ch
Feedback
Ethiopian Public Service University

Ethiopian Public Service University

前往频道在 Telegram

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

显示更多

📈 Telegram 频道 Ethiopian Public Service University 的分析概览

频道 Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 12 737 名订阅者,在 教育 类别中位列第 15 736,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 645

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 12 737 名订阅者。

根据 13 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 112,过去 24 小时变化为 2,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 34.81%。内容发布后 24 小时内通常能获得 15.93% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 434 次浏览,首日通常累积 2 029 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 30

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

凭借高频更新(最新数据采集于 14 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

12 737
订阅者
+224 小时
+217
+11230
帖子存档
ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም ማስታወቂያ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ለማማር የተመዘገባችሁ በሙሉ በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ለ2017የትምህርት ዘመን በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች 1ኛ. በሶስተኛ ዲግሪ (ፒኤችዲ) 2ኛ. በሁለተኛ (ማስተርስ) ዲግሪ በመደበኛ 3ኛ. በሁለተኛ (ማስተርስ) ዲግሪ በማታና ቅዳሜና እሁድ ለመማር የተመዘገባችሁ በሙሉ የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና National Graduate Admission Test-(GAT) ምዝገባ ዛሬ ሐምሌ 24/2016 የተጀመረ ስለሆነ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ (Link) መሠረት https://ngat.ethernet.edu.et/registration የሚጠየቀውን የተሟላ መረጃ(ፎቶግራፍ ጨምሮ) በመሙላት (Online) እስከ ነሀሴ 5/2016 እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት

Notice for ECSU 2017 Masters Regular Candidates (1).PDF3.69 KB

1 All Regular Posted Masters July 18 Latest (1).pdf2.22 MB

Notice_for_ECSU_Summer,_and_Weekend_and_Extension_Students_1.pdf8.13 KB

Notice for 2017 ECSU Weekend Candidates (2).pdf18.09 MB

Notice for All 2017 ECSU PhD Candidates (1) (3).pdf11.46 MB

Notice for 2017 Masters Degree Regular Candidates.pdf81.82 MB

2016 የበጀት ዓመት የላቀ ዉጤት ላመጡ የስራ ክፍሎች ሽልማት ተሰጠ -------------- በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ በ2016 የበጀት አመት የላቀ ዉጤት ላመጡ የስራ ክፍሎች የእዉቅና እና ሽልማት ፕሮግራም ተደረገ፡፡ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም በተካሄደዉ ዓመታዊ የሰራተኞች ቀን ላይ በበጀት አመቱ በስራቸዉ ያሉ ሰራተኞችን በመምራት እና ጥሩ የስራ መንፈስ በመፍጠር ዉጤታማ የሆኑ ሶስት የስራ ክፍሎች የዋንጫ እና የገንዘብ ሽልማት ተበረከተላቸዉ፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ፍቅሬ ደሳለኝ በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ እንዳሉት ይህ ሽልማት ባለፉት ግዚያት የተቋረጠ ቢሆንም በዘንድሮ በጀት ዓመት ማናጅመንቱ በወሰነዉ ዉሳኔ እና ባስቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት ተጀምሯል ብለዋል፡፡ሁሌም እንደመርህ የምንለዉ ዩኒቨርስቲያችን ሲያድግና ሲለወጥ የመንግስት ተቋማትና ሰራተኞች የተሻለና ጥራት ያለዉን አገልግሎት ያገኛሉ፤ በተጨማሪም ሰራተኞች ያድጋሉ፣ይለወጣሉ በሰሩት ልክ ተጠቃሚም ይሆናሉ ብለዋል፡፡ የዚህ የእዉቅና እና ሽልማት ዋንኛ ዓላማ በሰራተኞች እና ስራ ክፍሎች መካከል የዉድድር መንፈስ በመፍጠር ለተሻለ ስራ እንዲተጉ ማድረግ ሲሆን በተጨማሪም በዚህ ሂደት ዉጤታማ ለሆኑ ክፍሎች እዉቅና እና ማበረታቻ መስጠት ነዉ ብለዋል፡፡በዘንድሮ አመት ሶስት የስራ ክፍሎች ለአፈጻጸማቸዉ እዉቅና የተሰጠ ሲሆን በሚቀጥለዉ በጀት ዓመት ደገሞ ቁጥሩን በመጨመር በሌሎች ዘረፎች ጭምር እንደሚካሄድ ገልጸዋል፡፡ ለሲቪል ሰርቪሱ የምንሰጠዉ አገልግሎት መሻሻል እንደተጠበቀ ሆኖ የዩኒቨርስቲያችንን የዉስጥ አቅም በብቁ እና በቂ የሰዉ ኃይል በማሳደጋችን ፣ ለመማር ማስተማሩ አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማት በማስፋፋታችን፤ ሌሎች መስፈርቶች ጭምር በማሟላታችን የምርምር ዩኒቨርስቲ መዋቅር ማግኘት ችለናል ብለዋል፡፡ አሁንም ከዚህ በበለጠ ዩኒቨርስቲያችንን ለማሳደግ በተሰማራንበት የስራ ክፍልና የስራ ድርሻ በተነሳሽነት መንፈስ ጠንክረን መስራት ይጠበቅብናል ሲሉ መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል፡፡በመጨረሻም ለዩኒቨርስቲዉ ዕቅድ ክንዉን መሳካት የበኩላቸዉን ኃላፊነት ለተወጡ አመራሮች፣የአካዳሚክና የአስተዳደር ሰራተኞች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በማጠቃላያዉም ላይ በ2016 ዓ.ም በአስተዳደር እና ልማት ዘርፍ የፋይናንስ ሥራ አስፈጻሚ፣የምህንድስና እና ጥገና አገልግሎት ሥራ አስፈጻሚ እና የስልጠናና ፋሲሊቲእና መስተንግዶ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ በክፍል ደረጃ የእዉቅና እና የዋንጫ ሽልማት ፣ ለስራ አስፈጻሚዎቹ የአስር ሺ ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