es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 364 suscriptores, ocupando la posición 2 648 en la categoría Bloques y el puesto 2 346 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 364 suscriptores.

Según los últimos datos del 19 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -151, y en las últimas 24 horas de -7, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.94%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 10.81% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 450 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 553 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 39.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 20 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 364
Suscriptores
-724 horas
-337 días
-15130 días
Archivo de publicaciones
መግደልና ማፈናቀል የማን አመል እንደሆነ ኢትዮጵያ ጠንቅቃ ታውቃለች። ትናንት እራሱ ያንን ቪዲዮ ከለጠፍክልን በኋላ ከፌደራል መሥሪያ ቤቶች አማራዎችን የምታፈናቅልበትን አዋጅ እያስጸደቅክ ነበር።

ከእልፍ አእላፍ የዐማራ ንጹሐን በተጨማሪ የሐጫሉን እና የበቴ ኡርጌሳን ግድያ በኦነግ ሸኔ ሲያሳብብ የኖረው አገዛዝ ለድርድር ወደ ታንዛኒያ ከሄደ በኋላ ፥ ከጃልመሮ ጥያቄዎች ሁሉ በጣም ያስደነገጠው "በኢትዮጵያ የተፈጸሙ ግድያዎችና ጭፍጨፋዎች በገለልተኛ ወገን ይጣሩ" የሚለው ነው። ምክንያቱም ባለፉት አምስት ዓመታት በሕዝብ ላይ ከተፈጸሙ ጥቃቶች ባለፈ ከኢንጂነር ስመኘው እስከ ጄኔራል ሰዓረ፤ ከሐጫሉ ሁንዴሳ እስከ በቴ ኡርጌሳ ሁሉም ግድያዎች በገለልተኛ ወገን ከተጣሩ ወንጀለኛ ሆኖ የሚገኘው በዐቢይ የሚመራው ኮሬ ኔጌኛ እና ብልጽግና ነው።

Enjoy this post in TikTok: https://vm.tiktok.com/ZMhnYxhXj/

ዐቢይ አሕመድ ከፋኖ በማስከተል በጣም የሚፈራው የከተሞች አመጽ መርካቶ ላይ ተጀምሯል። ወገኔ ሆይ ይሄን አረ&መኔ ሥርዓት በሳምንት ውስጥ ተረት ማድረግ ከፈለክ "እንቢኝ" በል!! "በቃኸኝ" በል!!
+4
ዐቢይ አሕመድ ከፋኖ በማስከተል በጣም የሚፈራው የከተሞች አመጽ መርካቶ ላይ ተጀምሯል። ወገኔ ሆይ ይሄን አረ&መኔ ሥርዓት በሳምንት ውስጥ ተረት ማድረግ ከፈለክ "እንቢኝ" በል!! "በቃኸኝ" በል!!

photo content
+4

photo content

እንደ CGTN አይነት አለም አቀፍ ሚዲያ ላይ ተቀጥሮም ከብሔሩ አልፎ ለአገሩ መትረፍ የተሳነው እንደ ግሩም ጫላ ያለ ዘረኛና ጥቅመኛ ጋዜጠኛ እንዳየን ሁሉ ፥ እንደ ኤሊያስ መሠረት ያለ ሐቀኛ ጋዜጠኛ
እንደ CGTN አይነት አለም አቀፍ ሚዲያ ላይ ተቀጥሮም ከብሔሩ አልፎ ለአገሩ መትረፍ የተሳነው እንደ ግሩም ጫላ ያለ ዘረኛና ጥቅመኛ ጋዜጠኛ እንዳየን ሁሉ ፥ እንደ ኤሊያስ መሠረት ያለ ሐቀኛ ጋዜጠኛም አለ። እናም ኤላ ወንድሜ ሆይ፦ እውነትን እና ማስረጃን መሠረት አድርገህ ለምታወጣው መረጃ ያለኝን አክብሮትና አድናቆት ልገልጽልህ እወዳለሁ።

ብርሐኑ ጁላ የተለመደውንና የማያሻግረውን ድልድይ ከጎበኘ በኋላ "ከድልድዩ ማዶ ያለውን ምድር እንየው እንዴ" በማለት ሲጠይቅ አረጋ ምን ብሎ ቢመልስለት ጥሩ ነው? "ከድልድዩ ማዶ ያለው ቀጠና የፋኖ
ብርሐኑ ጁላ የተለመደውንና የማያሻግረውን ድልድይ ከጎበኘ በኋላ "ከድልድዩ ማዶ ያለውን ምድር እንየው እንዴ" በማለት ሲጠይቅ አረጋ ምን ብሎ ቢመልስለት ጥሩ ነው? "ከድልድዩ ማዶ ያለው ቀጠና የፋኖ ነው"😂

ጠለስ ኒውስን ሰብስክራይብ አድርጋችሁ እየተከታተላችሁ ነዎይ?

photo content

photo content

photo content