uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 368 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 646-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 349-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 368 obunachiga ega bo‘ldi.

18 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -169 ga, so‘nggi 24 soatda esa -11 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.71% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.37% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 419 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 634 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 38 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 19 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 368
Obunachilar
-1124 soatlar
-237 kunlar
-16930 kunlar
Postlar arxiv
በአማራ የሕልውና ትግል ውስጥ አርበኛውን እና ቅጥረኛውን፣ ተኩላውን እና እረኛውን ለይተን መጓዝ ከጀመርን ረዥም ጊዜ ስለሆነን አሁን ላይ በዘመነ ካሴ፣ በምሬ ወዳጆ፣ በሀብቴ ወልዴ፣ በደሳለኝ ሲያስብ
በአማራ የሕልውና ትግል ውስጥ አርበኛውን እና ቅጥረኛውን፣ ተኩላውን እና እረኛውን ለይተን መጓዝ ከጀመርን ረዥም ጊዜ ስለሆነን አሁን ላይ በዘመነ ካሴ፣ በምሬ ወዳጆ፣ በሀብቴ ወልዴ፣ በደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ... ላይ የሚነዛን ፕሮፖጋንዳ መመከት ትተናል። ምክንያቱም ሕዝቡ መሪዎቹን እና ጎዳናውን አውቆ ጨርሷል። ስለዚህ የአሰላለፍ ወይንም የአቋም ለውጥ ባላደረጉበት ሁኔታ የእኒህን መሪዎች ስብዕና ዝቅ ለማድረግ ማሰብ የእስክንድርን እና የሸሪኮቹን ስብዕና ከፍ ለማድረግ እንደመሞከር የማይቻል መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል። እንኳን አደረሳችሁ! አሳዬ ደርቤ❗️

ደም ጠጪው የኦሮሙማ ሥርዓት 120 አማራዎችን በዛሬው እለት ጨፍጭፏል። አይዟችሁ ወገኖቼ😭

ሰበር ዜና! ከጅቡቲ ወታደራዊ መሳሪያ ጭኖ ወደ ሞጆ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ተቃጠለ! መነሻውን ጅቡቲ መዳረሻውን ሞጆ አደርጎ ወታደራዊ መሳሪያዎቸን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ሱማሌ ክልል ኤረር አካባቢ የ
ሰበር ዜና! ከጅቡቲ ወታደራዊ መሳሪያ ጭኖ ወደ ሞጆ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ተቃጠለ! መነሻውን ጅቡቲ መዳረሻውን ሞጆ አደርጎ ወታደራዊ መሳሪያዎቸን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ሱማሌ ክልል ኤረር አካባቢ የተቃጠለ ሲሆን በዚህ ቃጠሎ ኮንታክት ዋየር፣ ሚሴንጀር ዋየር ሙሉ ለሙሉ ወድሟል፣ ፍርጎው ሙሉ ለሙሉ እየወደመ ሲሆን፣ ሀዲዱ በመቅለጥ ላይ ላይ እንዳለ ለኢትዮ 251 ሚዲያ የአይን እማኞች ገልጸዋል። ምንጮች አክለውም እሳቱን አሁን በከፍተኛ ሁኔታ እየነደደ እንደሆነ ገልጸው የሚፈነዳ ነገር ይሰማል ብለዋል፡፡ የተቃጠለው ኮንቲነር ከወታደራዊ መሳሪያዎች በተጨማሪ ምንነቱ ያልታወቀ ተቀጣጣይ ነገር ይዞ ሲጓዝ እንደነበር የውስጥ የመረጃ ምንጮች ለኢትዮ 251 ሚዲያ አክለው ገልጸዋል።

እፎይ...❗️ ምግበይ...❗️ ብርቱካን...❗️ ቀጣዩ የብልጽግና አጀንዳ ምን ይሆን? ከእስካሁኑ የብጥብጥ አጀንዳ'ስ አገዛዙ ያገኘው ትርፍ ምን ይሆን?