uk
Feedback
Ethiopian Public Service University

Ethiopian Public Service University

Відкрити в Telegram

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Ethiopian Public Service University

Канал Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 12 734 підписників, посідаючи 15 729 місце в категорії Освіта та 2 648 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 12 734 підписників.

За останніми даними від 14 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 119, а за останні 24 години на 1, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 34.81%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 15.95% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 4 434 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 2 032 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 30.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 15 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Освіта.

12 734
Підписники
+124 години
+187 днів
+11930 день
Архів дописів
ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም ማስታወቂያ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ለማማር የተመዘገባችሁ በሙሉ በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ለ2017የትምህርት ዘመን በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች 1ኛ. በሶስተኛ ዲግሪ (ፒኤችዲ) 2ኛ. በሁለተኛ (ማስተርስ) ዲግሪ በመደበኛ 3ኛ. በሁለተኛ (ማስተርስ) ዲግሪ በማታና ቅዳሜና እሁድ ለመማር የተመዘገባችሁ በሙሉ የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና National Graduate Admission Test-(GAT) ምዝገባ ዛሬ ሐምሌ 24/2016 የተጀመረ ስለሆነ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ (Link) መሠረት https://ngat.ethernet.edu.et/registration የሚጠየቀውን የተሟላ መረጃ(ፎቶግራፍ ጨምሮ) በመሙላት (Online) እስከ ነሀሴ 5/2016 እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት

photo content

Notice for ECSU 2017 Masters Regular Candidates (1).PDF3.69 KB

1 All Regular Posted Masters July 18 Latest (1).pdf2.22 MB

Notice_for_ECSU_Summer,_and_Weekend_and_Extension_Students_1.pdf8.13 KB

Notice for 2017 ECSU Weekend Candidates (2).pdf18.09 MB

Notice for All 2017 ECSU PhD Candidates (1) (3).pdf11.46 MB

Notice for 2017 Masters Degree Regular Candidates.pdf81.82 MB

photo content
+6

2016 የበጀት ዓመት የላቀ ዉጤት ላመጡ የስራ ክፍሎች ሽልማት ተሰጠ -------------- በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ በ2016 የበጀት አመት የላቀ ዉጤት ላመጡ የስራ ክፍሎች የእዉቅና እና ሽልማት ፕሮግራም ተደረገ፡፡ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም በተካሄደዉ ዓመታዊ የሰራተኞች ቀን ላይ በበጀት አመቱ በስራቸዉ ያሉ ሰራተኞችን በመምራት እና ጥሩ የስራ መንፈስ በመፍጠር ዉጤታማ የሆኑ ሶስት የስራ ክፍሎች የዋንጫ እና የገንዘብ ሽልማት ተበረከተላቸዉ፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ፍቅሬ ደሳለኝ በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ እንዳሉት ይህ ሽልማት ባለፉት ግዚያት የተቋረጠ ቢሆንም በዘንድሮ በጀት ዓመት ማናጅመንቱ በወሰነዉ ዉሳኔ እና ባስቀመጠዉ አቅጣጫ መሰረት ተጀምሯል ብለዋል፡፡ሁሌም እንደመርህ የምንለዉ ዩኒቨርስቲያችን ሲያድግና ሲለወጥ የመንግስት ተቋማትና ሰራተኞች የተሻለና ጥራት ያለዉን አገልግሎት ያገኛሉ፤ በተጨማሪም ሰራተኞች ያድጋሉ፣ይለወጣሉ በሰሩት ልክ ተጠቃሚም ይሆናሉ ብለዋል፡፡ የዚህ የእዉቅና እና ሽልማት ዋንኛ ዓላማ በሰራተኞች እና ስራ ክፍሎች መካከል የዉድድር መንፈስ በመፍጠር ለተሻለ ስራ እንዲተጉ ማድረግ ሲሆን በተጨማሪም በዚህ ሂደት ዉጤታማ ለሆኑ ክፍሎች እዉቅና እና ማበረታቻ መስጠት ነዉ ብለዋል፡፡በዘንድሮ አመት ሶስት የስራ ክፍሎች ለአፈጻጸማቸዉ እዉቅና የተሰጠ ሲሆን በሚቀጥለዉ በጀት ዓመት ደገሞ ቁጥሩን በመጨመር በሌሎች ዘረፎች ጭምር እንደሚካሄድ ገልጸዋል፡፡ ለሲቪል ሰርቪሱ የምንሰጠዉ አገልግሎት መሻሻል እንደተጠበቀ ሆኖ የዩኒቨርስቲያችንን የዉስጥ አቅም በብቁ እና በቂ የሰዉ ኃይል በማሳደጋችን ፣ ለመማር ማስተማሩ አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማት በማስፋፋታችን፤ ሌሎች መስፈርቶች ጭምር በማሟላታችን የምርምር ዩኒቨርስቲ መዋቅር ማግኘት ችለናል ብለዋል፡፡ አሁንም ከዚህ በበለጠ ዩኒቨርስቲያችንን ለማሳደግ በተሰማራንበት የስራ ክፍልና የስራ ድርሻ በተነሳሽነት መንፈስ ጠንክረን መስራት ይጠበቅብናል ሲሉ መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል፡፡በመጨረሻም ለዩኒቨርስቲዉ ዕቅድ ክንዉን መሳካት የበኩላቸዉን ኃላፊነት ለተወጡ አመራሮች፣የአካዳሚክና የአስተዳደር ሰራተኞች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በማጠቃላያዉም ላይ በ2016 ዓ.ም በአስተዳደር እና ልማት ዘርፍ የፋይናንስ ሥራ አስፈጻሚ፣የምህንድስና እና ጥገና አገልግሎት ሥራ አስፈጻሚ እና የስልጠናና ፋሲሊቲእና መስተንግዶ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ በክፍል ደረጃ የእዉቅና እና የዋንጫ ሽልማት ፣ ለስራ አስፈጻሚዎቹ የአስር ሺ ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡

photo content
+1