ch
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

前往频道在 Telegram

📈 Telegram 频道 Assaye Derbie 的分析概览

频道 Assaye Derbie (@asayede) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 355 名订阅者,在 博客 类别中位列第 2 647,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 354

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 355 名订阅者。

根据 20 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -147,过去 24 小时变化为 -10,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 37.49%。内容发布后 24 小时内通常能获得 11.56% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 381 次浏览,首日通常累积 1 659 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 39

📝 描述与内容策略

尚未提供频道描述。

凭借高频更新(最新数据采集于 21 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 博客 类别中的关键影响点。

14 355
订阅者
-1024 小时
-427
-14730
帖子存档
ይሄን ንፍጣም አረመኔ ሥርዓት ማሸነፍ ለአማራ ሕዝብ አማራጭ የሌለው ግዴታ ነው!!

photo content

" ገጥመን መስሎኝ" የሚሉህ በዚህ መልኩ ሕጻናት እየገደሉ ነው
" ገጥመን መስሎኝ" የሚሉህ በዚህ መልኩ ሕጻናት እየገደሉ ነው

የዐቢይ አሕመድ ወራሪ ጦር በሜጫ ወረዳ ጥቅምት 1 እና 2 ቤት ለቤት እየዞረ በከፈተው ጥቃት 18 ሕጻናትና 26 ሴቶችን ጨምሮ 207 ንጹሐን እረሽኗል።

ለየትኛውም ሕግጋት በማይገዛ ቀውስ ንጉሥ አገር ስትፈርስ እና ሰብዓዊነት ሲረክስ ይሄንን ይመስላል። የአዲስ አበባ ሕዝብ "መፈንቅለ-ከተማ" ተደረገበት።
ለየትኛውም ሕግጋት በማይገዛ ቀውስ ንጉሥ አገር ስትፈርስ እና ሰብዓዊነት ሲረክስ ይሄንን ይመስላል። የአዲስ አበባ ሕዝብ "መፈንቅለ-ከተማ" ተደረገበት።

በር ዜና፦ የአማራ ፋኖ በወሎ አሳምነው ክፍለጦር የሰሜን ወሎ ዋና ከተማ የሆነችውን የወልዲያ ከተማ ተቆጣጥሯል። ✊
በር ዜና፦ የአማራ ፋኖ በወሎ አሳምነው ክፍለጦር የሰሜን ወሎ ዋና ከተማ የሆነችውን የወልዲያ ከተማ ተቆጣጥሯል። ✊

ብልጽግና በንጹሐን ላይ የሚፈጽመውን ጭፍጨፋ እንዲያቆም፣ በየጊዜው ያፈናቸውን ዜጎች እንዲፈታ፣ በአማራ ክልል ያወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲያነሳ፣ ጠመንጃውን ሰቅሎ ወደ ጠረጴዛ ውይይት እንዲመጣ 45 አገራት በጋራ ባወጡት መግለጫ ጠይቀዋል።

የአማራ ተወላጅ የሆኑ የመከላከያ ሠራዊት አባላትን ለሼኔ አስረክበው እንዴት እንደሚጫወቱባቸው ተመልከቱ

ምስጋና
ምስጋና

photo content

photo content

photo content

አበባው ታደሰ ጎጃም ውስጥ ያስገባውን ሠራዊት ለዘመነ ካሴ አስረክቦ እሱ የፊቤላ የመኪና መገጣጠሚያን መጎብኘት እፈልጋለሁ በሚል ምክንያት ወደ ደብረ ብርሐን ሄዶ በላይነህ ክንዴን በመቀፈል ላይ ይገኛ
አበባው ታደሰ ጎጃም ውስጥ ያስገባውን ሠራዊት ለዘመነ ካሴ አስረክቦ እሱ የፊቤላ የመኪና መገጣጠሚያን መጎብኘት እፈልጋለሁ በሚል ምክንያት ወደ ደብረ ብርሐን ሄዶ በላይነህ ክንዴን በመቀፈል ላይ ይገኛል።😂😂