es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 351 suscriptores, ocupando la posición 2 648 en la categoría Bloques y el puesto 2 352 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 351 suscriptores.

Según los últimos datos del 21 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -144, y en las últimas 24 horas de -1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.49%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.78% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 382 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 691 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 40.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 22 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 351
Suscriptores
-124 horas
-387 días
-14430 días
Archivo de publicaciones
ከወንድማገኝ ጋር ያደረግኩት የአፍታ ቆይታ

photo content

photo content

photo content

የወገን ልሳን በመሆናችን የተነሳ ከጠለስ ሚዲያ የቀረጻና የኤሌክትሮኒክ እቃዎች ጋር እስር ቤት ያስገቡን የአረመኔው ሥርዓት የጸጥታ ኃይሎች ያለ ቅያሬ ልብስ በበረሀ አቆራርጠን ከአገር እንድንወጣ አድርገውናል። ይሄም በሆነ ማግስት ከደርዘን በላይ ክስ ያስተናገድንባትንና ለስደት የተዳረግንባትን ሚዲያችንን በሙሉ አቅም ይዘን ለመምጣት ለመጀመሪያ ጊዜ የጎፈንድሚ አካውንት መክፈት ግድ ብሎናል። እናም አካውንቱን የከፈተልንን ወንድማችንን ስናመሰግን ሌሎች ወዳጆቻችን ደግሞ የአቅማችሁን በማበርከትና ሊንኩን ሼር በማድረግ ጠለስ ሚዲያን ታበረታቱ ዘንድ በመጠየቅ ነው። https://gofund.me/d7ff9823

ምትሐተኛው ፋኖ!! ታላቁን የአማራ ሕዝብ በትንሹ ብአዴን ልክ አውርዶ በሚመለከተው ጠቅላይ ሚኒስትር "በሀያ ቀን ውስጥ ያልቃል" የተባለው "ፋኖን የመደምሰስ ዘመቻ" ከሚኒሻ፣ከፖሊስ፣ ከአድማ በታኝ፣ ከመከላከያ፣ ከሪፑብሊካን ጋርድ፣ ከአየር ወለድ፣ ከባሕር ሀይል፣ ከድሮን... በላይ ሁኖ "የድርድር ያለህ" የሚል እሪታ ሲፈጥር ከመስማት በላይ ምን ተዓምር ሊኖር ይችላል??

ቢመርም እውነት ነው
ቢመርም እውነት ነው

የንብረት ማስመለስ አዋጁ ዋና ዓላማ በአ/አበባ የሚኖረውን ሕዝብ ንብረትና ሐብት ቀምቶ ለብልጽግና ሸኔ አመራሮችና ቤተሰቦች ማከፋፈል ነው። የዜጎችን ሕንጻና ቤት በምናባቸው የተከፋፈሉ ባለሥልጣናት የዝርፊያ ሕልማቸውን የሚያሳኩበት አዋጅ ነው።

"ትልቅ ጀግንነት ማለት ባላንጣን ከመርታት ባለፈ የእራስን የእኔነት ስሜት ማሸነፍ መቻል ነው" እንዲባል ከመንደር አዛዥነት ይልቅ ወገኑ የሚፈልገውን አማራዊ አንድነትና ውሕደት አስቀድሞ "ምክትል" መ
"ትልቅ ጀግንነት ማለት ባላንጣን ከመርታት ባለፈ የእራስን የእኔነት ስሜት ማሸነፍ መቻል ነው" እንዲባል ከመንደር አዛዥነት ይልቅ ወገኑ የሚፈልገውን አማራዊ አንድነትና ውሕደት አስቀድሞ "ምክትል" መሆን የመረጠ እለት ከወትሮው ከፍ ብሎ ወደ ልባችን ዘለቀ። ወገኑን ከወረረው ጠላት ባለፈ የእራሱን ግላዊ ስሜት አሸንፎ ያሳየን ቀን ከደረቱ ስር ያለው ልብ የግለሰብ ሳይሆን የሕዝብ መሆኑ ታወቀ። እናመሠግናለን ወንድም ጋሼ!!

