es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 364 suscriptores, ocupando la posición 2 648 en la categoría Bloques y el puesto 2 346 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 364 suscriptores.

Según los últimos datos del 19 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -151, y en las últimas 24 horas de -7, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.94%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 10.81% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 450 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 553 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 39.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 20 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 364
Suscriptores
-724 horas
-337 días
-15130 días
Archivo de publicaciones
ምዕመናኑን ችላ ብሎ ሕንጻውን የሚጠብቅና ከብአዴን በላይ ለምድራዊ ኑሮ የሚጨነቅ ዓለማዊ ሲኖዶስ ተፈጥሯል። እናም ያለ ምንም ጥፋት በዝቋላም ሆነ በአርሲ የሚያርዱህ ጠባቂ አልባ መሆንህን ስለተረዱ ነው።

photo content

በየቦታዉ የአመጽ መንፈስ እየተቀሰቀሰ ነው። እናም መምህራን የጠሩትን የሥራ ማቆም አድማ ሁሉም የመንግስት ሠራተኞች፣ ነጋዴዎች እና አሽከርካሪዎች ሊቀላቀሉት ይገባል። ድል በወመኔ ሥርዓት ኑሮውን ለተ
በየቦታዉ የአመጽ መንፈስ እየተቀሰቀሰ ነው። እናም መምህራን የጠሩትን የሥራ ማቆም አድማ ሁሉም የመንግስት ሠራተኞች፣ ነጋዴዎች እና አሽከርካሪዎች ሊቀላቀሉት ይገባል። ድል በወመኔ ሥርዓት ኑሮውን ለተቀማው ለሕዝብ!

በማንነቱም ሆነ በሃይማኖቱ ጠባቂ አልባ የሆነው የአማራ ሕዝብ ለዘራቸውና ለጥቅማቸው በተገዙ ካባ ለባሾች ከዚህ በላይ ሊቀለድበት አይገባም። እናም የእራሱን የሃይማኖት ጉባዔና ተቋም ማቋቋም አለበት።
በማንነቱም ሆነ በሃይማኖቱ ጠባቂ አልባ የሆነው የአማራ ሕዝብ ለዘራቸውና ለጥቅማቸው በተገዙ ካባ ለባሾች ከዚህ በላይ ሊቀለድበት አይገባም። እናም የእራሱን የሃይማኖት ጉባዔና ተቋም ማቋቋም አለበት።

photo content

የጄኔራሉ ጥብቅ መልዕክት https://youtu.be/9sSgI0qlcd0?si=yhPIkoOYXZVMlgfH
የጄኔራሉ ጥብቅ መልዕክት https://youtu.be/9sSgI0qlcd0?si=yhPIkoOYXZVMlgfH

ዜናው👉"ጥምር ጦሩ በወሰደው እርምጃ በጽንፈኛው ፋኖ የተወሰዱ የመንግሥት መኪኖችን አስመለሰ" ይላል። መኪናው እንደምታዩት ነው 😂😂
ዜናው👉"ጥምር ጦሩ በወሰደው እርምጃ በጽንፈኛው ፋኖ የተወሰዱ የመንግሥት መኪኖችን አስመለሰ" ይላል። መኪናው እንደምታዩት ነው 😂😂

የጠለስ ሚዲያን ልዩ ዝግጅት ጋበዝን👇 https://youtu.be/aP-lUxTKmxw?si=31fW9KgnxdHussXf
የጠለስ ሚዲያን ልዩ ዝግጅት ጋበዝን👇 https://youtu.be/aP-lUxTKmxw?si=31fW9KgnxdHussXf

በዲያስፖራው የተመሠረቱ የአማራ ማሕበራት ሽባ የሆኑትና ውጤታማ ሥራ መሥራት ያልቻሉት አማራ በሚመስሉ አማርኛ ተናጋሪ ጸረ አማራ ግለሰቦች የሚመሩ ስለሆኑ ነው።

"እልፍ አእላፍ አማራዎችን አስገድሎ ከአገር መውጣቱ አልበቃው ብሎ "ድፍን የአማራ ሕዝብ ከምድረ ገጽ መጥፋት አለበት" ብሎ ሃያ አራት ሰዓት የሚቅበዘበዝ ዘረኛ ፍጥረት ይሄንን አየሁ...
"እልፍ አእላፍ አማራዎችን አስገድሎ ከአገር መውጣቱ አልበቃው ብሎ "ድፍን የአማራ ሕዝብ ከምድረ ገጽ መጥፋት አለበት" ብሎ ሃያ አራት ሰዓት የሚቅበዘበዝ ዘረኛ ፍጥረት ይሄንን አየሁ...

photo content