ar
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie

تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 351 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 646 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 354 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 351 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 22 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -133، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -3، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 38.76‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.78‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 562 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 691 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 34.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 23 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.

14 351
المشتركون
-324 ساعات
-387 أيام
-13330 أيام
أرشيف المشاركات
ለኮንዶሚኒየም ምርኮኞች... 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 አንዳንድ ወንድሞች ወገናቸውን ሽጠው የሚረከቡትን ተራ ኮንዶሚንየም በጠኋራ ገንዘቤ ገዝቼ ወደ አዲስ አበባ የገባሁት ብልጽግና ወደ ሥልጣን ከመምጣቱ
ለኮንዶሚኒየም ምርኮኞች... 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 አንዳንድ ወንድሞች ወገናቸውን ሽጠው የሚረከቡትን ተራ ኮንዶሚንየም በጠኋራ ገንዘቤ ገዝቼ ወደ አዲስ አበባ የገባሁት ብልጽግና ወደ ሥልጣን ከመምጣቱ በፊት ነበር። ያውም ባለ ሦስት መኝታ...!😁 ሥራም የተቀጠርኩት የፌደራል መሥሪያ ቤቶች ውስጥ በሚከፈለው ከፍተኛ የደሞዝ ጣሪያ ነበር። በየዓመቱና በየሁለት ዓመቱ የማሳትማቸው የወግ መጽሐፍትም ፥ እስከ ሦስተኛ ዙር ድረስ መታተም የቻሉ ነበሩ። ዛሬ ግን በተለያዩ ፖለቲካዊ ምክንያቶች የተነሳ በእራሴ ቤት ውስጥ እየኖርኩ አይደለም። ባንድ በኩል አፋኝ ግብረ ኃይል አሰማርቶ በሚያሳድድና በሚያስር፣ በሌላ በኩል "ሥራህ ላይ አልተገኘኽም" የሚል ማስታወቂያ ለጥፎ በሚያባርር ሥርዓትም ከሥራ ገበታዬ ውጪ ከሆንኩ መንፈቅ አለፈኝ። እንደ በፊቱ ልጆቼን እየሳምኩና የወግ መጽሐፍቶችን እያሳተምኩ ዘና ማለትም የማይቻል ሁኗል። "ለምን" ካልከኝ... ➼ማንነቴን መርሳት ስለተሳነኝ... ➼"ምን አገባኝ" በሚል አቋም ዝም ማለት የማይቻል ስለሆነብኝ... ➼ከቃላት በላይ የሆነ ጥቃት በሚከሰትባት አገር ውስጥ ካራክተር እየፈጠሩ ድርሰት መጻፍ ስለደበረኝ... . . . እንዲያም ሆኖ ታድያ በረኃ የገቡትን ጓዶች ሳስብ ለአማራነቴ የከፈልኩት ዋጋ ኢምንት እየሆነብኝ ተቸግሬያለሁ!! ድል ለአማራ!!

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/1vnq9jLYdD4?feature=share

ለሥልጣን ካለው ፍቅር የተነሳ ተሽከርካሪ ወንበር ሲመለከት ሙር*ጡ ሁሉ የሚቆምበት ይመስለኛል። የውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ወይንም የብሔራዊ አረቂ ፋብሪካ ምክትል ዳይሬክተር አድርገው ቢገላግሉን ምን አ
ለሥልጣን ካለው ፍቅር የተነሳ ተሽከርካሪ ወንበር ሲመለከት ሙር*ጡ ሁሉ የሚቆምበት ይመስለኛል። የውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ወይንም የብሔራዊ አረቂ ፋብሪካ ምክትል ዳይሬክተር አድርገው ቢገላግሉን ምን አለበት?

photo content

photo content

እንኳን አደረሳችሁ።
እንኳን አደረሳችሁ።

photo content

ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/zfMNk-7Au4E?feature=share

photo content

"ሴትዮዋ የሰጡኝ ኮንዶሚኒየም ሽንት ቤት የሌለው ነው፤ እናም ቀይረን ባለ 40/60 እንሰጥኻለን ቢሉኝም እስካሁን ድረስ የተገባልኝ ቃል ተፈጻሚ ባለመሆኑ የሐብታሙ አያሌውንና የብሩክ ይባስን ስድብ በ
"ሴትዮዋ የሰጡኝ ኮንዶሚኒየም ሽንት ቤት የሌለው ነው፤ እናም ቀይረን ባለ 40/60 እንሰጥኻለን ቢሉኝም እስካሁን ድረስ የተገባልኝ ቃል ተፈጻሚ ባለመሆኑ የሐብታሙ አያሌውንና የብሩክ ይባስን ስድብ በነጻ እየጠጣሁ ነው። 😂😂 ሻምበል በላይነህ የተባለ ቅ ሌ*ታ ም ትናንት ኢሳት ቲቪ ላይ የተናገረው። 😂😂🤣🤣

