fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 364 مشترک است و جایگاه 2 648 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 346 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 364 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -151 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.94% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.81% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 450 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 553 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 39 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 364
مشترکین
-724 ساعت
-337 روز
-15130 روز
آرشیو پست ها
ምዕመናኑን ችላ ብሎ ሕንጻውን የሚጠብቅና ከብአዴን በላይ ለምድራዊ ኑሮ የሚጨነቅ ዓለማዊ ሲኖዶስ ተፈጥሯል። እናም ያለ ምንም ጥፋት በዝቋላም ሆነ በአርሲ የሚያርዱህ ጠባቂ አልባ መሆንህን ስለተረዱ ነው።

photo content

በየቦታዉ የአመጽ መንፈስ እየተቀሰቀሰ ነው። እናም መምህራን የጠሩትን የሥራ ማቆም አድማ ሁሉም የመንግስት ሠራተኞች፣ ነጋዴዎች እና አሽከርካሪዎች ሊቀላቀሉት ይገባል። ድል በወመኔ ሥርዓት ኑሮውን ለተ
በየቦታዉ የአመጽ መንፈስ እየተቀሰቀሰ ነው። እናም መምህራን የጠሩትን የሥራ ማቆም አድማ ሁሉም የመንግስት ሠራተኞች፣ ነጋዴዎች እና አሽከርካሪዎች ሊቀላቀሉት ይገባል። ድል በወመኔ ሥርዓት ኑሮውን ለተቀማው ለሕዝብ!

በማንነቱም ሆነ በሃይማኖቱ ጠባቂ አልባ የሆነው የአማራ ሕዝብ ለዘራቸውና ለጥቅማቸው በተገዙ ካባ ለባሾች ከዚህ በላይ ሊቀለድበት አይገባም። እናም የእራሱን የሃይማኖት ጉባዔና ተቋም ማቋቋም አለበት።
በማንነቱም ሆነ በሃይማኖቱ ጠባቂ አልባ የሆነው የአማራ ሕዝብ ለዘራቸውና ለጥቅማቸው በተገዙ ካባ ለባሾች ከዚህ በላይ ሊቀለድበት አይገባም። እናም የእራሱን የሃይማኖት ጉባዔና ተቋም ማቋቋም አለበት።

photo content

የጄኔራሉ ጥብቅ መልዕክት https://youtu.be/9sSgI0qlcd0?si=yhPIkoOYXZVMlgfH
የጄኔራሉ ጥብቅ መልዕክት https://youtu.be/9sSgI0qlcd0?si=yhPIkoOYXZVMlgfH

ዜናው👉"ጥምር ጦሩ በወሰደው እርምጃ በጽንፈኛው ፋኖ የተወሰዱ የመንግሥት መኪኖችን አስመለሰ" ይላል። መኪናው እንደምታዩት ነው 😂😂
ዜናው👉"ጥምር ጦሩ በወሰደው እርምጃ በጽንፈኛው ፋኖ የተወሰዱ የመንግሥት መኪኖችን አስመለሰ" ይላል። መኪናው እንደምታዩት ነው 😂😂

የጠለስ ሚዲያን ልዩ ዝግጅት ጋበዝን👇 https://youtu.be/aP-lUxTKmxw?si=31fW9KgnxdHussXf
የጠለስ ሚዲያን ልዩ ዝግጅት ጋበዝን👇 https://youtu.be/aP-lUxTKmxw?si=31fW9KgnxdHussXf

በዲያስፖራው የተመሠረቱ የአማራ ማሕበራት ሽባ የሆኑትና ውጤታማ ሥራ መሥራት ያልቻሉት አማራ በሚመስሉ አማርኛ ተናጋሪ ጸረ አማራ ግለሰቦች የሚመሩ ስለሆኑ ነው።

"እልፍ አእላፍ አማራዎችን አስገድሎ ከአገር መውጣቱ አልበቃው ብሎ "ድፍን የአማራ ሕዝብ ከምድረ ገጽ መጥፋት አለበት" ብሎ ሃያ አራት ሰዓት የሚቅበዘበዝ ዘረኛ ፍጥረት ይሄንን አየሁ...
"እልፍ አእላፍ አማራዎችን አስገድሎ ከአገር መውጣቱ አልበቃው ብሎ "ድፍን የአማራ ሕዝብ ከምድረ ገጽ መጥፋት አለበት" ብሎ ሃያ አራት ሰዓት የሚቅበዘበዝ ዘረኛ ፍጥረት ይሄንን አየሁ...

photo content