ru
Feedback
قَنَاةُ أَبِي عِمْرَانْ الْأَثَرِيِّ الْوَلوي

قَنَاةُ أَبِي عِمْرَانْ الْأَثَرِيِّ الْوَلوي

Открыть в Telegram

وَأَنَّ السَّاعَةَ آتِيَةٌ لَا رَيْبَ فِيهَا وَأَنَّ اللَّهَ يَبْعَثُ مَنْ فِي الْقُبُورِ ﴿٧﴾ https://t.me/+EMcH10oKjWdjZDVk Like share ለአስተያየተዎ እና ለጥያዎ @Abuimrann34352bot

Больше
4 758
Подписчики
-824 часа
+247 дней
+50430 день

Загрузка данных...

Похожие каналы
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июнь '26
июнь '26
+248
в 29 каналах
май '26
+684
в 93 каналах
Get PRO
апрель '26
+232
в 3 каналах
Get PRO
март '26
+471
в 8 каналах
Get PRO
февраль '26
+361
в 5 каналах
Get PRO
январь '26
+395
в 7 каналах
Get PRO
декабрь '25
+1 085
в 33 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+696
в 3 каналах
Get PRO
октябрь '25
+667
в 4 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+400
в 6 каналах
Get PRO
август '25
+474
в 5 каналах
Get PRO
июль '25
+453
в 9 каналах
Get PRO
июнь '25
+453
в 16 каналах
Get PRO
май '25
+287
в 4 каналах
Get PRO
апрель '25
+216
в 2 каналах
Get PRO
март '250
в 1 каналах
Get PRO
февраль '25
+210
в 2 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
25 июня0
24 июня+3
23 июня+28
22 июня+11
21 июня+18
20 июня+5
19 июня+1
18 июня+2
17 июня0
16 июня+4
15 июня+2
14 июня+8
13 июня+8
12 июня+1
11 июня+5
10 июня+1
09 июня+8
08 июня+15
07 июня+5
06 июня+4
05 июня+9
04 июня+21
03 июня+22
02 июня+10
01 июня+57
Посты канала
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته 🌟 ታላቅ የምስራች | ቢሻራ 🌟 🕌 ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም ድግስ በአልብኮ ወረዳ ሶባ ቢላል መስጅድ 🕌 እንሆ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 20/2018
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته 🌟 ታላቅ የምስራች | ቢሻራ 🌟 🕌 ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም ድግስ በአልብኮ ወረዳ ሶባ ቢላል መስጅድ 🕌 እንሆ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 ዓ.ል (20/10/2018) በአልብኮ ወረዳ ሶባ እና ጀብል ቀበሌ 013 በሚገኘው በሶባ ቢላል መስጅድ ደማቅና ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም አዘጋጅተንልዎታል። በእለቱ ተገኝተው የእውቀት ግብዣውን ይቋደሱ ዘንድ በታላቅ ደስታና አክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። 