fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 368 مشترک است و جایگاه 2 646 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 349 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 368 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 18 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -169 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -11 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.71% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.37% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 419 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 634 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 38 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 19 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 368
مشترکین
-1124 ساعت
-237 روز
-16930 روز
آرشیو پست ها
በአማራ የሕልውና ትግል ውስጥ አርበኛውን እና ቅጥረኛውን፣ ተኩላውን እና እረኛውን ለይተን መጓዝ ከጀመርን ረዥም ጊዜ ስለሆነን አሁን ላይ በዘመነ ካሴ፣ በምሬ ወዳጆ፣ በሀብቴ ወልዴ፣ በደሳለኝ ሲያስብ
በአማራ የሕልውና ትግል ውስጥ አርበኛውን እና ቅጥረኛውን፣ ተኩላውን እና እረኛውን ለይተን መጓዝ ከጀመርን ረዥም ጊዜ ስለሆነን አሁን ላይ በዘመነ ካሴ፣ በምሬ ወዳጆ፣ በሀብቴ ወልዴ፣ በደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ... ላይ የሚነዛን ፕሮፖጋንዳ መመከት ትተናል። ምክንያቱም ሕዝቡ መሪዎቹን እና ጎዳናውን አውቆ ጨርሷል። ስለዚህ የአሰላለፍ ወይንም የአቋም ለውጥ ባላደረጉበት ሁኔታ የእኒህን መሪዎች ስብዕና ዝቅ ለማድረግ ማሰብ የእስክንድርን እና የሸሪኮቹን ስብዕና ከፍ ለማድረግ እንደመሞከር የማይቻል መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል። እንኳን አደረሳችሁ! አሳዬ ደርቤ❗️

ደም ጠጪው የኦሮሙማ ሥርዓት 120 አማራዎችን በዛሬው እለት ጨፍጭፏል። አይዟችሁ ወገኖቼ😭

ሰበር ዜና! ከጅቡቲ ወታደራዊ መሳሪያ ጭኖ ወደ ሞጆ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ተቃጠለ! መነሻውን ጅቡቲ መዳረሻውን ሞጆ አደርጎ ወታደራዊ መሳሪያዎቸን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ሱማሌ ክልል ኤረር አካባቢ የ
ሰበር ዜና! ከጅቡቲ ወታደራዊ መሳሪያ ጭኖ ወደ ሞጆ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ተቃጠለ! መነሻውን ጅቡቲ መዳረሻውን ሞጆ አደርጎ ወታደራዊ መሳሪያዎቸን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ባቡር ሱማሌ ክልል ኤረር አካባቢ የተቃጠለ ሲሆን በዚህ ቃጠሎ ኮንታክት ዋየር፣ ሚሴንጀር ዋየር ሙሉ ለሙሉ ወድሟል፣ ፍርጎው ሙሉ ለሙሉ እየወደመ ሲሆን፣ ሀዲዱ በመቅለጥ ላይ ላይ እንዳለ ለኢትዮ 251 ሚዲያ የአይን እማኞች ገልጸዋል። ምንጮች አክለውም እሳቱን አሁን በከፍተኛ ሁኔታ እየነደደ እንደሆነ ገልጸው የሚፈነዳ ነገር ይሰማል ብለዋል፡፡ የተቃጠለው ኮንቲነር ከወታደራዊ መሳሪያዎች በተጨማሪ ምንነቱ ያልታወቀ ተቀጣጣይ ነገር ይዞ ሲጓዝ እንደነበር የውስጥ የመረጃ ምንጮች ለኢትዮ 251 ሚዲያ አክለው ገልጸዋል።

እፎይ...❗️ ምግበይ...❗️ ብርቱካን...❗️ ቀጣዩ የብልጽግና አጀንዳ ምን ይሆን? ከእስካሁኑ የብጥብጥ አጀንዳ'ስ አገዛዙ ያገኘው ትርፍ ምን ይሆን?