fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 351 مشترک است و جایگاه 2 646 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 354 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 351 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 22 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -133 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 38.76% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.78% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 562 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 691 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 34 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 23 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 351
مشترکین
-324 ساعت
-387 روز
-13330 روز
آرشیو پست ها
ለኮንዶሚኒየም ምርኮኞች... 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 አንዳንድ ወንድሞች ወገናቸውን ሽጠው የሚረከቡትን ተራ ኮንዶሚንየም በጠኋራ ገንዘቤ ገዝቼ ወደ አዲስ አበባ የገባሁት ብልጽግና ወደ ሥልጣን ከመምጣቱ
ለኮንዶሚኒየም ምርኮኞች... 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 አንዳንድ ወንድሞች ወገናቸውን ሽጠው የሚረከቡትን ተራ ኮንዶሚንየም በጠኋራ ገንዘቤ ገዝቼ ወደ አዲስ አበባ የገባሁት ብልጽግና ወደ ሥልጣን ከመምጣቱ በፊት ነበር። ያውም ባለ ሦስት መኝታ...!😁 ሥራም የተቀጠርኩት የፌደራል መሥሪያ ቤቶች ውስጥ በሚከፈለው ከፍተኛ የደሞዝ ጣሪያ ነበር። በየዓመቱና በየሁለት ዓመቱ የማሳትማቸው የወግ መጽሐፍትም ፥ እስከ ሦስተኛ ዙር ድረስ መታተም የቻሉ ነበሩ። ዛሬ ግን በተለያዩ ፖለቲካዊ ምክንያቶች የተነሳ በእራሴ ቤት ውስጥ እየኖርኩ አይደለም። ባንድ በኩል አፋኝ ግብረ ኃይል አሰማርቶ በሚያሳድድና በሚያስር፣ በሌላ በኩል "ሥራህ ላይ አልተገኘኽም" የሚል ማስታወቂያ ለጥፎ በሚያባርር ሥርዓትም ከሥራ ገበታዬ ውጪ ከሆንኩ መንፈቅ አለፈኝ። እንደ በፊቱ ልጆቼን እየሳምኩና የወግ መጽሐፍቶችን እያሳተምኩ ዘና ማለትም የማይቻል ሁኗል። "ለምን" ካልከኝ... ➼ማንነቴን መርሳት ስለተሳነኝ... ➼"ምን አገባኝ" በሚል አቋም ዝም ማለት የማይቻል ስለሆነብኝ... ➼ከቃላት በላይ የሆነ ጥቃት በሚከሰትባት አገር ውስጥ ካራክተር እየፈጠሩ ድርሰት መጻፍ ስለደበረኝ... . . . እንዲያም ሆኖ ታድያ በረኃ የገቡትን ጓዶች ሳስብ ለአማራነቴ የከፈልኩት ዋጋ ኢምንት እየሆነብኝ ተቸግሬያለሁ!! ድል ለአማራ!!

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/1vnq9jLYdD4?feature=share

ለሥልጣን ካለው ፍቅር የተነሳ ተሽከርካሪ ወንበር ሲመለከት ሙር*ጡ ሁሉ የሚቆምበት ይመስለኛል። የውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ወይንም የብሔራዊ አረቂ ፋብሪካ ምክትል ዳይሬክተር አድርገው ቢገላግሉን ምን አ
ለሥልጣን ካለው ፍቅር የተነሳ ተሽከርካሪ ወንበር ሲመለከት ሙር*ጡ ሁሉ የሚቆምበት ይመስለኛል። የውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ወይንም የብሔራዊ አረቂ ፋብሪካ ምክትል ዳይሬክተር አድርገው ቢገላግሉን ምን አለበት?

photo content

photo content

እንኳን አደረሳችሁ።
እንኳን አደረሳችሁ።

photo content

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/zfMNk-7Au4E?feature=share

photo content

"ሴትዮዋ የሰጡኝ ኮንዶሚኒየም ሽንት ቤት የሌለው ነው፤ እናም ቀይረን ባለ 40/60 እንሰጥኻለን ቢሉኝም እስካሁን ድረስ የተገባልኝ ቃል ተፈጻሚ ባለመሆኑ የሐብታሙ አያሌውንና የብሩክ ይባስን ስድብ በ
"ሴትዮዋ የሰጡኝ ኮንዶሚኒየም ሽንት ቤት የሌለው ነው፤ እናም ቀይረን ባለ 40/60 እንሰጥኻለን ቢሉኝም እስካሁን ድረስ የተገባልኝ ቃል ተፈጻሚ ባለመሆኑ የሐብታሙ አያሌውንና የብሩክ ይባስን ስድብ በነጻ እየጠጣሁ ነው። 😂😂 ሻምበል በላይነህ የተባለ ቅ ሌ*ታ ም ትናንት ኢሳት ቲቪ ላይ የተናገረው። 😂😂🤣🤣