🎙️ የእለቱ የተከበሩ ተጋባዥ መሻኢኾች እና ኡስታዞችከደሴ ከተማ (ሀፊዘሁሙላህ)፦ • 🔹 ሸይኽ ሙሀመድ መኪን • 🔹 ሸይኽ ሙሀመድ ሰዒድ • 🔹 ሸይኽ አህመድ አወቀ • 🔹 ሸይኽ ሀሰን አሊ ቃዲ • 🔹 ሸይኽ ሙሀመድ ገዛል • 🔹 ሸይኽ ሙሀመድ አሚን • 🔹 ሸይኽ ኢማም ሰዒድ • 🔹 ሸይኽ ጀማል ዘሀቢ • 🔹 ሸይኽ ሙሀመድ ዑመር • 🔹 ሸይኽ ሁሴን (አቡ ሶላሁዲን) • 🔹 ኡስታዝ አቡ ሂበቲላህ ሁሴን • 🔹 ኡስታዝ አቡ አይመን (ሙሀመድ አሊ) ከኮምቦልቻ ከተማ (ሀፊዘሁሙላህ)፦ • 🔹 ሸይኽ ሰዒድ (አቡ ሙሀመድ) • 🔹 ኡስታዝ አቡ አዩብ (ሙሀመድ ሰዒድ) • 🔹 ኡስታዝ አቡ ሀሳን አሊይ ✨ እነዚህና ሌሎችም በርካታ ታላላቅ ኡስታዞችና ወንድሞች በዕለቱ ይታደማሉ! 📲 የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ፦ እርሶም ይህንን መልዕክት ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር (Share) በማድረግና ጥሪያችንን ለሁሉም በማድረስ የበረከቱና የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ። 📍 ቦታ፦ በአልብኮ ወረዳ፣ ሶባ እና ጀብል ቀበሌ 013 — በሶባ ቢላል መስጅድ 📅 ቀን፦ የፊታችን ቅዳሜ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ል) 🤝 አዘጋጅ፦ የ013 ቀበሌ ሰለፍያ ወጣቶች ከሶባ ቢላል መስጅድ ጋር በመተባበር https://t.me/Sobabilalmesjid https://t.me/Sobabilalmesjid

2
አቡ ሀቲም — አላህ ይዘንላቸውና — እንዲህ ብለዋል፦ ​"ቶሎ መቆጣት የሰነፎች ጠባይ ሲሆን፣ ቁጣን ማስወገድ ግን የብልሆች የጥበብ ምንጭ ነው። ቁጣ የቆጨት ዘር ነው፤ አንድ ሰው ከመቆጣቱ በፊት ራሱ
አቡ ሀቲም — አላህ ይዘንላቸውና — እንዲህ ብለዋል፦ ​"ቶሎ መቆጣት የሰነፎች ጠባይ ሲሆን፣ ቁጣን ማስወገድ ግን የብልሆች የጥበብ ምንጭ ነው። ቁጣ የቆጨት ዘር ነው፤ አንድ ሰው ከመቆጣቱ በፊት ራሱን መግታት መቻሉ፣ ከተቆጣ በኋላ ያበላሸውን ነገር ለመጠገን ከመሞከር ይልቅ እጅግ ቀላል ነውና።" ​[📚 ረውደቱል ዑቀላእ ወኑዝሀቱል ፉደላእ፣ 1/139]
183
3
• ‏قد يُدْرِكُ المَرْءُ بعد الصَّبْرِ حاجتَهُ وقد تُنالُ المُنى من بَعْدِ تأخيــــــرِ"..🌷🩷
• ‏قد يُدْرِكُ المَرْءُ بعد الصَّبْرِ حاجتَهُ وقد تُنالُ المُنى من بَعْدِ تأخيــــــرِ"..🌷🩷
203
4
ከምንም በላይ ....! ቅድሚያ መስጠት ላለባችሁ ነገር ቅድሚያ መስጠት ከብልህነት አልፎ ጥበብ ነው። ሁሌ ራሳችሁን መጠየቅ ያለባችሁ ወሳኝ ጥያቄ አሁን ባለሁበት እድሜዬ በወሳኝነት የሚያስፈልገኝ ነገር ምንድነው ? ህይወቴን ለመለወጥ መጣር ነው ያለብኝ ወይስ ለስሜቴ እስረኛ መሆን! t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman
189
5
ከሚከተሉት መካከል በአረበኛ ሚዲያ የዩቱዩብ ቻናል የትኛውን ጠቃሚ ትምህርት መማር ይፈልጋሉ ✍የአረበኛ የእጅ ፅሁፍ ትምህርት ✍የአረበኛ ፊደላቶች አነባበብ ትምህርት ✍ሶርፍ/متن البناء في علم التصريف / ✍ነህው/متن الآجرومية/ ✍አረበኛ ቋንቋ/دروس اللغة العربية / ✍ተጅዊድ/تيسير أحكام التجويد / ✍ቁረአን / القرآن الكريم / ✍ሁሉንም በደረጃ ለመማር ወደ ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል https://t.me/arabicmedia1
