُنَاقِضُ التَّوْحِيدَ وَ بِدْعَةٍ تُخَالِفُ السُّنَّةَ ‏وَ شَهْوَةٍ تُخَالِفُ الْأَمْرَ وَ غَفْلَةٍ تُنَاقِضُ الذِّكْرَ ‏وَ هَوًى يُنَاقِضُ التَّجْرِيدَ وَ الْإِخْلَاصَ. الْجوَابُ الْكَافِي.🌸📚☕
252
8
ما المقصود بالعلم الشَّرعي? ليس المقصود من كلِّ طالبِ علمٍ أن يكونَ عالمًا، وإنَّما المقصود بطلبك للعلم أن: ١- ترفع الجهل عن
ما المقصود بالعلم الشَّرعي? ليس المقصود من كلِّ طالبِ علمٍ أن يكونَ عالمًا، وإنَّما المقصود بطلبك للعلم أن: ١- ترفع الجهل عن نفسك. ٢- أن تعبد الله على بصيرةٍ وطريقةٍ صحيحة. ٣- أن تكون عقيدتك صحيحة؛ فتأتي الله بقلبٍ سليم. قال الله تعالىٰ: ﴿يَوْمَ لَا يَنْفَعُ مَالٌ وَلَا بَنُونَ ۝ إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ﴾. فالقلب السَّليم هو: - السَّليم من الشُّبهات والبدع. - السَّليم من إقرار الشَّهوات واتِّباعها. وهذا من أعظم فوائد العلم الشَّرعيّ.
275
9
ታላቁ ሸይኽ ገብተዋል ሸይኽ አልዩ ራዚሂ t.me/Sobabilalmesjid?livestream=78147a3bb536187211
135
10
‏"وهمومُ قلبِكَ بالسجـودِ زوالُها والذنبُ يُغفرُ والمواجعُ تنجلِي"
‏"وهمومُ قلبِكَ بالسجـودِ زوالُها والذنبُ يُغفرُ والمواجعُ تنجلِي"
295
11
🩵 ኑኑኑ ደርሱ እንደቀጠለ ነው🎙🎙 ⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇ https://t.me/Multeka_Selefiyin?videochat=590bda823f316bcd6c
133
12
ሸይኽ ራዚሂ ገብተዋል ስለ ኡዝር ቢል ጀህል ማብራሪያ እየሰጡ ነው ሸር ሸር t.me/Sobabilalmesjid?livestream=0f12e2cf9780714886
67
13
"وَ يَنْشأ الصَّغِيرُ علىٰ مَا كانَ والدُهُ إنَّ العُرُوق عليها يَنْبُتُ الشجرُ "🌸🫴🏻.
"وَ يَنْشأ الصَّغِيرُ علىٰ مَا كانَ والدُهُ إنَّ العُرُوق عليها يَنْبُتُ الشجرُ "🌸🫴🏻.
350
14
ሸር አርጉት ግሩፑን እስከሚጀመር t.me/Sobabilalmesjid?livestream=0a25fc4cfdc94c8b30
128
15
​﴿( قالَتا لا نَسقي حَتّى يُصدِرَ الرِّعاءُ وَأَبونا شَيخٌ كَبِيرٌ )﴾ “እነርሱም (ሁለቱ ሴቶች)፡- እረኞቹ (ከውኃው) እስኪመለሱ ድረስ እኛ አናጠጣም፤ አባታችንም ትልቅ ሽማግሌ ነው አሉ፤” (ሱረቱ አል-ቀሰስ፡ 23) ​የአባታቸው ማርጀት... የሥራቸው አድካሚነት... እና የእንስሶቻቸው ጥም... ከእረኞቹ ጋር እንዲቀላቀሉ ምክንያት አልሆናቸውም። ​ታዲያ “አስፈላጊነትን” (ችግርን) ሰበብ በማድረግ ሴት ልጆቹንና ማህረሞቹን (የቅርብ ዘመዶቹን) ከብልሽት ቦታዎች ላይ ያባከነ ሰው የት አለ? ክብሯን ንጽኽናዋን እንዲታጣ አላደረጉምን ? ከሀፍረት (ከሐያእ)፣ ከቅናት እና ከዲን (ከእምነት) አንጻር እርሱ የት ነው ያለው?