ለክቡር ጠበቆቼ ➖➖➖➖ ስዴት መምረጤን ሳልነግራችሁ በመኪና እና በእግሬ አቆራርጬ ካገር ልወጣ ከተገደድኩበት ምክንያት አንዱ በየሳምንቱ እናንተን ፍርድ ቤት ማመላለስ ስለሰለቸኝ ነው። እናም የባለፈው
ለክቡር ጠበቆቼ ➖➖➖➖ ስዴት መምረጤን ሳልነግራችሁ በመኪና እና በእግሬ አቆራርጬ ካገር ልወጣ ከተገደድኩበት ምክንያት አንዱ በየሳምንቱ እናንተን ፍርድ ቤት ማመላለስ ስለሰለቸኝ ነው። እናም የባለፈው ቀጠሮ ላይ ባለመገኘቴ "ባፋጣኝ በፖሊስ ተይዞ ይቅረብ" የሚል ትዕዛዝ ያስተላለፉትን ዳኞች "አገሩንና ቤቱን ጥሎላችሁ ሄዷል" በሉልኝ። በተረፈ ያለምንም ክፍያ እየተመላለሳችሁ ስላደረጋችሁልኝ ነገር ሁሉ አመሠግናለሁ። ድል ለአማራ!!

አረመኔ ተግባርህን ከመታገል ውጭ ወንጀል ሰርቶ የታሠረ አንድም የአማራ ልጅ አይገኝምና መሽኮርመሙን ትተህ ሁሉንም በጅምላ ፍታቸው!!
አረመኔ ተግባርህን ከመታገል ውጭ ወንጀል ሰርቶ የታሠረ አንድም የአማራ ልጅ አይገኝምና መሽኮርመሙን ትተህ ሁሉንም በጅምላ ፍታቸው!!

በዳንኤል ክብረት የሚመራው አፍራሽ ግብረ-ኃይል በአንድ እጁ ኦርቶዶክስን፣ በሌለኛው እጁ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ አቅዶ ምሰሶዎቿን ሲነቃቅል ፤ የቤተክርስቲያን እና የአገራችን ጠባቂ ሆነው የተገኙ ድንቅ
በዳንኤል ክብረት የሚመራው አፍራሽ ግብረ-ኃይል በአንድ እጁ ኦርቶዶክስን፣ በሌለኛው እጁ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ አቅዶ ምሰሶዎቿን ሲነቃቅል ፤ የቤተክርስቲያን እና የአገራችን ጠባቂ ሆነው የተገኙ ድንቅ ሰው.... መምሕር ፋንታሁን ዋቄ!!

መስኪ (ንግስቷ) ➖➖➖ ➽እውነትና እውቀት የሰረጻት፣ ከምጡቅ ጭንቅላት ጋር ጀግና ልብና የተባ አንደበት የተቸራት፣ በጥልቀት የማሰላሰልና ሐሳቧን ለሌሎች የማስገንዘብ መክሊት የተሰጣት፤ ➽ወሕኒ ቤት
መስኪ (ንግስቷ) ➖➖➖ ➽እውነትና እውቀት የሰረጻት፣ ከምጡቅ ጭንቅላት ጋር ጀግና ልብና የተባ አንደበት የተቸራት፣ በጥልቀት የማሰላሰልና ሐሳቧን ለሌሎች የማስገንዘብ መክሊት የተሰጣት፤ ➽ወሕኒ ቤት ሆናም ከልጆቿ እጣ ፈንታ ይልቅ የአማራ ትግል ነባራዊ ሁኔታ የሚያሳስባት፤ ➽ከግላዊ ምቾትና ድሎት ይልቅ ሕዝባዊ ነጻነትና እኩልነት የሚገዛት፣ መፍትሔ ሆና መገኘቷ የችግር አከፋፋዮች ሰለባ ያደረጋት... የክፍለ ዘመኑ ድንቅ ሴት...!! እውነት እልሻለሁ... የታሰርሽበትን ክፍል ለእነ ፋንቱ ተስፋዬና ሒሩት ካሳው የምታስረክቢበት ቀን ከፊታችን አለ። አሳዬ ደርቤ!!