230
6
ሁሉንም ነገር ለአንተ ሰጥቻለሁ፦ "ጌታ ሆይ! እኔ ደካማ ነኝ፣ አንተ ግን ብርቱ ነህ። እኔ አርቆ ማየት አልችልም፣ አንተ ግን ሁሉንም ታውቃለህ። በእኔ ምርጫ ሳይሆን በአንተ መልካም ፈቃድ ህይወቴን
ሁሉንም ነገር ለአንተ ሰጥቻለሁ፦ "ጌታ ሆይ! እኔ ደካማ ነኝ፣ አንተ ግን ብርቱ ነህ። እኔ አርቆ ማየት አልችልም፣ አንተ ግን ሁሉንም ታውቃለህ። በእኔ ምርጫ ሳይሆን በአንተ መልካም ፈቃድ ህይወቴን ምራው።
253
7
በህይወታችን ውስጥ በጣም የጓጓንላቸው፣ ቀኖችንና ሌሊቶችን በጉጉት የቆጠርንላቸው ብዙ ነገሮች አሉ። በምናባችን ፍጹም አድርገን የሳልናቸው፣ ሲሳኩም ህይወታችን ሙሉ በሙሉ የሚቀየር የመሰለን ቀናት ነበ
በህይወታችን ውስጥ በጣም የጓጓንላቸው፣ ቀኖችንና ሌሊቶችን በጉጉት የቆጠርንላቸው ብዙ ነገሮች አሉ። በምናባችን ፍጹም አድርገን የሳልናቸው፣ ሲሳኩም ህይወታችን ሙሉ በሙሉ የሚቀየር የመሰለን ቀናት ነበሩ። ነገር ግን ያ የጓጓንለት ቀን ደርሶ፣ ያሰብነው ነገር እጃችን ላይ ሲገባ የምናገኘው እውነታ እንደጠበቅነው ሆኖ አይገኝም። ​ጉጉቱ አልቆ እውነታው ሲተካ የሚሰማው ባዶነት አንዳንዴ ግራ ያጋባል። ሆኖም ግን፣ ነገሮች እንደጠበቅናቸው አለመሆናቸው ህይወት መቆሟን አያሳይም። ይልቁንም በምናብ ዓለም ከመኖር ወጥተን እውነታውን እንድንጋፈጥ፣ ከጉድለቱም ጋር ነገሮችን እንድንቀበል እና በሂደቱ እንድንበስል ያደርገናል። መልካም ውሎ ተመኘሁ ወዳጆቼ
1
8
ፈጥኖ የመለሰ 🚀 ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  ብዙ  ጠቃሚ የሱና ቻናሎችን add የሚለውን በመጫን ያገኛል ። 1ኛ፦  ነብዩ ሰለሏህ ወዓለይሂ ወሰለም ስንት ሴት ልጆች  ነበሯቸው ?
273
9
ጌታዬ ልቤን አስፋልኝ
ጌታዬ ልቤን አስፋልኝ
316
10
​💥 ሴት ልጅ ምላሷ ከረዘመ (ባሏን የምታማርር/የምትሳደብ ከሆነ) ከባልዋ ጋር ያላት ዘመን ያጥራል። ​⁉️ ኢብኑ ተይሚያህ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፦ ​"ለሴት ልጅ ከአላህና ከመልእክተ
​💥 ሴት ልጅ ምላሷ ከረዘመ (ባሏን የምታማርር/የምትሳደብ ከሆነ) ከባልዋ ጋር ያላት ዘመን ያጥራል። ​⁉️ ኢብኑ ተይሚያህ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፦ ​"ለሴት ልጅ ከአላህና ከመልእክተኛው ሐቅ (መብት) ቀጥሎ ከባልዋ ሐቅ የበለጠ ግዴታ የሆነባት ምንም ነገር የለም።" ​📚 አል-ፈታዋ፡ (32/260) ​⁉️ ኢብኑል ጀውዚ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ብለዋል፦ ​"አስተዋይ የሆነች ሴት የሚስማማትን ደግ (ሷሊህ) ባል ካገኘች እሱን ለማስደሰት መጣርና እሱን የሚያስቀይመውን ነገር ሁሉ ማስወገድ ይገባታል። ምክንያቱም እሱን በበደለችው ወይም የሚጠላውን ነገር ባደረገች ቁጥር ይህ እሱን እንዲሰለቻት ያደርገዋል፣ ይህም በውስጡ ይቀመጣል። ምናልባትም ዕድሉን ሲያገኝ ሊተዋት ወይም ሌላ ሴት ሊመርጥ ይችላል፤ እርሱ ሌላ (ሚስት) ሊያገኝ ይችላል፣ እርሷ ግን ሌላ (ባል) ላታገኝ ትችላለች። የሚወደድ ነገር እንኳ ሊሰለች እንደሚችል የታወቀ ነው፣ ታዲያ የሚጠላ ነገርማ እንዴት አይሰለች!" ​📚 አህካሙ ኒሳእ፡ (32) https://t.me/Mf11q https://t.me/Mf11q
348
11
"العِبْرَةُ في الخَلَوات ‏أمَّا العَلَنُ فَكُلنا صَالِحُون"...
