es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 336 suscriptores, ocupando la posición 2 651 en la categoría Bloques y el puesto 2 347 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 336 suscriptores.

Según los últimos datos del 26 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -104, y en las últimas 24 horas de -8, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 35.99%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 12.61% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 158 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 808 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 30.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 27 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 336
Suscriptores
-824 horas
-327 días
-10430 días
Archivo de publicaciones
ዛሬ ምሽት ተጀምሮ ለሶስት ቀን የሚቆየውን "የአቢይ አሕመድን አረመኔያዊ ድርጊት ለዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ የሚያሳውቅ የትዊተር ዘመቻ ለማጨናገፍና ለመጥለፍ በአገዛዙ ዘንድ ብዙ የሐሰት ዜናዎችና ሰበር መረጃዎች መዘጋጀታቸውን ሰምተናል። እናም ይሄንን በመረዳት ሙሉ ትኩረታችንን የምሽቱ የትዊተር ዘመቻ ላይ ማድረግ ይገባናል። Follow ያላደረጋችሁ👇👇👇 https://x.com/AsayeDerbie?t=NRq2eatoIwsX84yV5uKlsA&s=09

ከዛሬ ማታ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀን የሚቆይ በአማራ ሕዝብ ላይ የሚደርሰውን ሁሉን አቀፍ ጥቃት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ X ላይ ዘመቻ ይኖረናል። ሁሉም ይዘጋጅ። የX አካውንት የሌላችሁ
ከዛሬ ማታ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀን የሚቆይ በአማራ ሕዝብ ላይ የሚደርሰውን ሁሉን አቀፍ ጥቃት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ X ላይ ዘመቻ ይኖረናል። ሁሉም ይዘጋጅ። የX አካውንት የሌላችሁ ክፈቱ! Follow ያላደረጋችሁ👇👇👇 https://x.com/AsayeDerbie?t=NRq2eatoIwsX84yV5uKlsA&s=09

ይሄን ንፍጣም አረመኔ ሥርዓት ማሸነፍ ለአማራ ሕዝብ አማራጭ የሌለው ግዴታ ነው!!

photo content

" ገጥመን መስሎኝ" የሚሉህ በዚህ መልኩ ሕጻናት እየገደሉ ነው
" ገጥመን መስሎኝ" የሚሉህ በዚህ መልኩ ሕጻናት እየገደሉ ነው

የዐቢይ አሕመድ ወራሪ ጦር በሜጫ ወረዳ ጥቅምት 1 እና 2 ቤት ለቤት እየዞረ በከፈተው ጥቃት 18 ሕጻናትና 26 ሴቶችን ጨምሮ 207 ንጹሐን እረሽኗል።

ለየትኛውም ሕግጋት በማይገዛ ቀውስ ንጉሥ አገር ስትፈርስ እና ሰብዓዊነት ሲረክስ ይሄንን ይመስላል። የአዲስ አበባ ሕዝብ "መፈንቅለ-ከተማ" ተደረገበት።
ለየትኛውም ሕግጋት በማይገዛ ቀውስ ንጉሥ አገር ስትፈርስ እና ሰብዓዊነት ሲረክስ ይሄንን ይመስላል። የአዲስ አበባ ሕዝብ "መፈንቅለ-ከተማ" ተደረገበት።

በር ዜና፦ የአማራ ፋኖ በወሎ አሳምነው ክፍለጦር የሰሜን ወሎ ዋና ከተማ የሆነችውን የወልዲያ ከተማ ተቆጣጥሯል። ✊
በር ዜና፦ የአማራ ፋኖ በወሎ አሳምነው ክፍለጦር የሰሜን ወሎ ዋና ከተማ የሆነችውን የወልዲያ ከተማ ተቆጣጥሯል። ✊

ብልጽግና በንጹሐን ላይ የሚፈጽመውን ጭፍጨፋ እንዲያቆም፣ በየጊዜው ያፈናቸውን ዜጎች እንዲፈታ፣ በአማራ ክልል ያወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲያነሳ፣ ጠመንጃውን ሰቅሎ ወደ ጠረጴዛ ውይይት እንዲመጣ 45 አገራት በጋራ ባወጡት መግለጫ ጠይቀዋል።

የአማራ ተወላጅ የሆኑ የመከላከያ ሠራዊት አባላትን ለሼኔ አስረክበው እንዴት እንደሚጫወቱባቸው ተመልከቱ

ምስጋና
ምስጋና