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕ/ር መስፍን አርአያ፦ ➖➖➖➖➖➖➖➖👇 ➽የአእምሮ ሐኪም እንደመሆኑ መጠን ወፈፌውን ንጉሥ መፈወስ ሲገባው አብሮ መቀወስ የመረጠ፤ ➽በአገር ሥም የጠ/ሚኒስትሩን መ
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕ/ር መስፍን አርአያ፦ ➖➖➖➖➖➖➖➖👇 ➽የአእምሮ ሐኪም እንደመሆኑ መጠን ወፈፌውን ንጉሥ መፈወስ ሲገባው አብሮ መቀወስ የመረጠ፤ ➽በአገር ሥም የጠ/ሚኒስትሩን መንበር ማትረፍን አቅዶ ሙያውን፣ ሕዝቡን እና አገሩን በቁሳዊ ጥቅም የሸጠ...፤ ➽ችግር ፈቺ ባልሆነ ከንቱ ውይይት የNGO ገንዘብ ለመቀራመት በእጅጉ የቋመጠ፤ ➽ጠቅላዩ የሚታወቅበትን ሕዝብን የመናቅ አባዜ ተጋርቶ ከአገርና ሕዝብ ፍላጎት በተጻራሪ እራሱን ያስቀመጠ፤ ➽አገር የሚመክርበትን የመፍትሔ ሜዳ ሤራ የሚጠመቅበት ጓዳ በማድረግ ልጆቹ የሚያፍሩበትን የክሽፈትና የክሕደት ታሪክ ጥሎ ማለፍን የመረጠ፤ ➽የታሰሩትን ሰላማዊ ፖለቲከኞችና የመብት ተሟጋቿቾች በማስፈታት ፈንታ በምክክር ስም የሸፈቱትን ታጋዮች ጠርቶ ለማስበላት የቋመጠ፤ ➽ኢትዮጵያን ከፍርሰት፣ ሕዝቡን ከእልቂት ሊታደግ በሚገባው የምክክር መድረክ ላይ የአገር አፍራሾችንና የጨፍጫፊዎችን እድሜ ለማራዘም የመረጠ፤....መሆኑ ቢታወቅም ገና ከጅምሩ የከሸፈውና ዋና ዋና የፖለቲካ ተዋናዮችን ያላሳተፈው የፕሮፌሰሩ ጉባዔ ለአገር ቀጣይነት ይቅርና ለወንበሩ መረጋጋትም ያለው አበርክቶ ከዜሮ በታች መሆኑ እርግጥ ነው። አሳዬ ደርቤ Share and Post

እንደ ሕዝብ ከተፈጸመብን ግፍ ባለፈ፤ እንደ ግለሰብ የቁም እስረኛ አድርጎ በየሳምንቱ ፍርድ ቤት ሲያመላልሰን የከረመውንና ከአገራችን ጋር ጎጇችንን ያፈራረሰውን አረመኔ ሥርዓት፤ እጅግ በሚያስበረግገው
እንደ ሕዝብ ከተፈጸመብን ግፍ ባለፈ፤ እንደ ግለሰብ የቁም እስረኛ አድርጎ በየሳምንቱ ፍርድ ቤት ሲያመላልሰን የከረመውንና ከአገራችን ጋር ጎጇችንን ያፈራረሰውን አረመኔ ሥርዓት፤ እጅግ በሚያስበረግገው የሚዲያ ትግል ድባቅ ልንመታው በሙሉ ልብ #እየመጣን_ነው። ማሸነፋችንም አይቀሬ ነው!! በተረፈ ሲፈጸምብን የከረመውንና በበረሀ ውስጥ ያሳለፍነውን መከራና ስቃይ ከድል በኋላ የምንተርከው ይሆናል። ድል ለአማራ ድል ለፋኖ

ፈራጅ ሆናችሁ የምትመጡበት ቀን ቅርብ ነው!! አይዟችሁ ወገኖቼ!!
ፈራጅ ሆናችሁ የምትመጡበት ቀን ቅርብ ነው!! አይዟችሁ ወገኖቼ!!

በምቾት ካሳለፍከው ጊዜ ይልቅ የከፈልከው መስዋዕትነት በታሪክ ሲዘከር ይኖራል!! አይዞህ ክንዴ!!
በምቾት ካሳለፍከው ጊዜ ይልቅ የከፈልከው መስዋዕትነት በታሪክ ሲዘከር ይኖራል!! አይዞህ ክንዴ!!

በአዋሽ አርባ ማጎሪያ ጣቢያ በወንድሞቼ ላይ የተፈጸመውን ግፍ ስሰማ "ኀዘኔን መግለጽ አትችልም" ብዬ እንባዬን ዋጥኩት😭 የፈጣሪ ያለህ!!