"العِبْرَةُ في الخَلَوات ‏أمَّا العَلَنُ فَكُلنا صَالِحُون"...
323
12
ጠንካራ ሁን ወዳጄ። ይች አለም ደካሞችን በፍጹም አትቀበልም ።
346
13
እኔ ማነኝ⁉️ በምን ላይ ነው ያለሁት ⁉️ የሚለውን ጥያቄ ከራሳችን ጋር ተነጋግረን እናውቃለን ❓
349
14
ضع سترة أمامك ولو كنت لوحدك‼️ قال ‏العلامة #الألباني رحمه الله : اعلم أن هناك خلقًا لا تراهم لذلك قال -عليه الصلاة والسلام-:
ضع سترة أمامك ولو كنت لوحدك‼️ قال ‏العلامة #الألباني رحمه الله : اعلم أن هناك خلقًا لا تراهم لذلك قال -عليه الصلاة والسلام-: "إذا صلى أحدكم فليصل إلى سترة لا يقطع عليه الشيطان صلاته" فإذا كنت تصلي في مكان تظن أنه لا يمر أحد من الإنس بين يديك فتذكَّر أن هناك خلقًا آخر يمكن أن يمر بين يديك مرورًا لا تشعر به. 📚[ الهدى والنور ٣٩٨ ] ﺍﻟﺴﺘﺮﺓ : ﻫﻲ ﻗﻄﻌﺔ ﺗﻮﺿﻊ ﺃﻣﺎﻡ ﺍﻟﻤﺼﻠﻲ ﻟﻤﻨﻊ ﺍﻟﻤﺮﻭﺭ ﺑﻴﻨﻪ ﻭﺑﻴﻦ ﺻﻼﺗﻪ.
369
15
عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُمَا، قَالَ : قَدِمَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ الْمَدِينَةَ فَرَأَى الْيَ هُودَ تَصُومُ يَوْمَ عَاشُورَاءَ، فَقَالَ : " مَا هَذَا ؟ " قَالُوا : هَذَا يَوْمٌ صَالِحٌ ؛ هَذَا يَوْمٌ نَجَّى اللَّهُ بَنِي إِسْرَائِ يلَ مِنْ عَدُوِّهِمْ فَصَامَهُ مُوسَى. قَالَ : " فَأَنَا أَحَقُّ بِمُوسَى مِنْكُمْ ". فَصَامَهُ وَأَمَرَ بِصِيَامِهِ. 📘صحيح البخاري 2004
433
16
➡️ ጥያቄ ❓ ↪️ የዓሹራን ቀን መጾም የአንድ ዓመት ወንጀል ያስምራል!
