ar
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie

تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 353 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 647 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 354 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 353 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 20 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -147، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -10، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.49‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.56‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 381 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 659 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 39.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 21 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.

14 353
المشتركون
-1024 ساعات
-427 أيام
-14730 أيام
أرشيف المشاركات

photo content

ከሰሞኑን በማወቅም ይሁን ባለማወቅ "እኔም ስኳድ ነኝ" የማለትና ስኳድነትን ወደ ሕዝብ የማስጠጋት ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ ልክ እንደዚሁ ሁሉ የጥቂት ግለሰቦች መጠሪያ እና መታወቂ የሆነውን ስኳድነት አንዳንድ ጸረ አማራዎች የአንድ አካባቢ ወገኖችን ለማሸማቀቂያ አገልግሎትነት ሲጠቀሙበት አይተናል፡፡ ስለዚያም ሲባል ስኳድ ማለት ምን ማለት ነው? የሚወክለውስ ማንን ነው? ባሁኑ ሰዓትስ የአማራን ፖለቲካ ወዴት እየወሰደው ነው? በሚለው ጥያቄ ዙሪያ ግልጽ ግልጹን ልንናገር ከተፍ ብለናል፡፡

photo content

ከወራት በፊት ስለ ደራርቱ ድብቅ ማንነት ዘርዝሬ ስጽፍ 900 ስድብ ያሸከማችሁኝ "ይቅርታ" ልትጠይቁኝ ይገባል። 😂
ከወራት በፊት ስለ ደራርቱ ድብቅ ማንነት ዘርዝሬ ስጽፍ 900 ስድብ ያሸከማችሁኝ "ይቅርታ" ልትጠይቁኝ ይገባል። 😂

ጀግናው የአማራ ፋኖ በታች አርማጭህ ማሰሮ ደንብ በተደረገ ውጊያ የማረካቸውን የ16ኛው ክፍለ ዘመን ወራሪዎች በምታዩት መልኩ አዳራሽ ውስጥ ጠቅጥቆ በመቀለብ ላይ ይገኛል።በእነሱ ምትክ የተማረኩት ፋኖ
ጀግናው የአማራ ፋኖ በታች አርማጭህ ማሰሮ ደንብ በተደረገ ውጊያ የማረካቸውን የ16ኛው ክፍለ ዘመን ወራሪዎች በምታዩት መልኩ አዳራሽ ውስጥ ጠቅጥቆ በመቀለብ ላይ ይገኛል።በእነሱ ምትክ የተማረኩት ፋኖዎች ቢሆኑ ኖሮ ግን ከረሸኗቸው በኋላ አስከሬናቸውን ይለጥፉልን ነበር።

photo content

photo content

photo content

ሲከፋፍል ከርሞ ፥ ልዩነት ሲዘራ ማታኮስ ከጅሎ ፥ አማራን ከአማራ የክፍፍል ወሬው ፥ ለዜና ሳያበቃ አርማጭሆ ታጭዶ ፥ ጎጃም ላይ ተወቃ። ዝንታለም አማራ!! አሳዬ ደርቤ #Share

photo content

photo content

photo content

የባሕር ዳር ሕዝብ የፋኖዎችን ትዕዛዝ ተፈጻሚ አድርጓል። ድል ፥ ፍትሐዊ ጥያቄ ላነገበው አማራ!! ድል ፥ የሠራትን አገር ለተዘረፈው አማራ!!
+2
የባሕር ዳር ሕዝብ የፋኖዎችን ትዕዛዝ ተፈጻሚ አድርጓል። ድል ፥ ፍትሐዊ ጥያቄ ላነገበው አማራ!! ድል ፥ የሠራትን አገር ለተዘረፈው አማራ!!