photo content

እልም ያለውን አጭበርባሪና የዐቢይ አሕመድ ካድሬ አሜሪካ ድረስ ለስብሰባ ጠርቶ "ብልጽግናን በምን አይነት መልኩ እናስወግደው?" በሚል ርዕስ ዙሪያ ለመምከር ታማኝ በየነን መሆን ይጠይቃል። ደግሞ እኮ የሚያሳዝነው ለከባድ ትግል የተጠራው ካድሬ የመድረክ ንግግሩን ያጠቃለለው "ከዚህ በኋላ በየትኛውም የፖለቲካ መድረክ ላይ መገኘት አልፈልግም" በሚል ኑዛዜ መሆኑ ነው። 😂

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ "ከምትወዳት እናትህ ጋር ይሄን ያህል ከቆየህ ይበቃኻል" ተብሎ በብልጽግና ኃይሎች የተለመደውን አፈና አስተናግዷል።
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ "ከምትወዳት እናትህ ጋር ይሄን ያህል ከቆየህ ይበቃኻል" ተብሎ በብልጽግና ኃይሎች የተለመደውን አፈና አስተናግዷል።

#መረጃ ሼር በማድረግ መረጃው እንዲዳረስ አድርጉ ከሁለት ሳምንት በፊት አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ የፋኖ የደንብ ልብስ እየተመረተ እንደሆነ መረጃው ደርሶን አድርሰናል። ጉጀሌው መንግስት ከሰሜን ሸዋ እስከ ወልዲያ ባለው መስመር መከላከያውን የፋኖንና የልዩ ኃይሉን የደንብ ልብስ አልብሰው ወደ ገጠራማው አካባቢ በማስገባት "እኛ ፋኖ ነን ከጓደኞቻችን ጋር ልንቀላቀል እንፈልጋለን በዚህ አካባቢ ያሉትን ፋኖዎች አሳዩን" እያስባሉ መሆኑን ወንድማችን Zinabu Zeneb አድርሶናል። ስለዚህ ማህበረስሰቡ መረጃ ባለመስጠት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል። መረጃውን በአፋጣኝ እያንዳንዱ ወረዳና ቀበሌ #እያንዳንዱ_ቤት እንዲደርስ እናድርግ።

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉንን መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/gHyxDadp7II?feature=share

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያለንን ምልከታ ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን፡፡https://streamyard.com/mdsz2y3pqh

ብልጽግና አገዛዝ አፈና የተፈጸመባቸውና ያሉበት የማይታወቅ ወንድሞቻችን፦ ➼ አወቀ ስንሻው፣ ➼አብርሃም መልካሙ፣ ➼ ኤርሚያስ መኩሪያ ➽ ኤዶሚያስ ጥሩነህ ከጸጉራቸው ላይ አንድ ዘለላ ቢጎድል ዋጋ ትከ
ብልጽግና አገዛዝ አፈና የተፈጸመባቸውና ያሉበት የማይታወቅ ወንድሞቻችን፦ ➼ አወቀ ስንሻው፣ ➼አብርሃም መልካሙ፣ ➼ ኤርሚያስ መኩሪያ ➽ ኤዶሚያስ ጥሩነህ ከጸጉራቸው ላይ አንድ ዘለላ ቢጎድል ዋጋ ትከፍሉበታላችሁ።

በኦሮሚያና በአዲስ አበባ መሀከል ድንበር (ወሰን) ከልለናል" ብላችሁ አልነበር ወይ? ሸገርን ሰልቅጦ በአዲስ አበባ ላይ አዲስ ከበባ ማድረግ አይከብድም ወይ? 😁
በኦሮሚያና በአዲስ አበባ መሀከል ድንበር (ወሰን) ከልለናል" ብላችሁ አልነበር ወይ? ሸገርን ሰልቅጦ በአዲስ አበባ ላይ አዲስ ከበባ ማድረግ አይከብድም ወይ? 😁

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉንን መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/I2GRL8uuh6I?feature=share