354
17
የወንድማችን አቡ ሰልማን የሰርግ ፕሮግራም ግቡ ቤተሰብ https://t.me/abuabdelah123?livestream
438
18
- *«احْذَرْ يَا أَخِي، لَا تَغُرَّنَّكَ الحَيَاةُ الدُّنْيَا، وَلَا يَغُرَّنَّكَ بِاللهِ الغَرُورُ، إِنْ وَسَّعَ اللهُ عَلَيْ
- *«احْذَرْ يَا أَخِي، لَا تَغُرَّنَّكَ الحَيَاةُ الدُّنْيَا، وَلَا يَغُرَّنَّكَ بِاللهِ الغَرُورُ، إِنْ وَسَّعَ اللهُ عَلَيْكَ الرِّزْقَ وَشَكَرْتَهُ فَهُوَ خَيْرٌ لَكَ، وَإِنْ ضَيَّقَ عَلَيْكَ الرِّزْقَ فَصَبَرْتَ فَهُوَ خَيْرٌ لَكَ، أَمَّا أَنْ تَجْعَلَ الدُّنْيَا أَكْبَرَ هَمِّكَ وَمَبْلَغَ عِلْمِكَ فَهُوَ خُسْرَانٌ فِي الدُّنْيَا وَالآخِرَةِ».* • الشَّيخُ ابْنُ عُثَيْمِينٍ -رَحِمَهُ الله-. • شَرْحُ رِيَاضِ الصَّالِحِينَ (ج ٦، ص ٦٨٨).
428
19
ፈጥኖ የመለሰ 🚀 ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  ብዙ  ጠቃሚ የሱና ቻናሎችን add የሚለውን በመጫን ያገኛል ። ጥያቄ 1፦ በቁርአን ውስጥ ስማቸው ከተጠቀሱት 25 ነቢያት መካከል "ዑሉል ዓዝም" (የጽናት ባለቤቶች) ተብለው የሚጠሩት 7 ነቢያት ናቸው።
340
20
📜የዘመኑ ወጣት መበላሸት እና የሴት ልጅ ክብሯን ማጣት በኢስላም እይታ ​ክፍል ስድስት፡ ተጨማሪው ማሟያ — የተቅዋ ፍሬዎች እና የተስተካከለ ማህበረሰብ ውበት ✍​በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩሕ በጣም አዛኝ በሆነው። ​ባለፈው ክፍል አምስት ላይ ተከታታዩን ጽሑፍ በጽናትና በተቅዋ (አላህን በመፍራት) አስፈላጊነት ብናጠቃልለውም፣ ይህንን ታላቅ ርዕስ ይበልጥ ፍጹም ለማድረግና የወጣቱን የነገ ተስፋ ለማሳየት ይህ ክፍል ስድስት እንደ ተጨማሪ ማሟያ አዘጋጅቸዋለሁ። በዚህ ክፍል ውስጥ፣ አንድ ወጣትና ሴት ልጅ ራሳቸውን ከሀራም ጠብቀው በተቅዋ መስመር ላይ ሲጸኑ በህይወታቸው ላይ የሚገረፉትን ተግባራዊ ፍሬዎች እና በቁርዓን ብርሃን የሚገነባን ንጹህ ማህበረሰብ ውበት እንመለከታለን። ​1. ተቅዋ በዱንያ ላይ በርን የመክፈት ምስጢር ናት ​ብዙ ወጣቶች «ከዘመኑ ብልግናና ከሀራም ግንኙነቶች ከራቅኩኝ ብቸኛ እሆናለሁ፣ ትዳርም ሆነ ስራ ያመልጠኛል» ብለው ይሰጋሉ። ነገር ግን የአላህ ቃል የሚነግረን ፍጹም ተቃራኒውን ነው። አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) በቁርዓኑ ውስጥ እንዲህ ይላል፦ ​"وَمَن يَتَّقِ اللَّهَ يَجْعَل لَّهُ مَخْرَجًا وَيَرْزُقْهُ مِنْ حَيْثُ لَا يَحْتَسِبُ" “አላህንም የሚፈራ ሰው ለእርሱ መውጫን