es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 351 suscriptores, ocupando la posición 2 646 en la categoría Bloques y el puesto 2 354 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 351 suscriptores.

Según los últimos datos del 22 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -133, y en las últimas 24 horas de -3, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 38.76%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.78% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 562 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 691 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 34.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 23 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 351
Suscriptores
-324 horas
-387 días
-13330 días
Archivo de publicaciones
ለኮንዶሚኒየም ምርኮኞች... 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 አንዳንድ ወንድሞች ወገናቸውን ሽጠው የሚረከቡትን ተራ ኮንዶሚንየም በጠኋራ ገንዘቤ ገዝቼ ወደ አዲስ አበባ የገባሁት ብልጽግና ወደ ሥልጣን ከመምጣቱ
ለኮንዶሚኒየም ምርኮኞች... 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 አንዳንድ ወንድሞች ወገናቸውን ሽጠው የሚረከቡትን ተራ ኮንዶሚንየም በጠኋራ ገንዘቤ ገዝቼ ወደ አዲስ አበባ የገባሁት ብልጽግና ወደ ሥልጣን ከመምጣቱ በፊት ነበር። ያውም ባለ ሦስት መኝታ...!😁 ሥራም የተቀጠርኩት የፌደራል መሥሪያ ቤቶች ውስጥ በሚከፈለው ከፍተኛ የደሞዝ ጣሪያ ነበር። በየዓመቱና በየሁለት ዓመቱ የማሳትማቸው የወግ መጽሐፍትም ፥ እስከ ሦስተኛ ዙር ድረስ መታተም የቻሉ ነበሩ። ዛሬ ግን በተለያዩ ፖለቲካዊ ምክንያቶች የተነሳ በእራሴ ቤት ውስጥ እየኖርኩ አይደለም። ባንድ በኩል አፋኝ ግብረ ኃይል አሰማርቶ በሚያሳድድና በሚያስር፣ በሌላ በኩል "ሥራህ ላይ አልተገኘኽም" የሚል ማስታወቂያ ለጥፎ በሚያባርር ሥርዓትም ከሥራ ገበታዬ ውጪ ከሆንኩ መንፈቅ አለፈኝ። እንደ በፊቱ ልጆቼን እየሳምኩና የወግ መጽሐፍቶችን እያሳተምኩ ዘና ማለትም የማይቻል ሁኗል። "ለምን" ካልከኝ... ➼ማንነቴን መርሳት ስለተሳነኝ... ➼"ምን አገባኝ" በሚል አቋም ዝም ማለት የማይቻል ስለሆነብኝ... ➼ከቃላት በላይ የሆነ ጥቃት በሚከሰትባት አገር ውስጥ ካራክተር እየፈጠሩ ድርሰት መጻፍ ስለደበረኝ... . . . እንዲያም ሆኖ ታድያ በረኃ የገቡትን ጓዶች ሳስብ ለአማራነቴ የከፈልኩት ዋጋ ኢምንት እየሆነብኝ ተቸግሬያለሁ!! ድል ለአማራ!!

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/1vnq9jLYdD4?feature=share

ለሥልጣን ካለው ፍቅር የተነሳ ተሽከርካሪ ወንበር ሲመለከት ሙር*ጡ ሁሉ የሚቆምበት ይመስለኛል። የውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ወይንም የብሔራዊ አረቂ ፋብሪካ ምክትል ዳይሬክተር አድርገው ቢገላግሉን ምን አ
ለሥልጣን ካለው ፍቅር የተነሳ ተሽከርካሪ ወንበር ሲመለከት ሙር*ጡ ሁሉ የሚቆምበት ይመስለኛል። የውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ወይንም የብሔራዊ አረቂ ፋብሪካ ምክትል ዳይሬክተር አድርገው ቢገላግሉን ምን አለበት?

photo content

photo content

እንኳን አደረሳችሁ።
እንኳን አደረሳችሁ።

photo content

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/zfMNk-7Au4E?feature=share

photo content

"ሴትዮዋ የሰጡኝ ኮንዶሚኒየም ሽንት ቤት የሌለው ነው፤ እናም ቀይረን ባለ 40/60 እንሰጥኻለን ቢሉኝም እስካሁን ድረስ የተገባልኝ ቃል ተፈጻሚ ባለመሆኑ የሐብታሙ አያሌውንና የብሩክ ይባስን ስድብ በ
"ሴትዮዋ የሰጡኝ ኮንዶሚኒየም ሽንት ቤት የሌለው ነው፤ እናም ቀይረን ባለ 40/60 እንሰጥኻለን ቢሉኝም እስካሁን ድረስ የተገባልኝ ቃል ተፈጻሚ ባለመሆኑ የሐብታሙ አያሌውንና የብሩክ ይባስን ስድብ በነጻ እየጠጣሁ ነው። 😂😂 ሻምበል በላይነህ የተባለ ቅ ሌ*ታ ም ትናንት ኢሳት ቲቪ ላይ የተናገረው። 😂😂🤣🤣

