es
Feedback
Ethiopian Public Service University

Ethiopian Public Service University

Ir al canal en Telegram

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Ethiopian Public Service University

El canal Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 12 734 suscriptores, ocupando la posición 15 729 en la categoría Educación y el puesto 2 648 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 12 734 suscriptores.

Según los últimos datos del 14 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 119, y en las últimas 24 horas de 1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 34.81%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 15.95% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 434 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 032 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 30.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 15 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

12 734
Suscriptores
+124 horas
+187 días
+11930 días
Archivo de publicaciones
ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም ማስታወቂያ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ለማማር የተመዘገባችሁ በሙሉ በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ለ2017የትምህርት ዘመን በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች 1ኛ. በሶስተኛ ዲግሪ (ፒኤችዲ) 2ኛ. በሁለተኛ (ማስተርስ) ዲግሪ በመደበኛ 3ኛ. በሁለተኛ (ማስተርስ) ዲግሪ በማታና ቅዳሜና እሁድ ለመማር የተመዘገባችሁ በሙሉ የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና National Graduate Admission Test-(GAT) ምዝገባ ዛሬ ሐምሌ 24/2016 የተጀመረ ስለሆነ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ (Link) መሠረት https://ngat.ethernet.edu.et/registration የሚጠየቀውን የተሟላ መረጃ(ፎቶግራፍ ጨምሮ) በመሙላት (Online) እስከ ነሀሴ 5/2016 እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት

photo content

Notice for ECSU 2017 Masters Regular Candidates (1).PDF3.69 KB

1 All Regular Posted Masters July 18 Latest (1).pdf2.22 MB

Notice_for_ECSU_Summer,_and_Weekend_and_Extension_Students_1.pdf8.13 KB

Notice for 2017 ECSU Weekend Candidates (2).pdf18.09 MB

Notice for All 2017 ECSU PhD Candidates (1) (3).pdf11.46 MB

Notice for 2017 Masters Degree Regular Candidates.pdf81.82 MB

photo content
+6

2016 የበጀት ዓመት የላቀ ዉጤት ላመጡ የስራ ክፍሎች ሽልማት ተሰጠ -------------- በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ በ2016 የበጀት አመት የላቀ ዉጤት ላመጡ የስራ ክፍሎች የእዉቅና እና ሽልማት ፕሮግራም ተደረገ፡፡ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም በተካሄደዉ ዓመታዊ የሰራተኞች ቀን ላይ በበጀት አመቱ በስራቸዉ ያሉ ሰራተኞችን በመምራት እና ጥሩ የስራ መንፈስ በመፍጠር ዉጤታማ የሆኑ ሶስት የስራ ክፍሎች የዋንጫ እና የገንዘብ ሽልማት ተበረከተላቸዉ፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ፍቅሬ ደሳለኝ በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ እንዳሉት ይህ ሽልማት ባለፉት ግዚያት የተቋረጠ ቢሆንም በዘንድሮ በጀት ዓመት ማናጅመንቱ በወሰነዉ ዉሳኔ እና ባስቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት ተጀምሯል ብለዋል፡፡ሁሌም እንደመርህ የምንለዉ ዩኒቨርስቲያችን ሲያድግና ሲለወጥ የመንግስት ተቋማትና ሰራተኞች የተሻለና ጥራት ያለዉን አገልግሎት ያገኛሉ፤ በተጨማሪም ሰራተኞች ያድጋሉ፣ይለወጣሉ በሰሩት ልክ ተጠቃሚም ይሆናሉ ብለዋል፡፡ የዚህ የእዉቅና እና ሽልማት ዋንኛ ዓላማ በሰራተኞች እና ስራ ክፍሎች መካከል የዉድድር መንፈስ በመፍጠር ለተሻለ ስራ እንዲተጉ ማድረግ ሲሆን በተጨማሪም በዚህ ሂደት ዉጤታማ ለሆኑ ክፍሎች እዉቅና እና ማበረታቻ መስጠት ነዉ ብለዋል፡፡በዘንድሮ አመት ሶስት የስራ ክፍሎች ለአፈጻጸማቸዉ እዉቅና የተሰጠ ሲሆን በሚቀጥለዉ በጀት ዓመት ደገሞ ቁጥሩን በመጨመር በሌሎች ዘረፎች ጭምር እንደሚካሄድ ገልጸዋል፡፡ ለሲቪል ሰርቪሱ የምንሰጠዉ አገልግሎት መሻሻል እንደተጠበቀ ሆኖ የዩኒቨርስቲያችንን የዉስጥ አቅም በብቁ እና በቂ የሰዉ ኃይል በማሳደጋችን ፣ ለመማር ማስተማሩ አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማት በማስፋፋታችን፤ ሌሎች መስፈርቶች ጭምር በማሟላታችን የምርምር ዩኒቨርስቲ መዋቅር ማግኘት ችለናል ብለዋል፡፡ አሁንም ከዚህ በበለጠ ዩኒቨርስቲያችንን ለማሳደግ በተሰማራንበት የስራ ክፍልና የስራ ድርሻ በተነሳሽነት መንፈስ ጠንክረን መስራት ይጠበቅብናል ሲሉ መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል፡፡በመጨረሻም ለዩኒቨርስቲዉ ዕቅድ ክንዉን መሳካት የበኩላቸዉን ኃላፊነት ለተወጡ አመራሮች፣የአካዳሚክና የአስተዳደር ሰራተኞች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በማጠቃላያዉም ላይ በ2016 ዓ.ም በአስተዳደር እና ልማት ዘርፍ የፋይናንስ ሥራ አስፈጻሚ፣የምህንድስና እና ጥገና አገልግሎት ሥራ አስፈጻሚ እና የስልጠናና ፋሲሊቲእና መስተንግዶ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ በክፍል ደረጃ የእዉቅና እና የዋንጫ ሽልማት ፣ ለስራ አስፈጻሚዎቹ የአስር ሺ ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡

photo content
+1

Ethiopian Public Service University - Estadísticas y analítica del canal de Telegram @epsutelegram