uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 294 підписників, посідаючи 2 654 місце в категорії Блоги та 2 368 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 294 підписників.

За останніми даними від 03 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -148, а за останні 24 години на 0, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 34.94%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 13.21% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 4 995 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 888 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 25.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 06 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 294
Підписники
Немає даних24 години
-397 днів
-14830 день
Архів дописів
የእራሱን ወገን ጥርግርግ አድርጎ ከአዲስ አበባ ያፈናቀለ ታሪከኛ ፍጥረት!! አሁን ለዚህ ሰው ወንጀል የሚመጥን ሕጋዊ ቅጣት ይኖር ይሆን??
የእራሱን ወገን ጥርግርግ አድርጎ ከአዲስ አበባ ያፈናቀለ ታሪከኛ ፍጥረት!! አሁን ለዚህ ሰው ወንጀል የሚመጥን ሕጋዊ ቅጣት ይኖር ይሆን??

ትዊተር ላይ ከአቢይ ሚሊሻ ጋር ገብግቡ ስለተጀመረ ፈጥናችሁ ተቀላቀሉን!! Follow ያላደረጋችሁ👇👇👇 https://x.com/AsayeDerbie?t=YaeXxwDf2GMa5Uvit3G00g&s=09

ዛሬ በዳንግላ አካባቢ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ከተገደሉት ንጹሐን መሀከል አንዱ😭😭
ዛሬ በዳንግላ አካባቢ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ከተገደሉት ንጹሐን መሀከል አንዱ😭😭

photo content

ዛሬ ምሽት ተጀምሮ ለሶስት ቀን የሚቆየውን "የአቢይ አሕመድን አረመኔያዊ ድርጊት ለዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ የሚያሳውቅ የትዊተር ዘመቻ ለማጨናገፍና ለመጥለፍ በአገዛዙ ዘንድ ብዙ የሐሰት ዜናዎችና ሰበር መረጃዎች መዘጋጀታቸውን ሰምተናል። እናም ይሄንን በመረዳት ሙሉ ትኩረታችንን የምሽቱ የትዊተር ዘመቻ ላይ ማድረግ ይገባናል። Follow ያላደረጋችሁ👇👇👇 https://x.com/AsayeDerbie?t=NRq2eatoIwsX84yV5uKlsA&s=09

ከዛሬ ማታ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀን የሚቆይ በአማራ ሕዝብ ላይ የሚደርሰውን ሁሉን አቀፍ ጥቃት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ X ላይ ዘመቻ ይኖረናል። ሁሉም ይዘጋጅ። የX አካውንት የሌላችሁ
ከዛሬ ማታ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀን የሚቆይ በአማራ ሕዝብ ላይ የሚደርሰውን ሁሉን አቀፍ ጥቃት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማሳወቅ X ላይ ዘመቻ ይኖረናል። ሁሉም ይዘጋጅ። የX አካውንት የሌላችሁ ክፈቱ! Follow ያላደረጋችሁ👇👇👇 https://x.com/AsayeDerbie?t=NRq2eatoIwsX84yV5uKlsA&s=09

ይሄን ንፍጣም አረመኔ ሥርዓት ማሸነፍ ለአማራ ሕዝብ አማራጭ የሌለው ግዴታ ነው!!

photo content

" ገጥመን መስሎኝ" የሚሉህ በዚህ መልኩ ሕጻናት እየገደሉ ነው
" ገጥመን መስሎኝ" የሚሉህ በዚህ መልኩ ሕጻናት እየገደሉ ነው

የዐቢይ አሕመድ ወራሪ ጦር በሜጫ ወረዳ ጥቅምት 1 እና 2 ቤት ለቤት እየዞረ በከፈተው ጥቃት 18 ሕጻናትና 26 ሴቶችን ጨምሮ 207 ንጹሐን እረሽኗል።

ለየትኛውም ሕግጋት በማይገዛ ቀውስ ንጉሥ አገር ስትፈርስ እና ሰብዓዊነት ሲረክስ ይሄንን ይመስላል። የአዲስ አበባ ሕዝብ "መፈንቅለ-ከተማ" ተደረገበት።
ለየትኛውም ሕግጋት በማይገዛ ቀውስ ንጉሥ አገር ስትፈርስ እና ሰብዓዊነት ሲረክስ ይሄንን ይመስላል። የአዲስ አበባ ሕዝብ "መፈንቅለ-ከተማ" ተደረገበት።

በር ዜና፦ የአማራ ፋኖ በወሎ አሳምነው ክፍለጦር የሰሜን ወሎ ዋና ከተማ የሆነችውን የወልዲያ ከተማ ተቆጣጥሯል። ✊
በር ዜና፦ የአማራ ፋኖ በወሎ አሳምነው ክፍለጦር የሰሜን ወሎ ዋና ከተማ የሆነችውን የወልዲያ ከተማ ተቆጣጥሯል። ✊