photo content

እልም ያለውን አጭበርባሪና የዐቢይ አሕመድ ካድሬ አሜሪካ ድረስ ለስብሰባ ጠርቶ "ብልጽግናን በምን አይነት መልኩ እናስወግደው?" በሚል ርዕስ ዙሪያ ለመምከር ታማኝ በየነን መሆን ይጠይቃል። ደግሞ እኮ የሚያሳዝነው ለከባድ ትግል የተጠራው ካድሬ የመድረክ ንግግሩን ያጠቃለለው "ከዚህ በኋላ በየትኛውም የፖለቲካ መድረክ ላይ መገኘት አልፈልግም" በሚል ኑዛዜ መሆኑ ነው። 😂

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ "ከምትወዳት እናትህ ጋር ይሄን ያህል ከቆየህ ይበቃኻል" ተብሎ በብልጽግና ኃይሎች የተለመደውን አፈና አስተናግዷል።
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ "ከምትወዳት እናትህ ጋር ይሄን ያህል ከቆየህ ይበቃኻል" ተብሎ በብልጽግና ኃይሎች የተለመደውን አፈና አስተናግዷል።

#መረጃ ሼር በማድረግ መረጃው እንዲዳረስ አድርጉ ከሁለት ሳምንት በፊት አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ የፋኖ የደንብ ልብስ እየተመረተ እንደሆነ መረጃው ደርሶን አድርሰናል። ጉጀሌው መንግስት ከሰሜን ሸዋ እስከ ወልዲያ ባለው መስመር መከላከያውን የፋኖንና የልዩ ኃይሉን የደንብ ልብስ አልብሰው ወደ ገጠራማው አካባቢ በማስገባት "እኛ ፋኖ ነን ከጓደኞቻችን ጋር ልንቀላቀል እንፈልጋለን በዚህ አካባቢ ያሉትን ፋኖዎች አሳዩን" እያስባሉ መሆኑን ወንድማችን Zinabu Zeneb አድርሶናል። ስለዚህ ማህበረስሰቡ መረጃ ባለመስጠት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል። መረጃውን በአፋጣኝ እያንዳንዱ ወረዳና ቀበሌ #እያንዳንዱ_ቤት እንዲደርስ እናድርግ።

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉንን መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/gHyxDadp7II?feature=share

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያለንን ምልከታ ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን፡፡https://streamyard.com/mdsz2y3pqh

ብልጽግና አገዛዝ አፈና የተፈጸመባቸውና ያሉበት የማይታወቅ ወንድሞቻችን፦ ➼ አወቀ ስንሻው፣ ➼አብርሃም መልካሙ፣ ➼ ኤርሚያስ መኩሪያ ➽ ኤዶሚያስ ጥሩነህ ከጸጉራቸው ላይ አንድ ዘለላ ቢጎድል ዋጋ ትከ
ብልጽግና አገዛዝ አፈና የተፈጸመባቸውና ያሉበት የማይታወቅ ወንድሞቻችን፦ ➼ አወቀ ስንሻው፣ ➼አብርሃም መልካሙ፣ ➼ ኤርሚያስ መኩሪያ ➽ ኤዶሚያስ ጥሩነህ ከጸጉራቸው ላይ አንድ ዘለላ ቢጎድል ዋጋ ትከፍሉበታላችሁ።

በኦሮሚያና በአዲስ አበባ መሀከል ድንበር (ወሰን) ከልለናል" ብላችሁ አልነበር ወይ? ሸገርን ሰልቅጦ በአዲስ አበባ ላይ አዲስ ከበባ ማድረግ አይከብድም ወይ? 😁
በኦሮሚያና በአዲስ አበባ መሀከል ድንበር (ወሰን) ከልለናል" ብላችሁ አልነበር ወይ? ሸገርን ሰልቅጦ በአዲስ አበባ ላይ አዲስ ከበባ ማድረግ አይከብድም ወይ? 😁

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉንን መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/I2GRL8uuh6I?feature=share