photo content

እልም ያለውን አጭበርባሪና የዐቢይ አሕመድ ካድሬ አሜሪካ ድረስ ለስብሰባ ጠርቶ "ብልጽግናን በምን አይነት መልኩ እናስወግደው?" በሚል ርዕስ ዙሪያ ለመምከር ታማኝ በየነን መሆን ይጠይቃል። ደግሞ እኮ የሚያሳዝነው ለከባድ ትግል የተጠራው ካድሬ የመድረክ ንግግሩን ያጠቃለለው "ከዚህ በኋላ በየትኛውም የፖለቲካ መድረክ ላይ መገኘት አልፈልግም" በሚል ኑዛዜ መሆኑ ነው። 😂

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ "ከምትወዳት እናትህ ጋር ይሄን ያህል ከቆየህ ይበቃኻል" ተብሎ በብልጽግና ኃይሎች የተለመደውን አፈና አስተናግዷል።
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ "ከምትወዳት እናትህ ጋር ይሄን ያህል ከቆየህ ይበቃኻል" ተብሎ በብልጽግና ኃይሎች የተለመደውን አፈና አስተናግዷል።

#መረጃ ሼር በማድረግ መረጃው እንዲዳረስ አድርጉ ከሁለት ሳምንት በፊት አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ የፋኖ የደንብ ልብስ እየተመረተ እንደሆነ መረጃው ደርሶን አድርሰናል። ጉጀሌው መንግስት ከሰሜን ሸዋ እስከ ወልዲያ ባለው መስመር መከላከያውን የፋኖንና የልዩ ኃይሉን የደንብ ልብስ አልብሰው ወደ ገጠራማው አካባቢ በማስገባት "እኛ ፋኖ ነን ከጓደኞቻችን ጋር ልንቀላቀል እንፈልጋለን በዚህ አካባቢ ያሉትን ፋኖዎች አሳዩን" እያስባሉ መሆኑን ወንድማችን Zinabu Zeneb አድርሶናል። ስለዚህ ማህበረስሰቡ መረጃ ባለመስጠት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል። መረጃውን በአፋጣኝ እያንዳንዱ ወረዳና ቀበሌ #እያንዳንዱ_ቤት እንዲደርስ እናድርግ።

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉንን መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/gHyxDadp7II?feature=share

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያለንን ምልከታ ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን፡፡https://streamyard.com/mdsz2y3pqh

ብልጽግና አገዛዝ አፈና የተፈጸመባቸውና ያሉበት የማይታወቅ ወንድሞቻችን፦ ➼ አወቀ ስንሻው፣ ➼አብርሃም መልካሙ፣ ➼ ኤርሚያስ መኩሪያ ➽ ኤዶሚያስ ጥሩነህ ከጸጉራቸው ላይ አንድ ዘለላ ቢጎድል ዋጋ ትከ
ብልጽግና አገዛዝ አፈና የተፈጸመባቸውና ያሉበት የማይታወቅ ወንድሞቻችን፦ ➼ አወቀ ስንሻው፣ ➼አብርሃም መልካሙ፣ ➼ ኤርሚያስ መኩሪያ ➽ ኤዶሚያስ ጥሩነህ ከጸጉራቸው ላይ አንድ ዘለላ ቢጎድል ዋጋ ትከፍሉበታላችሁ።

በኦሮሚያና በአዲስ አበባ መሀከል ድንበር (ወሰን) ከልለናል" ብላችሁ አልነበር ወይ? ሸገርን ሰልቅጦ በአዲስ አበባ ላይ አዲስ ከበባ ማድረግ አይከብድም ወይ? 😁
በኦሮሚያና በአዲስ አበባ መሀከል ድንበር (ወሰን) ከልለናል" ብላችሁ አልነበር ወይ? ሸገርን ሰልቅጦ በአዲስ አበባ ላይ አዲስ ከበባ ማድረግ አይከብድም ወይ? 😁

በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉንን መረጃዎች ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።👇 https://www.youtube.com/live/I2GRL8uuh6I?feature=share