442
16
ከወሎ ኮቻ አንሷር መስጅድ ቀጥታ ስርጭት ታላቁ የየመኑ መሀዲስ ሸይኽ አሊዩ ራዚሂ ደርስ ጀምረዋል t.me/Sobabilalmesjid?livestream=7c71f97774d408fd77
153
17
የኮንቦልቻው ደማቅ ፕሮግራም ሊጀመር ነው ገባ ገባ በሉ👇 t.me/Sobabilalmesjid?livestream=7c71f97774d408fd77
169
18
የማለዳ ስንቅ ለማለዳ ስንቅና ለቀኑ መልካም መጀመሪያ የሚሆን፣ ልብን በሰላምና በተስፋ የሚሞላ አንድ እጅግ አስደናቂና ለየት ያለ የአላህ (ሱ.ወ) ቃል ላጋራችሁ ፦ ⬇️​ሱረቱ አል-በቀራህ፣ አያት 186 ​«ባሮቼም ስለ እኔ በጠየቁህ ጊዜ (እንዲህ በላቸው)፦ እኔ ቅርብ ነኝ፤ የለማኟን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበላለሁ፤ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በኔም ይእመኑ፤ እነሱ ሊመሩ ይገባቸዋልና።» 📩​ይህ አንቀጽ ለምን ለየት ይላል? ​በቁርአን ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች ነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) ጥያቄ ሲጠይቁ፣ አላህ ምላሽ የሚሰጠው «በላቸው» (ቁል) በሚል ትዕዛዝ ነው። ለምሳሌ፦ «ስለ ወርሃዊ ደም ይጠይቁሃል፤ እርሱ አስከፊ ነው በላቸው»፣ «ስለ ኡሁድ ተራራዎች ይጠይቁሃል... በላቸው» እያለ ይቀጥላል። ​ነገር ግን በዚህ አንቀጽ ላይ ስለ ዱዓ (ስለ መለመን) እና ስለ አላህ ቅርበት ሲጠይቁ አላህ በመሃል «በላቸው» የሚለውን ቃል ሳያስገባ በቀጥታ ራሱ ይመልሳል፦ «እኔ ቅርብ ነኝ» ይላል። ​ይህ የሚያሳየው፦ ☑​ቀጥተኛ ግንኙነትን፦ በአንተና በአላህ መካከል ምንም ዓይነት ደላላ ወይም መካከለኛ እንደማያስፈልግ። ☑​ልዩ ፍቅርና ራህመትን፦ የባሪያውን ድምጽ ለመስማትና መልስ ለመስጠት ያለውን ዝግጁነት። ☑​የማለዳ ስንቅ ማስታወሻ ​ይህንን ውብ ቀን ስትጀምር፣ የፍጥረተ ዓለሙ ጌታ ከአንተ ጋር፣ ከልብህ ትርታ በላይ ቅርብ እንደሆነ አስብ። የራቀህ ወይም የተተውክ አይደለህም። ያሰብከውን፣ የጨነቀህንና የፈለግከውን ሁሉ ፊትህን ወደ እርሱ አዙረህ በዱዓ ጠይቀው፤ እርሱ ሰሚና ተቀባይ ነውና። ​ቀኑን የሰላም፣ የበረካና የቅን መንገድ ያድርግልን
423
19
ሸር ሸረቡት አርጉት እስከሚጀመር t.me/Sobabilalmesjid?livestream=4aae732237a3fcf53c
206
20
❓“በድብቅ የሚሰጥ ሰደቃ ‘ምፅዋት’ የጌታን ቁጣ ታበርዳለች።”ረሱል ﷺ
424