ያደርግለታል። ከማያስበውም በኩል ይመግበዋል።” (ሱረቱ አጥ-ጠላቅ፡ 2-3) ​አንድ ወጣት ወይም ሴት ልጅ ለአላህ ብለው የዘመኑን መበላሸት «እምቢ» ሲሉ፣ አላህ ከማይገምቱት አቅጣጫ ሰላማዊ ትዳርን፣ የተባረከ ሲሳይንና በሰዎች ዘንድ እውነተኛ ክብርን ይሰጣቸዋል። ሀራምን ትቶ ለሀላል የቸኮለ ሰው መቼም ቢሆን አይከስርም። ​2. የተስተካከለች ሴት እና መልካም ትውልድ (አል-ኡሙ መድረሳህ) ​የሴት ልጅ ክብር መመለስ ማለት የአንድ ግለሰብ መስተካከል ብቻ ሳይሆን የሀገርና የኡማው (የማህበረሰቡ) መስተካከል ማለት ነው። ሴት ልጅ የነገው ትውልድ መቅረጫ መድረክ ናት። እሷ በሀያእ፣ በኢማንና በቁርዓን ስነ-ምግባር ካደገች፣ የምታፈራውም ትውልድ አላህን የሚፈራና ለወላጆቹ ታዛዥ የሆነ የተባረከ ትውልድ ይሆናል። አላህ መልካም ሚስትን አስመልክቶ በቁርዓኑ እንዲህ ይላል፦ ​"فَالصَّالِحَاتُ قَانِتَاتٌ حَافِظَاتٌ لِّلْغَيْبِ بِمَا حَفِظَ اللَّه" “መልካሞቹም ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች፣ አላህ ባስጠበቀው ነገር ርቀትን (ክብራቸውንና የባል ንብረትን) ጠባቂዎች ናቸው።” (ሱረቱ አን-ኒሳእ፡ 34 ) ​ይህች ሴት በትዳር አልፋ የፈታችም ትሁን ወይም ከተሳሳተችበት ታሪክ በእውነተኛ ተውበት የተመለሰች፣ በአሁኑ ማንነቷ አላህን የምትፈራ ከሆነ ለባሏ የዱንያ ትልቁ ስጦታ ናት። ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) “ዱንያ በሙሉ መጠቀሚያ ናት፤ ከዱንያ መጠቀሚያዎች ሁሉ በላጯ መልካም ሴት ናት” ብለዋል (ሙስሊም)። ​3. ሁሉንም ትቶ ከጌታ ጋር የመሆን የመጨረሻው እርካታ ​ይህንን ሰፊ ትምህርት ስንቋጭ ለወጣቱ የምናስተላልፈው ወርቃማ መልዕክት ቢኖር፦ ከሰዎች ጩኸት፣ ከማህበራዊ ሚዲያ ፉክክርና ከዱንያ ግርግር ራስህን አግልለህ ከጌታህ ቃል (ከቁርዓን) ጋር ሁን። በቁርዓን ገጾች መካከል ስትመላለስ የምታገኘው እውቀትና እርካታ፣ ልብህን ከዘመኑ መበላሸት የሚጠብቅ ታላቅ ምሽግ ይሆንልሃል። ​የዘመኑ ወጣት የወደቀው መመሪያውን ከሰዎችና ከስሜቱ መፈለግ ሲጀምር ነው። መፍትሄው ግን ወደ መለኮታዊው መመሪያ መመለስ ብቻ ነው። ​ማጠቃለያ ​ይህ ስድስተኛ ክፍል የሁሉ ነገር ማሰሪያ ነው። የዘመኑ ወጣት መበላሸትና የሴት ልጅ ክብር ማጣት በቁጭትና በማማረር ብቻ አይቀየርም። እያንዳንዱ ሰው «እኔ ከራሴ እና ከቤተሰቤ እጀምራለሁ» ብሎ ሲነሳ፣ ሀራሙን ተክቶ የሀላሉን መንገድ ሲያቀልልና በቁርዓን ጥላ ስር ሲጠለል ማህበረሰባችን ወደ ቀደመ ክብሩ ይመለሳል። አላህ ሁላችንንም በተቅዋ ያስውበን። ​አላህ ሆይ! ወጣቶቻችንን ጠብቅልን፣ እህቶቻችንን በንጽህና እና በሀያእ አጽናልን። ልቦቻችንን ከቁርዓን ቃል ጋር አጣብቅልን። አሚን። ስህተቴን በነገረኝ ሰው ላይ የአላህ እዝነት በእርሱ ላይ ይስፈን #አቡ_ኢምራን https://t.me/Mf11q https://t.me/Mf11q https://t.me/Mf11q
394