es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 354 suscriptores, ocupando la posición 2 648 en la categoría Bloques y el puesto 2 352 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 354 suscriptores.

Según los últimos datos del 21 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -144, y en las últimas 24 horas de -1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.49%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.78% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 382 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 691 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 40.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 22 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 354
Suscriptores
-124 horas
-387 días
-14430 días
Archivo de publicaciones
photo content

ከሰሞኑን በማወቅም ይሁን ባለማወቅ "እኔም ስኳድ ነኝ" የማለትና ስኳድነትን ወደ ሕዝብ የማስጠጋት ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ ልክ እንደዚሁ ሁሉ የጥቂት ግለሰቦች መጠሪያ እና መታወቂ የሆነውን ስኳድነት አንዳንድ ጸረ አማራዎች የአንድ አካባቢ ወገኖችን ለማሸማቀቂያ አገልግሎትነት ሲጠቀሙበት አይተናል፡፡ ስለዚያም ሲባል ስኳድ ማለት ምን ማለት ነው? የሚወክለውስ ማንን ነው? ባሁኑ ሰዓትስ የአማራን ፖለቲካ ወዴት እየወሰደው ነው? በሚለው ጥያቄ ዙሪያ ግልጽ ግልጹን ልንናገር ከተፍ ብለናል፡፡

photo content

ከወራት በፊት ስለ ደራርቱ ድብቅ ማንነት ዘርዝሬ ስጽፍ 900 ስድብ ያሸከማችሁኝ "ይቅርታ" ልትጠይቁኝ ይገባል። 😂
ከወራት በፊት ስለ ደራርቱ ድብቅ ማንነት ዘርዝሬ ስጽፍ 900 ስድብ ያሸከማችሁኝ "ይቅርታ" ልትጠይቁኝ ይገባል። 😂

ጀግናው የአማራ ፋኖ በታች አርማጭህ ማሰሮ ደንብ በተደረገ ውጊያ የማረካቸውን የ16ኛው ክፍለ ዘመን ወራሪዎች በምታዩት መልኩ አዳራሽ ውስጥ ጠቅጥቆ በመቀለብ ላይ ይገኛል።በእነሱ ምትክ የተማረኩት ፋኖ
ጀግናው የአማራ ፋኖ በታች አርማጭህ ማሰሮ ደንብ በተደረገ ውጊያ የማረካቸውን የ16ኛው ክፍለ ዘመን ወራሪዎች በምታዩት መልኩ አዳራሽ ውስጥ ጠቅጥቆ በመቀለብ ላይ ይገኛል።በእነሱ ምትክ የተማረኩት ፋኖዎች ቢሆኑ ኖሮ ግን ከረሸኗቸው በኋላ አስከሬናቸውን ይለጥፉልን ነበር።

photo content

photo content

photo content

ሲከፋፍል ከርሞ ፥ ልዩነት ሲዘራ ማታኮስ ከጅሎ ፥ አማራን ከአማራ የክፍፍል ወሬው ፥ ለዜና ሳያበቃ አርማጭሆ ታጭዶ ፥ ጎጃም ላይ ተወቃ። ዝንታለም አማራ!! አሳዬ ደርቤ #Share

photo content

photo content

photo content

የባሕር ዳር ሕዝብ የፋኖዎችን ትዕዛዝ ተፈጻሚ አድርጓል። ድል ፥ ፍትሐዊ ጥያቄ ላነገበው አማራ!! ድል ፥ የሠራትን አገር ለተዘረፈው አማራ!!
+2
የባሕር ዳር ሕዝብ የፋኖዎችን ትዕዛዝ ተፈጻሚ አድርጓል። ድል ፥ ፍትሐዊ ጥያቄ ላነገበው አማራ!! ድል ፥ የሠራትን አገር ለተዘረፈው አማራ!!